ከኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማሪያም አንደበት: በኢትዮጵያ ላይ የተሸረቡ ሴራዎች እና ኢትዮጵያውያን የፈፀሙት ታላቅ ስህተት (From Col. Mengistu Haile Mariam's Mouth: Conspiracies Against Ethiopia and the Great Mistake Made by Ethiopians)

መታሠቢያነቱ፦ ከህግ አግባብ ውጪ በግፍ ለተገደሉት ኢትዮጵያዊያን ይሁን። ከአዘጋጆቹ በአገራችን ገዥዎች በሰላም ከስልጣን ወርደው ስልጣናቸውን ለሌላው ያስረከቡበት ጊዜ እምብዛም ታይቶ አይታ

128 89 12MB

Amharic Pages 140 [142] Year 2015

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD PDF FILE

Table of contents :
ከአዘጋጆቹ

I.
መንደርደሪያ
ስለ ጠላቶቼ

II:
አብዮቱና ጠላቶቼ
የጦር መኮንኖች ችግርና ቅራኔዎች
በመኮነኖቹ ላይ የተወሰደው እርምጃ
የመፈንቅለ መንግስቱ ጥንስስ
ጄኔራሎቹ ከጠላት ጋር መስራት

III:
የውጊያው ተባብሶ መቀጠል

IV:
ዘመቻ ኮስትር በላይ

V:
የሰላም ድርድር እና የአሜሪካ ሴራ
የውጭ ግንኙነቱ ቀውስ መቀጠል
ስለ ጎንደሩ ዘመቻ
«ሴራው» እና የስልጣን መልቀቂያዬ

VI:
ስለ ፕ/ር መስፍንና ስለ ዳዊት ገ/ጊዮርጊስ
እንዴት ከአገሬ በሴራ ወጣሁ?
የእነ ጅሚ ካርተር ሴራ
የገንጣይዮችና የ«አንድነት ኃይሎች» ጥምረት
ደርግ ማን ነው?
ስለ ልጆቼና ስለ አጎቴ አንዳንድ ነገሮች
Recommend Papers

ከኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማሪያም አንደበት: በኢትዮጵያ ላይ የተሸረቡ ሴራዎች እና ኢትዮጵያውያን የፈፀሙት ታላቅ ስህተት (From Col. Mengistu Haile Mariam's Mouth: Conspiracies Against Ethiopia and the Great Mistake Made by Ethiopians)

  • 0 0 0
  • Like this paper and download? You can publish your own PDF file online for free in a few minutes! Sign Up
File loading please wait...
Citation preview

በኢትዮጵያ ላይ የተሸረቡ ሴራዎች

|; || ፪፤|



ማለብ

እና

|

ኢትዮጵያውያን ል



መንዳ 9

ባመት

መባ.



ስ ን

ፈጨ

ኣኤ. .ዳቄኽ

ከኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም አንደበት

በኢትዮጵያ ላይ የተሸረቡ ሴራዖቸ

እና ኢትዮጵያውያን የፈፀሙት ታላቅ ስህተት

./

አዘጋጆች፡፤ኤልሳቤጥ ወሠኔ 2.ጌታቸው ሸፈራው 3. በላይ ማናዬ

መያዕረም2ዐዐ# ዒም

ወ ይርራይፈው መዘም ፅሆግ ቦፆጠዕዎ ኦው፡፡

መታጋያታይ፦- አሆዋ4ግባ” ውጪ

ሰግፍ ቋፖ2ርተኦ ጴትዮጵያጄያጋይሥ”፡፣

ማውጫ ከአዘጋጆቹ.



ክፍል አንድ፦መንደርደሬድ....,

አፌ

ገፅ

ሠ.

..

4



ስለ ጠላቶቼ

6

8

ክፍል ሁለት፡-

አብዮቱና ጠላቶቼ

.ክ

የጦር መኮንኖች ችግርና ቅራኔዎ

በመኮነኖቹ ላይ የተወሰደው እርም

ከፍል ሦስት፡የውጊያው

ተባብሶ መቀጠል

..

ክፍል አራት፡ዘመቻ

ኮስትር

በላይ ..............

4).

ከፍል አምስት፡የሰላም ድርድር አና የአሜሪካ ሴራ የውጭ ግንኙነቱ ቀውስ መቀጠል ስለ ጎንደሩ ዘመቻ ... ‹‹ሴራው»› እና የስልጣን መልቀቂያዬ

ከፍል ስድስት



ስለ ፕ/ር መስፍንና ስለ ዳዊት ገ/ጊዮርጊስ

እንዴት ከአገሬ በሴራ ወጣሁ?

ደርግ ማን ነው? .......



ስለ ልጆቹና ስለ አጎቴ አንዳንድ ነገሮች

“651

. ን

“ሥሥ...

70 .85 -- 93

ከአዘጋጆቹ በአገራችን ገዥዎች በሰላም ከስልጣን ወርደው ስልጣናቸውን ለሌላው ያስረከቡበት ጊዜ እምብዛም ታይቶ አይታወቅም፡፡ ከዚህ ይልቅ የሞት ሽረታቸውን ታግለው ያሸንፋሉ፣ ወይንም ይሸነፋሉ፡፡ መጨረሻቸውም ጦር ሜዳ አሊያም ሌላ ቦታ በተደረጉ ሴራና ጦርነቶች ይሆናል፡፡ ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማርያም ልከ እንደ ቀደሙት ገዥዎች ስልጣን ወይንም ሞት ብለው .አንድ ጥይትና አንድ ሰው እስኪቀር ድረስ እንዋጋለን›› ብለው የነበር ቢሆንም እሳቸው ,ሴራ› በሚሉት በህይወት ከሀገር ወጥተዋል፡፡ ምናልባትም በህይወት በ መኖራቸው በተለያዩ መንገዶች በፖለቲካው ላይ የራሳቸውን አመለካከት ለህዝብ አድርሰዋል፡፡ ኮ/ል መንግስቱ ከሀገር ከወጡ በኋላ እሳቸውን መሰረት አድርገው ጽሁፎች ተጽፈዋል፡፡ በቅርቡ እሳቸውም የራሳቸውን ዳጎስ ያለ መጽሐፍ አሳትመዋል፡፡ ይህኛውን የኮ/ል መንግስቱ መልዕከት ልዩ የሚያደርገው ከሀገር አንደወጡ የሰጡትና

' ምናልባትም አብዛኛውን ስሜታቸውን ሳይደብቁ ያስተላለፉት ኑዛዜ በመሆኑ ነው፡፡ በአገራችን ባህል ኑዛዜ የማይዋሽበት፣ አንድ ሰው በሀይወት እያለ ለቅርብ ቤተሰቦቹም ሊደብቀው የሚቸለውን ሚስጢር ሳይቀር ይፋ የሚያወጣበት ነው፡፡ በዚህ ኑዛዜም ኮ/ል መንግስቱ ከጎናቸው የነበሩት ጓዶቻቸውን ገመና» በግልጽ ይናገራሉ፡፡ በአንድ ወቅት ትከከለኛ ናቸው ብለው ያምኑባቸው የነበሩትን ነገሮች ስሀተት መሆናቸውን ወይንም መታለላቸውን ያምናሉ፡፡ ጄኔራሎች፣ በአገራችን አንቱ የተባሉ እንደ ፕሮፈሰር መስፍን ወልደማርያምና ዶ/ር ኃይሉ አርዓያን በወቅቱ ከተቃናቃኝቡድኖችና ከውጭ አካላት ጋር ግንኙነት አድርገው እንዳሴሩ አሊያም እንደከዷቸው በኑዛዜያቸው ገልፀውታል፡፡

ከምንም በላይ እርሳቸው ስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ባልደረቦቻቸው፣ ተታዋሚዎቻቸውና የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ፈፀሙት የሚሉትን ታላቅ ሴራ እንዲሁም ኢትዮጵያውያን ፈጽመውታል የሚሉትን ሰህተት በኑዛዜ መልከ አሰቀምጠውታል፡፡-ማን ያውራ የነበረ እንዲሱ ከአንድ የአገር መሪ በኑዛዜ የሚቀርብ መረጃ በቀላሉ የሚታይ አይደለምና በደርግ ዘመን ተፈጠሩ ከሚባሉት ጉዳዮች ውስጥ ለተመራማሪዎች፣ ለታሪከ ፀሐፊዎችና ለቀጣዩ ትውልድም ትልቅ መረጃ ሆኖ ስላገኘነው በመፅሃፍ መልከ አዘጋጅተን አቅርበነዋል፡፡ ምንም እንኳ ከዚህ በኋላ ተረጋግተው የተለያዩ መረጃዎችን ቢሰጡም ይህኛው ኑዛዜያቸው ከሌሎቹ የተሻለ በወቅቱ በተፈጠረባቸው ስሜት እውነታውን ሳይደብቁ ያወጡበት ነው ብለን እናምናለን፡፡ ምናልባትም ከዛ በኋላ በሌሎች ደራሲያንና 4

ራሳቸው በጻፉት ላይ ያሉ መረጃዎችን ለማጣቀስም ይህ ኑዛዜያቸው ቀላል የማይባል

ትርጉም አንደሚኖረው እምነታችን ነው፡፡ መረጃው የተገኘው ኮ/ል መንግስቱ ከአገር እንደወጡ መልዕከታቸውን (ኑዛዜያቸውን) በካሴት ቀርጸው ካስቀመጡት በቀጥታ በመገልበጥ መሆኑንም መግለጽ እንፈልጋለን፡፡ መረጃው

በካሴት ብልሽት ምከንያት

አልያም በውል ከማይሰሙ ድምጾች የተነሳ ከተቀነሱ ጥቂት ገለጻዎች በስተቀር ሙሉ

ለሙሉ እንደወረደ የቀረበ ነው፡፥ በስተመጨረሻም አዘጋጆቹ ጉዳዩ በመፅሐፍ መልከ ቢቀርብ ያለውን ጠቀሜታ በመገንዘብ እንጂ ኮ/ል መንግስቱ የሚያነሱዋቸውን

ጉዳዮች በመደገፍም ሆነ፣ አቋም በመያዝ እንዳልሆነ መፅሐፍ ለተመራማሪዎች፣ መረጃ ይሰጣል ከሚል ብቻ መልካም ንባብ

የሚነቅፏቸው አካላት ወይንም ሀሳቦች ላይ ተመሳሳይ አንባቢያን እንዲረዱት ማሳሰብ አስፈላጊ ነው፡፡ ይህ ለታሪከ ፀሐፊዎችና ለሰፊው አንባቢ ህዝብ ተጨማሪ የመነጨ መሆኑን ሳንገልፅ አናልፍም፡፡

ከፍል አንድ >

መንደርደሪያ

ያእቀየፀያፆሀ#ያ /ጩ/

ኢትዮጵያና ህዝቧ አሁን ለደረሰባቸው ሞት፣ ውርደት ሀፍረት እና ብሎም ውድቀት ወደፊትም ኢትዮጵያ የምትባል አገርና ኢትዮጵያዊ የተባለ ሰው እንዳይኖሩ አንድነታቸውንና ህልውናቸውን ጨርሶ ለማጥፋት የውጭ እና የውስጥ ጠላቶች ለአገራችን ያቀዱትን እና የጠነሰሱትን በሀቅ እና በማስረጃ ሳይዘገይ በወቅቱ ለመግለፅ ካዘጋጀናቸው ተከታታይነትና የተለያየ ዘርፍ ካላቸው ዝርዝር እና ሰፊ ዝግጅቶች ይህ ከፍል አንድ ነው፡፡

አያሌ ጉዳዮች ያቀፈው እና ተከታታይነት ያለው ዝግጅቱ ዋና ዓላማ ዛሬ እናት አገራቸንን ከወደቀቸበት መቀመቅ እና አዘቅጥት እንዴት እናውጣት? ምን ይበጃታል? ምንስ እናድርግ የሚሉ ጥያቄዎችን ያካተተ ዳግማዊ እና ምናልባት የመጨረሻ ጥሪና ኑዛዜ ነው፡፡ የተደፈርከው፣ የተዋረድከው፣ የተበታተንከው፣ የተሰደድከው፣ የሀፍረትህን ማቅ የለበስከው፣ የተዘነጋኸው፣ የተታለልከው፣ የተናቅከው እና የተራቆትከው የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ! የተራብከው፣ አለኝታ፣ መካች ጋሻ የሚሆን ሠራዊት እና መሪ አልባ ሆነህ በወያኔ ቅኝ ቀንበር የተጠመድከው ወገኔ ሆይ! ይህ ድምፅ ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት፣ ፍፁም ሉዓላዊነት፣ የኢትዮጵያ ድንበር መታጠር እና ፍጹም መከበር፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ አስተማማኝ እና ዘላቂ ማህበራዊ ደህንነት፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ እኩልነት፣ ፍትህ፣ ዴሞክራሲ፣ የተፋጠነ እድገት እና ብልፅግና የኢትዮጵያን ህዝብ ከሺህ አመታት እንቅልፍ ቀስቅሰን፣ አንቅተን፣ አደራጅተን፣ አስታጥቀን የህዝቡን የነበረ እና ዛሬም ያለ የአንድነት እና የሀገር ፍቅር ብሔራዊ ስሜት እንዲጠናከር የተላለፈ ነው፡፡

ጀግንነት፣ የተፈጥሮ ችሎታ፣ የስራ ፍቅር፣ ጉልበት እና ገና ገና ያልተነካ የተፈጥሮ

ጋር አቀናጅተን፤

ሀብት ከዘመናዊ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ

6

የታፈረች፣

የተከበረች፣

የዳበረች እና የበለፀገች አንዲት እና አሃዳዊት ታላቅ ኢትዮጵያን መፍጠር ያስፈልገናል፡፡ ከብሔራዊ ከልላችንም አልፈን ከጥላቻ ይልቅ ፍቅርን፣ ከመራራቅ ይልቅ

መቀራረብን፣

አንዱ

በሌላው

ላይ

ለመሳሳት

ከመሞከር፣

ከመናናቅ

እና

ከመናቆር ይልቅ መከባበርንና መተባበርን ልናስቀድም የግድ ይለናል፡፡ ከማፍረስ ይልቅ መገንባትን፣ ከጦርነት ይልቅ ሠላምን፣ ሰው ሰራሽ በሆኑ ችግሮች እና በስንፍና ተሳስረን፣ የተፈጥሮ ባሪያ የውጭ ጥገኛ አና ቀላዋጭ ከመሆን ይልቅ በራስ መተማመንን ተክተን በመልከዓ - ምድር አቀማመጥ ማለትም በኩታ - ገጠም ድንበርተኝነት፣ በባህል እና በደም፣ በህዝቦች ኑሮ ወይም የእድገት ደረጃ ተፈጥሮ ካስተሰሳረን ማለትም አንድ አየር ከምንተነፍስ እና አንድ ጅረት ከምንቀዳ በጣም በጣም ቅርብ ከሆኑ ጎረቤቶቻችን ከአፍሪቃ ቀንድ አገሮች ጋር የሁሱም ድንበር ህልውና እና ሉዓላዊነት ተከብሮ በፍፁም መተማመን አና መተሣሰብ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ፣፤ ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ድርጅት ያለው ለዓለምና በተለይም ለጥቁር አፍሪቃ ታላቅ አርዓያ እና ምሣሴ የሚሆን፣ በኢትዮጵያ ማዕከልነት አንድ ሰብዓዊ እና ሰላማዊ የህዝቦች ግንባር ለመፍጠር ሰርተናል፡፡ እኔ

ከዘመናዊ

አስተሳሰብ፣

አስተዳደር፣

ሳይንስ

እና

ቴከኖሎጂ

ጋር

ይህን

ያለአግባብ ሰው ሰራሽ በሆነ ችግር የማቀቀ፣ የተናቀ እና ወደ ኋላ የቀረ ህዝብ ወደ 20ኛው

ከፍለ

ዘመን

ለማሸጋገር

መላው

የኢትዮጵያ

ህዝብ

እንደሚያውቀው፥፣

እንደሚሰማው እና ሚስጥሩን ያላወቀም መገመት እንደሚችለው ከጠቀስኳቸው ሀገሮች ዴሞከራት፣ ሰላም ወዳድ፣ ቅን አሳቢ ከሆኑ አዲስ የፖለቲካ ኃይሎችና መሪዎች ጋር የፈጠርነው ትብብር እና የጀመርነው የጋራ ትግል ከምኞት እና ውጥን አልፎ በተጨባጭ እና በአስተማማኝ የተግባር ሂደት ላይ ስለነበረ የመጨረሻ ውጤቱን በታላቅ ተስፋ ስጠባበቅ የነበርኩ ሰው ነኝ፡፡ ኢትዮጵያ በጥንታዊነትዋ፣ ወደር በሴለው የነፃነት አንጋፋነቷ፣ በህዝቧ ብዛት እና

በቆዳ ስፋት ገና ባልተነካው የተፈጥሮ ሀብቷ፣ በአጣዳፊ እራሷን መቻል ብቻ ሳይሆን ለአካባቢዋም የከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ስርፀት፣ የምርት፣ የገበያ እና በጋራ መከላከያም በኩል የአካባቢው ደህንነት አለኝታ እንድትሆን ሰርተናል፡፡ ያቀድናቸውን፣

የወጠንናቸውን

በግንባታ ላይ የነበሩና ተገንብተውም

የውጤት

እና

የምርት ብስራት በማብሰር ላይ የነበሩትን ህዝቡ በይፋ የሚያውቃቸውን እያሴ እና የተሰያዩ የኢኮኖሚ፣

የማህበራዊ

ልማት

እና የመከላከያ

ፕሮጀከቶች

መፋጠን

ሴት

ተቀን ስከታተል የነበርኩ እና ውጤታቸውን በታላቅ ጉጉት ስጠባበቅ የነበርኩ ሰው

.

ነኝ፡፡ ከ፲5 ዓመት በላይ በሀገር ወዳድነት አና በፕሮፌሽናል ወታደርነት ለ፲7 ዓመት ያህል በለውጥ ሀዋርያነትና መሪነት የጣርኩ፥ የታገልኩና ያታገልኩ ሰው ነኝ፡፡

- የዘረኞች የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ፣ የኢምፔሪያሊዝም፣ የአገሪቱ ጥንታዊ እና ታሪካዊ ጠላቶች፣ የእነሱ መሣሪያና ቅጥረኛ የሆኑ ጎጠኞች፣ ጎሰኞቸ፣ ገንጣይና አስገንጣይ ግንባር ቀደም ኢላማ የሆንኩና የተወገዝኩ፣ ከምንም ከማንም በላይ በኢትዮጵያ ህዝብ፣ በሰራዊትና በታጋይ የሀገሬ ልጆች ተማምፔ፣ አለኝታዬም ኃይሌም አድርጌ በፍፁም ታማኝነትና ቆራጥነት አስገንጣዮች አና ገንጣዮች ባረሱት የፈንጂ ማሳ ላይ እየተራመድኩ በጥይትና በቦንብ ነጎድጓድ መካከል ገብቼ ዛሬ ያሰቁትን እና የረገፉትን ኋላም የተበታተኑትን የሀገሬን ጀግኖች አጋፍሬያለሁ፡፡ ለኢኮኖሚና ለመከላከያ መገንቢያ የባዕዳን ፊት አንደ አሳት አየፈጀን ገንዘብና ቴከኖሎጂ ለመለመን ከፊሉን ዓለም ከጓደኞቼ ጋር ተንከራትቻለሁ፡፡ እጅግ ፈታኝና እልህ

አስጨራሸ

የሆኑትን

የማህበራዊ

ለውጥን

ባህሪያት፣

የፊውዳሉ

ስርዓት

ያስረከበንን ድህነት፣ ኋላ ቀርነት፣ የውጭ ወረራ እና የውስጥ ቡርቦራ ተደራራቢ እና የተቀናጀ ሴራ ረጅም ጦርነት ከተፈጥሮ ችግር ጋር ተጋፍጫለሁ፡፡ በህዝብ አነሳሽነት፣ በህዝብ ጥያቄ፣ በህዝብ ፍላጎት፣ ለህዝብ ጥቅም፣ ታላቁን የትግል ጎዳና ከህዝብ ጋር ተጉፔያለሁ፡፡ በዚህ ጉዞ ከማንም በፊት በጠላቶቹ ጥይት

የተደበደቡኩ፣

በነፃ ሀገሬ ነፃ ተወልጄ፣

በነፃ ሀገሬ በነፃነት ለመሞት

በቆራጥነት

ታግያለሁ፡፡

ዛሬ ግን ጊዜም ሰውም ከድተውኝ ለሀገሬ፣ ለወገኔ፣ ለእውነት፣ ለእኩልነትና ለእውነተኛ ነፃነት ብዬ ሀገርም፣ ወገንም፣ ነፃነትም አልባ ሆፔ ለሰደተኛነት፣ ለጠላቶቼ የስለላ ድርጅቶች ቁራኛነት፣ እስረኛነት ተዳርጌያለሁ፤ ተሽጫለሁ፡፡

እና ይህ አገሬን

ከድቼ፣ ኃላፊነቴ እና ከወያኔ ሸሽቼ፣ ገንዘብ አና ወርቅ መኪና ሳይቀር ይዞ ፈረጠጠ የተባልኩ የእኔ የመንግስቱ ኃይለማርያም ድምፅ ነው! #44ወሥ”#ሯ



ወቋ/ በመሠረቱ እኔ የአገር አና የወገን ጠላት እንጂ የግል ጠላት የለኝም፡፡፥ በርግጥ ከአገሬ የውጭ ጠላቶች ጋር ተባብረው እናት አገሬን ለመገነጣጠልና ለማስገንጠል የመላው ዓለም ጥቁር ህዝብ ኩራት፣ ነፃነት እና የአንድነት አርዓያ የነበረውን ታላቁን የኢትዮጵያ ህዝብ በቋንቋ፣ በጎጥ፣ በከልልና በሀይማኖት ለመከፋፈል፣ ለመበታተን የኢትዮጵያን እና የኢትዮጵያውያንን ህልውና ለማጥፋት ከተነሱት የጥፋት አምነተኞች

እና ግብረ አበሮቻቸው ጋር ከዚህ እኩይ ተግባራቸው እሰካልተቆጠቡ እና ቃላቸውን እስካለወጡ ድረስ ጨርሶ እርቅ የለኝም፡ ከአንዳንዶቹ ተቃዋሚ ቡድኖች እና ግለሰቦች ጋር ያለን ልዩነት የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪከ፣ ባህል፣ ነፃነትና ሥነ መንግሥት ህልውና ያላት ጥንታዊ አገር በ30ኛው ከፍለ ዘመን ተጠቂና የኋላቀር ሰልፈኞች ኋላ ለምን ሆነች? ከዚህ ከኋላቀርነትም አልፎ ለአፍሪቃ የዳቦ ቅርጫት ትሆናለች አንዳልተባለች ዛሬ ለምን የምግብ እና የውራጅ አልባሳት ተመፅዋች ሆነች? ከዚህ ችግርስ እንዴት ትውጣ? እንዴት ትራመድ? እንዴት ትቅደም? እንዴት ራሷን ትከላከል? እንዴት ራሷን ትቻል? በሚለው መፍትሔ ፍለጋ እና የአድገት አቅጣጫ ጥያቄ የብዙሃኑ መቅድም ነው፡፡ የኢትዮጵያ መቅደም በሚለው ወገናዊ አመለካከቴ እንደሆነ እንጂ በኢትዮጵያ አንድነት ልዩነት እስከሌለን ድረስ ስር የሰደደ ቂም፣ የግሌ የሆነ ጥቅም፣ የስልጣን ጥም አልነበረኝም፡፡

አሁንም የለኝም፡፡

.

'

በዚህ ረገድ ምናልባት ጠላቴ የራሴ ጭንቅላት ይሆናል፡፡ ግን አይመስለኝም፡፡ በራሴ ላይ ያደረ የህሲና ወቀሳም የለም፡፥ ምናልባት ለጊዜው የታሪከ ጎማ ሊተነፍሰ ይቸል እንደሆን እንጂ በተግባርም፣ በንድፈ ሀሳብም በዓለም የሰው ልጆች ታሪከና የህብረተሰብ እድገት የታሪከ ጎማ ጨርሶ ወደ ኋላ ይዞ ሲሄድ አልታየም፡፥ ይህ ሲሆንም እንደማይችል የእኔ እምነት ብቻ ሳይሆን የሚቀጥለው የሰው ልጆች ጉዞ እና ታሪከም ይህን እንደሚያረጋግጥ እና እንደሚያጋልጥ እምነቴ ፅኑ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ፤

ጠላቶቼ በእኔ ላይ ያላቸው ጥላቻ፤ እኔን ለማጥፋት የተነሱበት ምከንያትና ዓላማ፣ ያደረጉት ጥረት፣ በመጨረሻም ያደረሱብኝ ጥቃትና ስም ማጥፋት አያስደንቀኝም፡፡ ምከንያቱም ከፍላጎታቸው እና ከቆሙለት ዓላማ አንፃር ያደረጉት ሁሉ ማድረግ ያለባቸውን ነውና፡፡ በእጅጉ ያስገረመኝ እና ያሳዘነኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ባለ አደራ፣ አለኝታና ታማኝ፣ የአገር ልጅ እና የትግል ጓድ ያልኳቸው ወገኖቼ እኔንም፣

አገሬንም፣ ህዝቡንም ለጠላቶቻችን አሳልፈው የመስጠታቸው እና የመሸጣቸው ጉዳይ ነው፡፡

.

ወፓ ይህን አሳፋሪና አሳዛኝ ከህደት፣ ወራዳ ተግባርና ታላቅ ስህተት ረጅም ታሪከና ውሰብስብ ያለ ባህሪ ያለው በመሆኑ በሚቀጥለው ከፍል በስፋት የማቀርበው ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ፍፁም አንዲያምንና እንዲያውቅልኝ የምፈልገው አገሬንና ወገኔን ከድቼ፣ ወያኔንና ኃላፊነትን ሸሸቼ ከአገሬ ያለወጣሁ መሆኑን ነው፡ 9

ይልቅ ዓይንና ተግባር የኢትዮጵያ ህዝብ ከጆሮው የተዋረድኩትና የታሰርኩት እኔ ብቻ ሳልሆን የኢትዮጵያ እኔማ ከሞትኩና ከታሰርኩ ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፡፡

የተጠቃሁት፣ ያምናል፡፡ ል፡፡ ይመስለኛ ራሱ ህዝብ

ያጴቀየቦፀቋያ##/ ሯይ/

ዛሬ ኢትዮጵያ የወደቀችበት ሁኔታና አዝማሚያው በኃላፊነት ወንበር ላይ የነበርን ልጆች ስለታየን፣ እጅግ ስላሰጋን በተገኘው መድረከ እና አጋጣሚ ሁሉ ምናልባትም እስከትሰለቸን ወትውተንህ ነበር፡፤ኑ መጨረሻም በታላቅ ሴራና ተፅዕኖ ታስሬ፣ ተከብቤና ተወጥሬ በነበረበት ጊዜ ሚያዝያ 12 ቀን 1983 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ህዝብ እንዲሁም

ሚያዝያ

14 ቀን 1983 ዓ.ም ለሪፐብሊካችን

ሸንጎ ተናዝፔዢ

ነበር፡፡

ግን

ኑዛዜዬና ጩኸቴ የቁራ ጩኸት ሆኖ ቀረ፡፡ በጣም በጣም አዝናለሁ! ዛሬስ ወዝ? የእኔን ባታምን የራስህን ዓይን ታምናለህ? ጠላቶችህ እና ግብረ አበሮቻቸው ደጋግመው እንዳሉት አሁንም የችግሩ መንስዔ መንግስቱ ኃይለማርያም ነው? እኔን ማሳደዱና የእኔ መሰደድ መፍትሔ ሆኖ ተገኘ? ባለፉት የመከራ ጊዜያት በቂ ትምህርት አግኝተህ ለመጨረሻ እና ወሳኝ ትግል በአንድነት እና በህብረት እንደ አንድ ሠው ሆነህ ራስህን እና ኢትዮጵያን ለማዳን ቆርጠሃል? ተዘጋጅተሃል? ወይስ ተሰላችተህ፣

ተስፋ ቆርጠህ፣

ተበታትነህ

እና ተከፋፍለህ

ገንጣይ

እና አስገንጣዮች

ያዘጋጁልህን የመጨረሻውን ግብዓተ መሬት በመጠባበቅ ላይ ትገኛለህ? እኛን ስደተኞችንና እስረኞችን አንተ ነህ ነየ የምታወጣን ወይስ እኛ7 ተግባራዊ

መልስህን እጠባበቃለሁ፡፡ በበኩሌ ክንዴን እስካልተንተራስኩና ትንፋሼ እስካልቆመ ድረስ ለእናት አገሬ ለወገኔ እናገራለሁ፡፥ አታገላለሁ፡፡ አገሬንና ወገኔን በዚህ ሁኔታ በቁሜ ከማየትና ከዚህ ህይወት የመጨረሻውንም እንቅልፍ እመርጣለሁ፡፡ ኢትዮጵያዊ ነኝ የምትል ዜጋ ሁሉ ይህንን መልዕከት እያራባህ አንድታድል፣ አየሰማህ እንድታሰማ፣

በቴፐ ከር ለመቅዳት

የማትቸል

ወገኔ በፅሑፍ

ወይም

በህትመት

እያዛባህ ለኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ እንድታድል አጥብቄ አደራ እላለሁ፡፡ ድሉ የእኛ ነው! አመሰግናለሁ!

10

ከፍል ሁለት

ው አብዮቱና ጠላቶቼ ያዲ ታያ #2 22/ ይህ ከፍል ከህይወቴ አብልጩ ከምወዳት እናት አገሬ ምድር እንዴት ወጣሁ? ፍፁም ከምወደው፣ ከማከብረውና ከምተማመንበት፣ ከምመካበት ወገኔ አንዴት ተለየሁ? በሚለው ላይ የሚያተኩር ይሆናል፡፡ ይህ ታሪከ መንስኤውና ምክንያቁ በቅርቡ የተፈጠረ ሳይሆን ረጅም እድሜ ያላው፣ ታላቁ የአፍሪቃ አብዮት ተብሎ ከተነገረላት የኢትዮጵያ ማህበራዊ አብዮት ጋር የተሳሰረ ነው፡፡ ኢምፔሪያሊዝም የኢትዮጵያን አንድነት እና አብዮት ለማዳፈን በየትኛው ስልት እንጠቀም? በየትኛው

ደካማ ጎን እንግባ፣ ከውስጥ ወይስ ከውጪ?

ከራሱ ወይስ ከእግሩ? በሚሉ አያሌ

አማራጮች ላይ ከፍተኛ እና ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በታወቁ ባሙያዎችና ተቋሞች፣ ውስጥ አዋቂ በሆኑ ኢትዮጵያውያን ቅጥረኞቹ ተረድቷል፡፡ እነዚህን አማራጮች በተለያየ ሁኔታና በተለያየ ጊዜ ከፈተነበት ሁኔታ ጋር የተያያዘ፣ በተለይ ደግሞ ከጦሰኛው የኤርትራ ችግር እና ከትጥቅ ትግሉ ጋር የተያያዘና ወታደራዊ ባህሪ

ያመዘነ ረጅም እና ውስብስብነት ያለው ታሪክ ነው፡፡

ታሪኩም ከዚህ እንደሚከተለው ነው፡ከዚህ ታሪክ ቀደም ብዬ ከገለፅኳቸው ባህርያት የተነሳ ወደ ዋናው ጉዳይ ከመግባቴ በፊት በእንድ በኩል ለትዝታ፣ በሌላ በኩል ለንግግሬ መንደርደሪያ ይሆን ዘንድ በመጠኑ ወደ ኢትዮጵያ አብዮት ጅምር ልመልሳችሁ እገደዳለሁ፡፡ «ኢትዮጵያ ትቅደም ያለምንም ደምኔ በተሰኘው መርሃችን መሠረት የአብዮቱ ግንባር ቀደም ተግባር አድርገን የጀመርነው የትጥቅ ትግል ወይም ወታደራዊ ዘመቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን አርሶ አደሮች ከአያሌ ምዕተ አመታት የፊውዳሎች ባርነትና ምዝበራ ነፃ አውጥተን የአገሩ እና የመሬቱ ባለቤት ለማድረግ ነበር፡፡ ለዚህ ቅድመ ሁኔታ መመቻቸት፣ ብሎም ተፈፃሚነት እርሶ አደሩን ለማንቃት፣ ለማደራጀት፤ በከፊልም የቀለም እና አንዳንድ ዘመናዊ የልማት ተግባሮችን ለማስተማር ብሎም መሬት

ለማከፋፈል የተደረገ ሰላማዊ፣ መላው የኢትዮጵያ ወጣት ተማሪዎች፣ ምሁሮች እና 44

መለዮ ለባሾች 'የዘመቱበት፣ እድገት በህብረት የእውቀት ዘመቻ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ማስታወሱ የእኛን ማንነት ገላጭ ይመስለኛል፡፡ የዚህን ሰላማዊ የእውቀትና የእድገት ዘመቻ ተልዕኮ ለውጦ የደም መፋሰስ ዘመቻ እንዲሆን በዘማቹ ሰራዊት ሰርገው የገቡትና ኋላም የተጋለጡት የዛሬዎቹ ገንጣይ እና

አስገንጣዮች፣ አያሴ አፍራሽ ጥረት ቢያደርጉም ህዝቡ እና የህዝቡ ወገኖች ስለነቁባቸው እና ስለተቋቋሟቸው የእነሱ ተልዕኮ እና እላማ ወደሆነው ሽብር ፈጣሪነት፣ የመገንጠል እና የማስገንጠል ሴራ አምርተው ኢትዮጵያን ለተስፋፊዎችና

ለውጭ ወራሪዎች ከመጋበዛቸው እና ከማጋለጣቸው ሌላ በተግባርም አበሩ፡፡ በዚህ አስገዳጅ

ሁኔታ

ነው

የኢትዮጵያ

ገፅታ

አብዮት

የአገሪቱን ጠቅላላ ሁኔታና የእንዣበበባትን

የተለወጠው፡፡

አደጋ በሰፊው

በዚህ

በማስረዳት

ጊዜ

ነበር

ለመላው

የኢትዮጵያ ህዝብ እናት እገርን የማዳን ጥሪ ያደረኩት፡፡ የህዝቡ አፀፋዊ መልስ፣ ቁጣ

እና የትግል ስሜቱ የዚህ ጎጥ የዚያ በነቂስ ወጥቶ ከምንፈልገው እና ሰፍልሚያ ልክ እንደ ሰርገኛ በጭፈራ ህዝቡ ዘማቹን ለማስተናገድ ሳይሆን የሚገለገልበትን ይህ ቀረ የከመረው

አገርን ለማዳን

ቆርጦ

ጎሣ ሳይባል ከእያንዳንዱ የኢትዮጵያ ቤተሰብ ለማስተናገድ ከምንችለው በላይ ለውጊያና እና በሆታ ከየማዕዘኑ የጎረፈው፡፡ ከማብሰያና ከመመገቢያ እስከ መጠለያ ተርፎት የማይባል ቁሳቁስ እያመጣ በታጠቅ ሜዳ

በመነሳቱ

እንጅ ከኑሮው

ተርፎት እልነበረም፡፡

የአዲስ አበባና የአካባቢው ወይዛዝርት ለዘማቹ ምግብ ለማብሰል እየዘመሩ በአውቶብስ ወደ ታጠቅ ሲተሙ በተመለከትኩ ጊዜ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦች በጥቂት ቅኝ ገዥዎች የባርነት ሰንሰለት እግር ከወርች ታስረው ለምዕተ ዓመታት ሲማቅቁ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ግን አገሩን ከብሩንና ነፃነቱን አስጠብቆ በአፍሪካ ብቻውን ነፃ መንግሥት ሆኖ የኖረበትን ሚስጥር ተረድቻለሁ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ በርግጥ ልዩ እና ታላቅ ህዝብ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ በመሆኔም በእውነቱ ልኮራ ይገባኛል፡፡ የሚያሳዝነው እና የሚያስቆጨው ይህንን የመሰለ ህዝብ እንዳያድግና እንዳይራመድ በራሱ ገዢዎች ታስሮ፣ ተመዝብሮና በመቆርቆዝ ኋላ ቀር መሆኑ ነው፡፡ ታስታውሱት እንደሆነ «አይቻልም አንጂ ቢቻል ለኢትዮጵያ ህዝብ አንዴ ሳይሆን አስሬም መሞት ይገባል›› በሚል ለራሴ ህሲና ቃል ኪዳን የገባሁት በዚህ መንስዔ እና በዚህ ጊዜ ነው: «አብዮታዊት እናት አገር ወይም ሞት» የሚለውን መፈከር ለመጀመሪያ ጊዜ ይዢ አደባባይ የወጣሁት በዚህ ጌዜ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ አፍሪቃ

ውስጥ በጊዜው ከደበብ አፍሪቃ፣ ከግብፅና ከሊቢያ ቀጥሎ ዘመናዊ መሣሪያ እስከ እፍንጫው የታጠቀውን እአና በውጪ ኃይሎች እየተረዳና እየተበረታታ ከአዋሽ ወንዝ 12

በመለስ

አልቆምም

ያለውን

ወራሪ

ሰራዊት፣

በጥቂት

ወራት

ውስጥ

የአንድ ወር

ስልጠና የወሰደው የኢትዮጵያ ሰርቶ አደር ድባቅ ሲመታው የኢትዮጵያን ለመቀልበስ ከውጭ የሚለውን ስልት አንዱን ከፍል አከሸፍነው፡

በዚሁ

ጊዜ ውስጥ

በምስራቅ

እየተዋጋን

ከኋላ

በመሀከል

አብዮት

አገር በተፋጠነ

በተቀላጠፈ ሁኔታ ያደራጀነውን አዲስ ሰራዊት እና በምስራቅ ድል ሰራዊት በቅፅበት አዘጋጅተን እና አቀናጅተን አያሴውና ድል አድራጊው

እና

የቀመሰውን ሰራዊታችን

ወደ ሰሜን ፈቱን ያዞራል፡፡

‹‹በምስራቅ የተገኘው ድል በሰሜንም ይደገማል!› በሚል መፈከር ከዛሬ ነገ አስመራን ይዘን መንግስት እናውጃለን ሲሉ የነበሩና በርግጥም ኢምፔሪያሊዝም ‹‹ኢትዮጵያ አብዮቱን ወይም ኤርትራን መምረጥ አለባት!› በማለት ታላቅ ተስፋ የጣለባቸውን ወንበዴዎች በጥቂት ወራት ውስጥ ጠራርገን በሱዳን ጠረፍ ላይ በሳህል ተራሮች ላይ ስናንጠለጥላቸው ሌላኛውን .የኢትዮጵያ አብዮት ከውጭ» የሚለውን ስልት ሁለተኛ ከፍል አከሸፍነው፡፡ እስከዚህ ድረስ ከእኔ ጀምሮ የኢትዮጵያ ባለስልጣኖችና የህዝቡ ትኩረት ሙሉ

በሙሉ

በውጊያው

ላይ ነበር፡፡

የህዝቡ ኩራትና ደስታ፣ ለሰራዊቱ የሚሰጠው ያላቋረጠ ድጋፍ፣ የሰራዊቱ መሪዎች ወኔ፣ ህብረት፣ ዲሲፕሲን፣ የሰራዊቱ ሞራልና የውጊያ ፈቃደኝነት ግሩም፣ እጅግ ግሩም ነበር፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ!

ከዚህ በኋላ ነው የኢትዮጵያን አብዮትና አንድነት ለመምታት ከውስጥ የሚለውን ስልት ጠላት መፈተንና ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው፡፡ ከዚህ በኋላ ነው በእኛም በኩል የተዘናጋነው፡፡ በዚህ ወቅት ነው ጠላት እንዲያንሰራራ እድል የሰጠነው፡፡ ኢፌ ይኸውም፡-

አንደኛ፦- ጦርነቱ ፋታ ስለነሳን ፊውዳላዊ የአስተዳደርና የኢኮኖሚ መዋቅር አፈራርሰን ባለማሰባሰባችንና በአዲስ ስርዓ መዋቅር ባለመተካታችን፣ ሁሰተኛ፡- በተፈጥሮ አደጋና በጦርነቱ የተጎዳብንን፣ ከኑሮው የተናጋብንን ወገናችንን መሰብሰብ፣ ማቋቋም እና መንከባከብ በማስፈለጉ፣ ሦስተኛ:- ቅድሚያ የሚሰጣቸው የህብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማሀበራዊ ችግሮች በፍጥነት ከመዳሰስና መፍትሄ ከመፈለግ ባሻገር የዘመናት የአገሪቱ ችግርና መፍትሄ በዝርዝር ተጠንቶ፣ በጥናት ላይ 43

የተመሰረቱ መረጃዎችን አሰባስቦና ተቋሞችን አደራጅቶ፣ አዲሱን የአድገት አቅጣጫ በዕቀድ መምራትና የምርት ኃይሎችን በአስቸኳይ ማሳደጉ አስቸኳይና የብዙዎቻችን ትኩረትና በትጋት መስራት አስፈለገ፤ አራተኛ፡- ይህንን የሚያቀናጅ ከፓርቲ፣ ከመንግሥት አካላት ከህዝቡና ከሰራዊቱ በዴሞክራሲያዊ ዘይቤ የተመረጡ ኮሚቴዎች በግልና በአውራጃ አንዲቋቋሙ፣

አምስተኛ:- እነዚህ ተቋሞች ልዩ ልዩ ባለሙያዎችን ባቃመረ አንድ የቀጠና የስራ ጽፈት ቤት አእንዲረዱ፣

ስድስተኛ፡- የዚህን ተግባራዊነት የዘመቻ ዋና ፀሐፊና የሚኒስትሮች ም/ቤት ምከትል ሰብሳቢ የነበሩት ጓድ አማኑኤል እንዲከታተሉ፣ ለዚህ ስራ ማስኬጃ ሁለት መቶ ሚሊዮን ብር ተመድቦ ነበር፡፡ በሌላ በኩል የቀይ ኮከብ ዘመቻ አንደተከፈተ ወያኔ ማቆጥቆጥ ብቻ ሳይሆን መጠናከር የጀመረው እኩይ ተግባር በኤርትራም ላይ ሊያስከትለው የሚችለው ችግር በቅድሚያ ግንዛቤ አግኝቶ ስለነበር የወያኔ እርምጃና እድገት በአጭሩ እንዲቀጭ፣ በልማት በፖለቲካም በኩል በተመሳሳይ ተግባር እንዲከናወን ተመሳሳይ መመሪያ በመስጠትና ተመሳሳይ አቋምበመመስረት በኤርትራ ያለውን ያልተወገደ ነቀርሳ የሆነ ቸግር ወታደራዊ መፍትሔውን በተመለከተ ከቀይ ኮከብ ዘመቻ በአይነቱም፣ በመጠኑም፣ በጦር ስልትም በአጭር ጊዜ ውስጥ የጠለቀ ጥናትና ሰፋ ያለ ዝግጅትተደርጎ ወሳኝ እርምጃ መውሰድ እንደሚያስፈልግ . ታመነበት፡፡

እኛ በመሀል ይህንን አንድናዘጋጅ መመሪያ ሰጥቼ ከኤርትራ ከአራት ወር በኋላ ወደ

አዲስ አበባ በመመለስ ይህንን ስናዘጋጅ ሻዕቢያ ባልታሰበ፣ ባልተጠበቀ ጊዜ እና ሁኔታ ባሬንቱን ይይዛል፡፡ ባሬንቱ ለኤርትራ ምዕራባዊ ቆላ ደህንነትና ለድንበሩ ጥበቃ ቁልፍ ቦታ ከመሆኑም ሌላ ለአቆርደትና ለከረን በጣም ቅርብ ነው፡፡ በባሬንቱና አካባቢው የሚኖረው የኩናማና የናራ ብሔረሰብ ለአንድነት ተጋድሎ የከፈለው መስዋዕትነት ታላቅ ነው፡፡ ስለሆነም በጠላት ቀደምትነት እና ግፊት ባህረ ነጋሽ በሚባል የሚታወቀውን ለሦስተኛ ጊዜ መጠነ ሰፊ እና የተቀናጀ ዘመቻ ከምስራቅ ኢትዮጵያ አንድ ከባድ መካናይዝድ ከፍለ ጦር ሌት ተቀን በማጓጓዝ በጠላትና በወገን ላይ ታላቅ እልቂት ያስከተለው ውጊያ ተጀመረ፡፡ 44

ሻዕቢያን በከበባ ውጊያ ሲሞትበትና ቁጥሩ በውል በሙሉ ከመከበቡ በፊት

ለመደምሰስ ስንቃረብ፣ በውጊያውምከክ ከ5000 በላይ ያልታወቀ ወንበዴ ስናቆስል የወንበዴው ሰራዊት ሙሉ በተዝረከረከ ሁኔታ ወደ ተፈጥሮ ምሸሽጎቹ ወደ ናቅፋ

ተራሮች እንኳን መሸጋገር ተስኖት በተሰኔ በኩል ወደ ሱዳን ፈረጠጠ፡፡ ለዚህ ዘመቻ ተሳትፎ የተሰበሰቡት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች «ጠላት

በእጅጉ

ተመቷል፣ ተዳከሟል፣ ተበታትኗል፣ የናቅፋ ምሸግ ተመናምኗል፣ ተጨማሪ ጦር ተሰጥቶን እርሶዎ የሚሉትን መጠነ ሰፊ ሌላ ዝግጅት ከመጠበቅ ይልቅ በዚሀ እድል ተጠቅመን በውጊያው እንግፋ›› በሚል በእያንዳንዱ ግለሰብ ሙሉ በሙሉ የተደገፈ ሀሳብ ቀረበ፡፡ ሁሉም ስላመኑበትና ድል እንደምንጎናፀፍም ቃል ስለገቡልኝ እቅዱን በመጠኑ በማሻሻል ዘመቻው እንዲቀጥል ፈቀድኩ፡፡ ለዘመቻው የሚያስፈልገውን ድጋፍና ጥያቄ ሁሉ እንዲሟላ አደረኩ፡፡ ሀሳቡ ከሞላ ጎደል እውነታነት ያለው ጠላትን ከፉኛ በመመታቱ

በውስጡ

ከፍተኛ ቅራኔ የተፈጠረበት

ብዙ የወንበዴ መሪዎችን ያሰረበትና የገደለበት ጊዜ ነው፡፡

ፈ%)ጎያ ሪረመሟም 1523

ፈሟ=ሟዕጎነ ሪረወሮዎ

እኔና ጄነራል ፈለቀ እሸቴ ሆነን በአንዲት ገፅ ወረቀት አስር ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ

ስላዘጋጀነው

የውጊያ ውጤትና

የወንበዴው

የወደፊት እድል አሁንም

ኢሣያስ አፈወርቅ ከአንድ ሳምንት በላይ በሬዲዮ ጣቢያቸው ተቀምጦ የወተወተበት ጊዜ ነበር፡፡ በዘመቻው የተደረገው ጥረትና ግፊት ሰምሮ በወገን ጦር የናቅፋ መቃረቢያ ቁልፍ መንገዶችና ሸለቆዎች ተይዘው ብዙ የመሳሪያና የሰውም ምርኮ ተገኝቶ ነበር፡፡

'

ወቴ! አሁንም የባህረ ነጋሽ ውጊያ የተባለው ግብ አላስጨበጠንም፡፥ በዚህም ውጊያ የተሰዉት የኢትዮጵያ ልጆች ቁጥር እንዲህ በቀላሉ የሚቆጠር አልነበረም፡፡ ለምን? አንደኛ:- እንደተለመደው የእኛ ውጊያ ጓዝ የበዛውና ኮንቬንሽናል ወይም መደበኛ ውጊያ ስለሆነ እንደታሰበው ፍጥነትና ድንገተኛነት ኣአልነበረውም፡፡

ሁለሰተኛ፡- እኔ የቀረበልኝን የዘመቻ አቅድ በማሻሻል የጨመርኩት የአየር ወለድ ውጊያ ተግባራዊ አልሆነም፡፡ ይህንን ስል አዝናለሁኝ፡፡ የዐኛ አየር ወለድ ከፍለ ጦር አዛዥና የህብረተሰባዊት ኢትዮጵያ ጀግና ጄነራል ተስፋዬ ኃብተማርያም አጥብቄ እና ደጋግሜ በሰጠሁት ትዕዛዝ መሠረት የተመናመኑትን የናቅፋ ምሽጎች ጠላት ከሱዳን ተመልሶ ከመያዙና ከማጠናከሩ በፊት ሰብሮ ለመግባት መቃረቢያና እጅግ ቁልፍ የነበሩትን ኮረብታዎችና ሸለቆዎች በጃንጥላ ዘሎ መያዝ የነበረበት ጀግናው የአየር ወለድ ጦራችን በአሊጌና አመራር ሜዳ ላይ ወርዶ ወዲያው መንቀሳቀስና የተባሱትን ቦታዎች ይዞ ለዋናው አጥቂ ጦር የድል በሩን መከፈት ሲገባው በትዕዛዙ መዛባት ወይም ከካርታ ንባብ ስህተት ይሁን ሳይገባኝ አቧራ እያጨሰ በቀይ ባህር ዳርቻ የተጓዘውን እግረ መካናይዝድ አጥቂ ጦር የእየር ወለዱ የጠበቀው እዚያው አሊጌና ተራሮች ስር ሆኖ የራሱን ግዳጅ ሳይወ ወይም ሳይፈፅም ነው፡፥ ይህም የዚያ ውጊያ ዋና እና አይነተኛ ድከመት ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ጦሩ ጥሩ ውጊያ አድርጎና ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ የተቀናጀውን ድል ለማስፋፋት ከቦታው ወይም ከተፈጥሮ አስቸጋሪነት እና ስፋት፣ ከውጊያው መርዘምና ከደረሰው ጉዳት አንፃር አንዱ በአንዱ ላይ አልፎ ወይም ዘሎ የሚሄድ በቂ ተጠባባቂ ጦር ማዘጋጀትና በሰዓቱ ማቅረብ ሲገባ ከፍ ብዬ እንደገለፅኩት በጠላት አነሳሸነትና በመኮንኖቻቸን ግፊት የተጀመረው ውጊያ እንደመሆኑ መጠን ለዚህ 16

የተዘጋጀን አልነበርንም፡፡ ስለሆነም ውጊያውን ማቆም ግድ ሆነ፡፡በዚህ ጊዜ በአስመራ የተሰበሰቡት ቀደም ብዬ በልዩ ልዩ ምከንያቶች የጠቃቀስኳቸው መኮንኖች እና ሌሎችም ታከለው እኔን በዚያ መልክ አይሳካም ስል አሳምነውና ቃል ገብተው ውጊያውን የመሩት ሀፍረት ይሰማቸውና የሚሉትም ይጠፋቸዋል፡፡ መቼም በኤርትራ የተዋጋነው ከወንበዴ ጋር ብቻ ሳይሆን ከተፈጥሮ ጋር ነው ማለት ይቻላል፡፡ በዚህ ጊዜ አዛዥቹ ተስፋ የመቁረጥና ጨርሶ የመሸነፍ ስሜትም

ያድርባቸዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜም ይህ ችግር ከፖለቲቫ መፍትሔ በስተቀር በወታደራዊ መፍትሔ አይፈታም የሚል አቋም ላይ ይደርሳሉ፡፡ አነዚያ በራሳቸው ድከመትና ስህተት የተገሰፁ፣ የተቆነጠጡና ልባቸው የሸፈተ መኮንኖች በተለይ ጄነራል መርዕድ ንጉሴ፣ ጄነራል ፋንታ በላይ፣ ጄነራል ደምሴ ቡልቶና ሌሎችም ‹‹የኢትዮጵያን አብዮት ከውስጥና ከራሱ ወይሰ ከአግሩ እንምታውኔ› የሚሉ የውጭ ኃይሎችና እጅግ የሚያስገርመው ደግሞ ከገንጣይ አስገንጣይ ወንበዴዎች ጋር ተገናኝተው በመመሳጠር የታወቀ እና ያፈሩበትን የራሳቸውን የግል ነውር ለመሸፈን እና አኔንም ለመበቀል መሞከራቸው ነው፡፡ እነዚህ መኮንኖች መንግሥቱ ኃ/ማርያም ኢትዮጵያን ለመሸጥና ከወንበዴ ጋር ለመመሳጠር ስለማይሞከር መወገድ ወይም መገደል አሰበት የሚል አቋም ላይ ደርሰዋል፡፡ ኢህዲሪና ኢሠፓ መፍረስ አለባቸው በሚል የመፈንቅለ መንግሥት አቅድ አውጥተው ጊዜና ስልቱን ወደፊት እንደ አመቺነቱ ሊወስኑና እስከዚያ የዚህ ዓላማ ማስፈፀሚያ ይሆናቸው ዘንድ ‹‹የኢትዮጵያ ነፃ መኮንኖች አንቅስቃሴ ድርጅት አቋቁመናል» እስከማለት ደርሰዋል፡፡ «ከዚህ ችግር እናወጣሃለን ብለን ሰራዊቱን እንበቀል›› የሚል እቅድ አውጥተውና በዚህም ረገድ የስራ ከፍፍል አድርገው ወደ መደበኛ ስራቸው ይመለሳሉ፡፡

ጴፇዖቶዖሀ#ያ 228/ ኢትዮጵያዊ ነኝ የምትል ሁሉ ይህንን መልዕከቴን ሰምተህ የማሰማት፣ በድምፅ ባትቸል በፅሑፍ ወይም በህትመት አራብተህ ማሰራጨት፣

ብትቸል አንብበህ

የማስነበብ አደራ ተጥሎብሀል፡፡ አመሰግንሃለሁ! ይኒፇዖቋዖሀ#ሃ ያወ

አቅጄ የምላቸው

መከርኩ፣

መመሪያ

ሰጠሁባቸው፤

በእኔ በሀገሪቱ ላይና በህዝቡ ላይ ተፈፀሙ

37

ፈጸምኩዋቸው፣ የምላቸው

አስፈጸምኳቸው ለእኔም ለራሴ አስከ

ቅርብ ጊዜ ድረስ እና ከሀገር መሰደድ በኋላ ካወኳቸው ከአንዳንዶቹ በጣም ረቂቅና ስውር ከሆኑት በስተቀር ወያኔ ሆን ብሎ ካላጠፋቸው በስተቀር አብዛኛዎቹ ወይም ሁሉም

ማለት ይቻላል

በድምፅና በፅሁፍ ተዘግበው

ይገኛሉ፡፡

መረጃዎቹ

በፓርቲ

ማዕከላዊ ጽ/ቤት፣ በመንግሥት ምከር ቤት፣ በሚኒስትሮች ም/ቤት፣ በአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በመከላከያ ሚኒስቴር፣ በማዕከላዊ ወታደራዊ ም/ቤት፣ በብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻ ጽ/ቤት፣ በፍ/ቤቶች፣ በእኔ፣ በፓርቲና በፕሬዝደንት ጽ/ቤት ይገኛሉ፡

፣ በተመሳሳይ በሌሎች መስሪያ ቤቶችና በከልሎች አንዳንዶቹ ወዳጅ በነበሩ ሀገሮችና መሪዎች አንዳንዶቹ በጣም የጎሉት በኢትዮጵያ ህዝብና በአብዮታዊ ሰራዊታችን በሚገባ የታወቁ ናቸው፡፡ አሁንም ወያኔ ካላፈረሳቸው በስተቀር ለኢትዮጵያ የተፋጠነ ዕድገትና ታላቅነት የተወጠኑትና የተገነቡት ብዙ ሚሊዮን ገንዘብ ዋጋ ያላቸው ፕሮጀክቶች ለመሆኑ ይሄ ሁሉ ይሰራ ነበር ወይሃ ተሰጥቷል ወይ፣ ኢትዮጵያችን እዚህ ደርሳ ነበር ወይ? በማለት

ምናልባትም ዓይናችሁን ለማመን የሚሳናችሁ ቋሚና ህያው በሆኑ ማስረጃዎች ላይ የተመሠረቱ

ናቸው፡፡

ከእኔም

መግለጫ

ባለፈ

ህዝቡ

ራሱ

ከሚያውቁት

ጠይቆ፣

ቦታውም ላይ በመሄድ፣ በማየትና ከትትል በማድረግ እውነቱን ለማወቅና ለማረጋገጥ

ይችላል፡፡

በዚህ ከፍል ለኢትዮጵያ ህዝብ መግለፅ የምሞከረው በጭንቅላቴ የዘገብኳቸውንና የማስታውሳቸውን ብቻ ነው፡፣ በከፍተኛ ሚስጢርና በአጣዳፊ ሁኔታ ሀገሬን ለማዳን እጅግ ጠቃሚ ለሆነ ተልዕኮ ውሎገብ ለመመለስ ወደ ጎረቤት አገር ስሄድ ጠላቶቼ እንዳሉት እንኳንስ ብዙ ገንዘብ፣ ብዙ ወርቅ፣ የተለያዩ ሀብትና መኪና ቀርቶ ከለበስኩት ወታደራዊ ልብሴ በስተቀር ባለፉት 17 ዓመታት በየዕለቱ የመዘገብኩትን የራሴን የታሪከ ማስታወሻም አልያዝኩም፡፡ ሌላው ቀርቶ ተለዋጭ የእግር ሹራብ እንኳ አልያዝኩም ነበር፡፡ በመሆኑም ይህንን መግለጫ ለማዘጋጀት በመጠኑ የተቸረዢኩና ብዙ ጊዜ የጠየቀኝ መሆኑን መግለጽ እወዳለሁ፡፡ ኢትዮጵያን ሕዝቧንና እኔንም ለዚህ ውድቀት ያበቁ ታላላቅ ሴራዎች አብዛኛዎቹን መረዳት የቻልኩት፣ ሰውን ማመን .ከፍተኛ የዋህነት መሆኑን የተረዳሁት፣ ከስንትስ አከተር እና አከትረስ ጋር ስሰራ እንደነበር ለመገንዘብ የቻልኩት የሶሻሲስቱ ዓለም ከተናጋና የግንቦት 8 መፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከተደረገ በኋላ ነው፡፡

18

፦ የጦር መኮንኖች ችግርና ቅራኔዎች የኢትዮጵያ ህዝብ ሆደ! የባህረ ነጋሽ የኤርትራ ዘመቻ ከቆመ በኋላ ቁልፍ ቦታ የነበራቸው መኮንኖች የዓለምንና ለፍላጎታቸው አመቺ ሁኔታ የተፈጠረሳቸውና የሚበጅና አርን የሚረዳ ተግባር የፈፀሙ አንደቀድሞው

በአገር

ፍቅርና

በህዝባዊ

ስሜት

በጦር ኃይላችን ውስጥ ከፍተኛና ብሔራዊውን ሁኔታ እየገመገሙ ምናልባትም በእነሱ አስተሳሰብ መስሏቸው ሊሆን ይቸላል፡ በመተማመን

እና

በመተሳሰብ

ሁላችንም አብረን የመራመዱ ነገር እየተዳከመና እየተለወጠ መጣ፡፡ አንድ መንፈሳዊ አባት ነኝ የሚሉ ቄስ .አኔ የምናገረውን ስሙ እንጂ በተግባር የምፈፅመውን ወይም የማደርገውን አትመልከቱ› አሱ እንደተባለው ሁሉ መምሸቱ ነው ብሎ እንደሚሮጥ ገበያተኛ በአንድ ጊዜ ለማመን በሚያስቸግር ሁኔታ የራስን ሕይወት እና ቤት ወደመገንባቱ ተግባር ፊታቸውን አዞሩ፡፡ የአላማና የተግባር አንድነት የነበራቸው ሁሉ በቡድን በቡድን መሰባሰብና መፈላለግ ወይም ግለኝነት ይጀምራሱ፡፡ ንፁሆቹን፣ አገር ወዳዶቹንና ጀግኖቹን መኮንኖች መበከልና ሰራዊቱን መቦርቦርና መመዝበር ይጀምራሱ፡፡ አንዱ አንዱን መከሰስ፣ መወነጃጀል እና በበኩላችን ዋና ሥራችንን ትተን እነሱን ማስማማትና መገላገል አመዛኙ ስራችን እየሆነ ይመጣል፡፡ ከዚህም አልፈው የውጪና የውስጥ ጠላት ከምንላቸው ጋር መመሳጠር እና መገናኘቱን ቀጠሉ፡፡

ትግሉን በልማት፣ ሠላማዊ አማራጭ ስራቸው ለመስራት

በፓርቲያቾን፣ በመንግሥት ተቋማት እና በህዝባዊ ግጭቶች ውስጥ የትጥቅ ለሰራዊቱ በመተው እና በመተማመን በሠላም፣- በረጋ መንፈስና በትጋት፣ በአስተዳደር፣ በፖለቲካና በማህበራዊ አገልግሎት መሰከ የተሰለፉትን ሠራተኞች ,.በእኛ በኩል ተስፋ የለም፡፡ በእናንተ በኩል የሚበጀውን ብትፈልጉ ይሻላል በማለት አሸባሪና ትጥቅ የሚያስፈታ ወሬ መንዛት ሆነ፡፥ በእኛ በማዕከላዊ አመራር በኩል ደግሞ የሚታሰበው፣ የሚታቀደውና የሚሞከረው የዚህን ተቃራኒ ነው፡፡ ይኸውም የመከላከያ ኃይላችንን በብርቱ በማጠናከር የውጊያ ስልት፣

የሰውና የመሣሪያ እንዲሁም የመሬት የመረጃ አጠቃቀሞችን አሻሸለን ጠሳት በኃይል

ፍላጎቱን ለማስፈጸምና አገርን ለመበታተን የያዘውን ጥረት አስካላቆመ ድረስ እስከ ድል ሰመታገል

አያሴ ጥረት ይደረጋል፡፡

«የኢትዮጵያ አንድነት፣ ሠላምና ህልውና

በውጪ ድጋፍ ላይ ተማምኖና ታዝሎ መዝለቅ ስለማይቻል ከወዲሁ እና በአስቸኳይ የተከፈለው ተከፍሎ ራስን መቻል ይገባል›› በሚል ብዙ ነገር ይደረጋል፡፡ በተለያዩ የልማትና የአገልግሎት ዘርፎች ያለብን ድከመት ምንድን ነው? እቅዳችን የቱን ያህል ተግባራዊ ሆነ? የቱ መቅደም፣ የቱ መከተል ነበረበት? የቱ ድከመት በምን መንገድ 49

ይታረም? ምርትና ምርታማነት አንዴት ይደጉ? በሚል እንፋጫለን፡፡ የሚያስጨንቀን የዓለምም ሆነ የብሔራዊው ሁኔታ ከሚያመነጨው ስጋት በመዋዕለ ነዋይ በኩል ያለን አቅድ እና ለመገንባት ያለን ፍላጎት አለመመጣጠን መቻላቸው ነው፡፡ እኛ ምሳሌ ሆነን ከአለትና ከግል ጥቅማችን ዘላቂ፣ የሁላችንም ጥቅም እና ህልውና ለሚበጁ ስትራቴጂ እየተመራን ህዝቡ ተግቶ እንዲሠራ፣ እንዲቆጥብና በአቅሙ እንዲኖር የተጀመረው መስገብገብ እንዲገታ እንተጋ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በተለይ በፓርቲ አካላት ላይ ገንቢ ተፅዕኖ ለማድረግ ስንሞከር በቅራኔዎች ላይ ቅራኔዎች ይጨመራሉሱ፡፡ በእነዚህ ለመጠቀምና ሰውን ለመኮነን የተነሱ ኃይሎች በበለጠ

ይሯሯጡ

ነበር፡፡

ሁኔታውን

በጥሞና

ያጤኑ

ታማኝ

የውጪ

ወዳጆች

እንዲሁም የውስጥም ሀቀኛ፣ አገር ወዳድ እና ተቆርቋሪዎች አነሳሽነትና በስራ ዘርፋቸው አኳያ የሚገኘው መረጃ የሚያስደስት አልሆነም፡፡ በተለይ በተለይ በከፍተኛ የጦር አመራር አካላትና የመንግሥት እና የፓርቲ ባለስልጣናኖች፣ በተለይ ደግሞ ከፍተኛ የአገር ኃላፊነት ባለበት አና በማያቋርጥ ፍልሚያ ላይ ባለው ሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት፣ በኤርትራ፣ በትግራይ እና በጎንደር ከልል ልዩ ጥንቃቄ እና ልዩ ትኩረት ይደረግ የሚሉ መረጃዎች በብዛት ይቀርባሱ፡፡ የፓርቲ፣ የመንግሥትና የጦር ኃይሉን አያሌ ባለስልጣኖች ለጉዳዩ አግባብ ያላቸው ባለሙያዎች እና ግለሰቦች በድንገት እሰባስብና በጎንደር፣ በትግራይ እና በኤርትራ አንድ ወር የፈጀ ዝርዝር ጉብኝት አደርጋለሁ፡፡ በወቅቱም እያንዳንዱን የመጨረሻ የጦር ግገባር እንጎበኛለን፡፡ በታሪከ ለመጀመሪያ ጊዜ ከምፅዋ ተነስተን እስከ አሰብ ድረስ በካርታ አንጂ በዓይናችን አይተናቸው የማናውቃቸውን፣ በቀይ ባህር ያሱ ደሴቶቻችንና የባሀር ከልላችንን ከ72 ሰዓት በላይ እንቃኛለን፡፡ ህዝቡን፤ ሰራዊቱንና የፖለቲካ ስርዓቱን አካላት በየዘርፋቸው አናነጋግራለን፡፡ በዚህ ጉብኝት መረጃዬ እንደጠቆመኝ በርግጥም ከምንገምተውና ከምንጠብቀው በላይ ብዙ ነገሮች ተበላሽተው እና ሻግተው እአናገኛለን፡፡ የመረረ ብሶት እና ሮሮ ከህዝቡ በተለይም ከተዋጊው ሰራዊት እና ከጦር . በገሀድ እና በግልፅ ሁላችንም እንሰማለን፡፡ ይህንን ለማረም አና ጉዳተኞች ለማስተካከል ሌላ ቅራኔ ውስጥ እገባለሁ፡፡ ይህ ታሪከ እንደሚከተለው ነው፡፡

አንደኛ በቀይ ኮከብ ዘመቻና በኋላም በባህረ ነጋሽ ዘመቻ የሰጠናቸው

መመሪያዎች አና የተወጠኑ አያሴ ተግባሮች ዓመታት ከተቆጠሩ በኋላ አብዛኛዎቹ ተግባራዊ ሆነው አላገኘናቸውም፡፡

20



ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ

ስለ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ መናገር ቀርቶ ስሙንም ማንሳት በጣም ያሳፍረኛል፡ አላማየም ስለሱ ለመናገር አይደለም፡፡ ጓድ ጎሹ ወልዴ በእኔ ግምት የማህበራዊ ስርዓት ወይም አብዮት ፅኑ ደጋፊ ባይሆንም

በብዙ አጋጣሚ

የአገር ፍቅር እንዳለዑ

በመገንዘቤ በአብዮታዊ ፍ/ቤት በከፍተኛ አገሪቱን በበደሉ ባለስልጣኖች ጉዳይ፣ በታጠቅ

ጦር

ለማስታጠቅ ህዝብ

ሠፈር

ባጭር

ጊዜ

ውስጥ

በአስቸጋሪ

ሁኔታ

ሰራዊት

ለማደራጀትና

ባደረግነው ጥረት በኋላም መመሪያዬን ተከትሎ በዓለም ያስመሰገነንን

ከመሃይምነት

መጋረጃ

ነፃ

የማድረግ

ዘመቻ

የውጭ

ጉዳይ

ሚንስትር

እስከሆነበት ጊዜ ድረስ ያደረገው አስተዋፆና ያከናወናቸው ተግባሮች ከፍተኛ በመሆናቸውና እነፒህ ከህዝብ ሳልሰውር በኋላ ከኔ ጋር ሳይሆን ከግለሰቦች ጋር

በመጋጨትና

በአሜሪካኖችና

(አዝናለሁ በቤተሰቡ

ጉዳይ ውስጥ

ስገባ)

ባለቤቱ

ተፅእኖ ከማይቆምበት ቦታ ከመቆሙና ብዙ የማይባሉ እና እውነትነት የሌላቸው ነገሮችን መናገሩ ቢያሳዝነኝም ዛሬ ያለበትን ሁኔታ ስለማውቅ ጎሹ በርግጥ ከኛ ጋር ኢትዮጵያን ነፃ ለማውጣት ፍላጎት ካለውና በርግጥ የኢትዮጵያ ልጅ ነኝ የሚል እውነተኛ ሰው ከሆነ ዳዊት ገ/ጊዮርጊስ ማን ሆኖና ምን ብሎ ከአገር በወጣ ማግስት

ከአሜሪካ በቢጫ ወረቀትና በእጅ ፅሁፍ የፃፈልኝን ደብዳቤ ያቀረበልኝ ራሱ ጎሹ ወልዴ ስለሆነ እኔ ከዚህ ተራ ወራዳ ግለሰብ ጋር በእውነቱ ውዝግብ ውስጥ ለመግባት ንቄ የተውኩት ጉዳይ ቢሆንም ዛሬ ኢትዮጵያ ላይ ከደረሰባት ሁኔታ የዳዊት

ሚና

እንዲህ

በቀላሉ

እንዲገልፅ አጠይቃለሁ፡:፡

የማይታይ

ስለሆነ

ጎሹ ስለዚህ ደብዳቤ

የዚህ መንስኤና ውጤት 23

ለኢትዮጵያ

ህዝብ

እነ ዳዊት ወ/ዮሃንስ የበግ ለምድ

ለብሰው ሲሠሩት የነበረ ሻጥርና ምዝበራ አንዱ አካል ነበር፡፥ ሁለተኛ የከልሱ የፖለቲካ ስርዓት አካላት ተጣጥመውና ተደጋግፈው ለአንድ ዓላማ ሲሠሩ አላገኘናቸውም፡፡ የሰማነው ሁሉ መወነጃጀል እና መካሰስን ብቻ ነበር፡፡ ሦስተኛ በቀይ ኮከብ ዘመቻ በገንጣዮች ጥይት ለሚደበደቡት ጀግኖች ማገገሚያ ብዙ ገንዘብ ወጥቶ የታደሰና በሁሉም መንገድ ተደራጅቶ የነበረው ቀድሞ የአስመራ ኤከስፖ በመባል የሚታወቀው ስፍራ የጥቂት ሰዎች የግል ጥቅም ማዳበሪያ ሆኗሷል፡፡ ፈራርሷል፡፡ ቁሳቁሶች ወድመዋል፡፡ የቁስለኛው መተኛ ፍራሽ እና አልባሳት የሚያሳዝኑ ነበሩ፡፡ የገላ መታጠቢ ሻወሮች ወላልቀው ስራ አቁመዋል፡፡ የውሃ ቧንቧዎችና መፋሰሻ ቱቦዎች ተዘግተዋል፡፡ ቁስለኞች ለመፀዳዳት የሚጠቀሙበት ወረቀት የሚቀርብበት በጀት ሳይጠፋ ሲጠቀሙ ያገኘናቸው በድንጋይ ነው፡፡ ድንጋዩንም የሚከቱት መፀዳጃ ውስጥ ነው፡፡ ያ ለመዝናኛ የሚያስደስትና የሚያጓጓ

በወቅቱ ለተመለከተው

የነበር ግቢ ጠረኑ ሌላ ሆኖ ተቀይሯል፡፡ የሚያሳብድ ነበር፡

ሁኔታው

ሁሉ

ስለሆነም አብረውኝ ያሉ ልዑካን ባሉበት የዚህ የጀግኖች ማገገሚያ አስተዳዳሪዎችና አገጋሚውን ቁስለኛ ሰሠራዊት ሰብስቤ እንዴት እንዲህ መሆን አንደቻለ ጥያቄ ሣቀርብ ከመኮንኖቹም ከታች ሹማምንቶችና ከተብታብ ወታደሮችም በርካታ ጥያቄዎቸ ቀርበዋል፡፡ በኤርትራ ባደረግነው ጉብኝት የአገር ሽማግሌዎችና የሸንጎ አባል ሽማግሌዎች ጋር ውይይት አድርገናል፡፡ በዚህ ወይይት ያገኘሁት መረጃና ትምህርት ቀላል አልነበረም፡፣ ከዚህ ውስጥ ዋናው ከገበሬ ማህበራት መሪዎች፣ ታዋቂ ሽማግሴዎች አሳዛኝ ሁኔታ ይነገረኛል፡፡ የገበሬ ማህበራትና ታዋቂ ሽማግሌዎች ሰለ ጠላት ያላቸው ጥሩ መረጃ ጋር ለሸንጎውም በገቡት ቃል ኪዳን መሰረት የደጋውን ከልል በሙሉ፣ የቆላውን ህዝብ በከፈፊል በአዲስና ቀና መንገድ ቀርበው አነጋግረው፣ አሳምነው፣ ብዙ ሰራዊት በመመልመል ከሰራዊታችን ጎን ለማሰለፍ፣ እነሱ ራሳቸውም በፍልሚያው

ለመሰለፍ፣ ያደረጉትን-ጥረትና የገጠማቸውን ችግር ሲሆን ከተረዳሁት ነገር አንዱ፣

በዚህ የእርስ በእስር ጦርነት ማን ነው ለአንድነት የቆመ፣ ማን ነው ለመገንጠል የቆመ የሚለው ጥያቄ ታላቁ የእኛ ፈተና አንደመሆኑ መጠን በኤርትራ ከሚኖሩ አገር ወዳድ ኃይሎች ተመሳሳይ ችግር ያለባቸው ብቻ ሳይሆን ለአደጋም ያጋለጣቸው መሆኑን ነው፡፡

ይህንን በመግለጽ፣ በዚህ የተነሳ ለትግሉ መረጃ ለመቀበልም ሆነ ለማቀበል

ከከልሉ ተወላጆች ይልቅ ከመሃል አገር ሰው ጋር መርጠው ይሰሩ እንደነበር፣ አሁን 22

ወደኋላ በሚታየው ሁኔታ ከመሃል አገር ባለስልጣናት ጋርም መስራት አንዳስቸገረና ጥርጣሬያቸው አንደሰፋ ገልጸውልናል፡፡ በበኩሌ በእጅጉ የሚያስተማምኑ የዓላማ ፅናት ያላቸው ሰዎች በነቂስ ተመርጠው መመደብ አንዳለብኝ አጥብቀው ካሳሰቡ በኋላ፣ በቅርቡ በጦሩ ውስጥ አመራር ላይ የተመደቡ አንዳንድ የበላይ መኮንኖች ለእነሱም አጅግ የሚያሰጓቸው መሆኑንና በአፋቤት ግንባር የተመደበውን የጄኔራል ታሪኩ አይኔን ሁኔታ ሲገልጹ በመለብሶና አፋቤት ግንባር ሁለቱን ጦር ሰብሮ ጠላት ባደረገው ሙከራ በ22ተኛው ተራራ ከፍለ ጦር ላይ ጉዳት በደረሰበት ጊዜ 19ኛው ከፍለ ጦር ከከረን በፍጥነት ተንቀሳቅሶ ባይደርስ ታላቅ አደጋ ይደርስ አንደነበር፣ በዚህ ከፍተኛ ውጊያ ጊዜ የናደው ግንባር አዛዥ ጀኔራል ታሪኩ በቀን በአምባይ ሶራ ሆቴል ከእቁባቱ ጋር ሆኖ ቪዲዮ ካሴት እየተመለከቱ ይዝናኑ የነበር መሆኑን ማየታቸውን ይገልጻሉ፡

በደጋው ከልል ዙሪያ የኮር አዛዥ ሆነው በቅርቡ የተሾሙት፣ ፪ኔራል ከበደ ጋሼ

ከመጡበት

ጊዜ ጀምሮ፣- ምንም

ነገር ሳይሰሩ፣

ፀረ-መንግስት

ሴራ እንደሚጎነጉኑና

በግልጽም ከማውራታቸው በላይ፣ አንደኛ ከምጽዋ ምስራቅ በቀይ ባህር ዳርቻ ሃልሃል በተባለ ቦታ ለረዥም ጊዜ በወንበዴ ተይዞ የቆየና ይህ ቦታ ለእርሻም ያመቸና ህገ ወጥ

ንግድ የዳበረበት የነበረ መሆኑን ይገልጻሉ፡፡

በወገን ጦር ከፍተኛ ተጋድሎ ተይዞ ከአካለጉዛይ በሽህ የሚቆጠሩ የገበሬ ህዝባዊ ሰራዊቶች ተመልምለው፣ ሰልጥነውና በከልሉ ሰፍረው፣ ጠላትን እንዲከላከሉ፣ አንድ የአየር ወለድ ብርጌድ ተደርቦላቸው ከተሰማሩ በኋላ እኛ የጦሩ አዛዥችም በማናውቀው ሁኔታ፣ ለህዝባዊ ሰራዊቱ ሳይገለጽ፣ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ፣ በድንገትና በሌሊት፣ የአየር ወለዱን ብርፄድ በማንሳት፣ ህዝባዊ ሰራዊቱን ለህዝብ አሳልፎ በመስጠት አስፈጂቸው፡፡ አሰማረኳቸው፡፥ አሁን እኛን ህዝቡ ልጆቻችን የት ደረሱ ቢለን የምንሰጠው መልስ ሰለሰሌለን እንሆ ከዚሁ ከተማ ተቀምጠናል›› ብለው በታላቅ

ፀፀትና ቁጭት ይነግሩኛል፡፡

ሴሎቹ ደግሞ አኔ ከመሄዴ ከሳምንት በፊት በደቀመሃሪና በአስመራ የሚተላለፈውን ቅልፈት (ኮንሾይ) በማዘጋጀት ረገድ የነበረውን ድከመትና ይህንንም መረጃ ጠላት በቅድሚያ አንዲያውቀው ተደርጎ የደረሰውን ጉዳት በዚህም ጊዜ ይህንን ጦር መምራት የነበረባቸው ጀኔራል ከበደ ጋሼ አንድ የሚያዙት የአስር አለቃ ማዕረግ ያለው ድሬሳ የሰጣቸውን የህከምና ፈቃድ በውጊያው ሰዓት የሲቪል ልብስ ለብሰው፤ ከተማው ውስጥ ካራምቦላ 23

መካከል ጉድለት፣ አስረዱ፡፣ አሳቸው ወስደው፣ ሲጫወቱ

መሆኑን

የነበረ

ይገልጹልናል፡፡

ወንበዴ

ወይንም

ወንጀለኛ

ናቸው

ሲሉ

አሁንም

በምሬት ይገልጻሉ፡፡

በአሁኑ ጊዜ አንድ ምሳሌና ትምህርት የሚሆን እርምጃ ካልወሰዱ የከልላችን ሁኔታ ከዕለት ወደ ዕለት እያሰጋ ስለሆነ የአሁኑ ጊዜ ቆይታዎትና ግንኙነታችንን በእውነቱ ለአኛ እንደገና እንደተፈጠርን ነው የምንቆጥረው፡፡ እና አደራዎትን ያስቡበት በሚል ያሳስቡኛል፡፡ አፋቤት ከሰማሁት ሌላ የጀነራል ከበደ ሁኔታና ሰራዊቱ ላይ የደረሰው አደጋ እጅግ ስለከነከነኝ አብረውኝ ያሉትን ልዑካን ይፔ ጉዳዩን ይበልጥ ለማጣራትና አንዴት እንደሆነም ለመጠየቅ አዛው በአስመራ ከተማ ከልል ያሉት የኮሩ ጽ/ቤትና በከልሉ የኮመሳሪያት ጽ/ቤት ጉብኝት እናደርጋለን፡፡

የኮሩ አዛዥ ጀነራል ከበደ ከአልጋው ተነስቶ የመጣው እኛ ከመስሪያ ቤቱ ስንደርስ ነው፡፡ መረጃ የደረሰው ይመስለኛል፡፡ ከእኔ ጋር ያሱት እንደታዘቡት ወትሮም ሰወዬው በካርታና በቻርት፣ በአሸዋ ገበታ የታወቀ፣ አንደበተ ርዕቱ፣ የከፍተኛ ስታፍ ኮሌጃችንና የገነት ኮሌጅ ትምህርት ቤት ተማሪም አዛዥም የነበረና የኤርትራ ጦርነት ችግርና መፍትሄው በሚል ብሮሸር መሰል ጽሁፍ ያቀረበ ሰው ነበር፡ አሸዋ ገበታም አንድ ትዕይንት ያቀረበ በመሆኑ ይህንን እውቀቱን በተግባር ይተረጉማል ብለን የመደብነው ሰው ነበር፡፡ በዛን ዕለት የተደናገጠ፣ ያልተዘጋጀ፣ የሚናገረውንና የሚያደርገውን የማያውቅ ሌላ ሰው ሆኖ ነው ያገኘነው፡፡ አሱን ትተን የከልሉን ኮሚሳር ስለ ህዝባዊ ሰራዊቱ ስምሪት፣ ደረሰ ስለተባለው አደጋና የአነሱን የሚሰራውን አንዱ የሚወሰነውንና የተረዳነው ስንጠይቀው ድርሻ በተመለከተ

ሌላኛው እንደማያውቅ ነው፡፡ >

በመኮንኖቹ ላይ የተወሰደው አርምጃ

ከመስከ ጉብኝት ተመልሼ እንደገና በዝርዝር የሰራዊቱን አዛዥና ምከትል አዛዥ፣ የሰራዊቱን የፖለቲካ አስተዳደር፤ ወታደራዊ ደህንነት፣ የከልሉን ደህንነት፣ የፖለቲካ ኃላፊዎችና የጦር ግንባር አዛዝች፤ ፀኃፊና ሌሎችንም የፓርቲው እያንዳንዳቸውን በየግል ሳናግራቸው ሁሉም ስለሚባለው ነገር አንዳቸውም አንዳቾ ነገር ሳይከዱ እውነታውን ይገልጹልኛል፡፡ በተለይ አዛዣኙና ምከትል አዛኙ ማለትም ጄነራል ረጋሳ ጅማና ጄኔራል ወብቱ፣ ጄነራል ታሪኩና ጄነራል ከበደ፣ በጎ አመለካከትና የኃላፊነት ስሜት እንደሌላቸውና በጣም እንዳስቸገሯቸው በስፋት ይነግሩኛል፡፥ የከልሉ ወታደራዊ ደህንነትና የፖለቲካ አስተዳደሩ የቅንጅት ስራ 24

ያለመኖሩ ብቻ ሳይሆን ታላቅ የግል ጥቅም ትግልና ትንቅንቅ አንዳለም ይገልጹልኛል፡

ሰከልሉ ህዝብ፣ ሰራዊት፣ ቤተሰብ፣ ስለ ወታደራዊ የሸቀጥ መደብርና ስለ መዝናኛ ከበብ መመሪያና ካፒታል ከመመሪያው ውጭ፣ ከግለሰብ ነጋዴዎች ጋር በመመሳብጠር፣ በዚህ መንገድ እንዲመራ መመሪያ የሰጡት የከፍለ ሀገሩ አስተዳዳሪና የጦሩ የበላይ አዛዥ የነበሩት ጄነራል መርዕድ ንጉሴ አንደሆኑ ያስረዱኛል፡፡ አሁንም አዲስ አበባ በተሰጣቸው ስልጣን ላይ ሆነው በከልሉ ህዝብና የሰራዊት ጉዳይ ጣልቃ እየገቡ የአዲሱ አመራር ጥረት እንዳይሰምር ከፍተኛ ችግር እንደፈጠሩና ሴላም ሴላም ማስረጃ ያቀርባሉ፡፡ ይህንን ውይይት ሳደርግ ቆይቼ ወደ ማረፊያ ቤቴ ስመለስ

ቴሌቪዥን አይሰራም፡፡ «ምንድን ነው ችግሩ?›› ብየ ስጠይቅ ከሶስት ቀን በፊት የጎበኘሁትን ከልል ማለትም ትግራይ፣ አድዋ፣ አከሱም፣ ሸሬ በተለይም ለአስመራ በመቶ ኪሎ ሜትር የሚቀርበውና የማይከሮዌብ ስቴሸን ባለበት በአዲግራት፣ ወያኔ

ጦርነት መከፈቱ ይነገረኛል፡፡

የኤርትራ ደጋማ የተወሰነው ክፍል ከፍተኛ የጦር ካድሬዎችና የፖለቲካ አባላት

ባሉበት በጉብኝት ያገኘነውን ግገዛቤ፣ ችግርና መፍትሔ አጀንዳ አዘጋጅቼ በቅደም ተከተል ሰፊ ውይይት ስናደርግ፣ ጄነራል ታሪኩ በአገሩና በሰራዊቱ በደል መፈፀም ከጀመረ

አጭር

ጊዜ እንዳልሆነ፣

ቀደም

ብሎ

በተከዜ እንዲሁ

ጀምሮት

ለነበረው

ጥቃትና 34ኛው በመባል የሚታወቀውን ሻለቃ አገሩን ከድቶ ወደ ሱዳን አንዲገባና

ወንበዴን አንዲቀላቀል ክፍተኛ ውዥንብር በመፍጠር ጥረት ያደረገ መሆኑን፣ በዛ ጊዜ

ለደረሰው ውድቀት፣ ለጠፋው ህይወትም ተጠያዊ መሆን እንዳለበት፣ የትግራይ ግብረ ኃይል አዛዥ ሆኖ ወያኔ ያለምንም ስጋት ጥቂት የወህኒ ቤት ዘበኞችን ደምሰሶ፣ ከመቀሌ ማረሚያ ቤት ወንበዴዎችን ሲያወጣ፣ የፖሊሱ አዛዥ ሁኔታውን በማስረዳት የጦር እርዳታ ቢጠይቅም አልጋው ላይ ተኝቶ .እኔ የጦር ሰራዊት እንጂ የወይን ቤት ዘበኛ አይደለሁም» በማለት ምንም እርምጃ እንዳልወሰደ፣ ያለው ሀብትና የገቢ ምንጭም ከሚያገኘው ደመወዝ ጋር የማይመጣጠን፣ የንግድ ካሚዮኖች ያለው ከበርቴ እንደሆነ፣ «የእናንተን ደሞዝና ጄኔራልነት ቀርቶ ጡረታም አልፈልግምኔ› አያለ እንደሚናረፒ ይነገረኛል፡፡ ይህ የሚነገረኝ አቅርበው ባስሾሙትና ለዚህ ኃላፊነት ባስመደቡት ሰዎች ነው፡፡ ‹ይህን የመሰለውን ሰው፣ እንዲህ እንደሚሰራ እያወቃቸሁ እንዴት እስከዛሬ ሳትገልጹልኝ ቀራችሁ? ለምንስ ለዚህ ደረጃ እንዲበቃ አደረጋችሁትኦ› የሚል ጥያቄ ባቀርብ ጨርሶ ተገቢና አጥጋቢ ያልሆነ «በዚህ መልከና አጋጣሚ ወይንም በሀብቱ ተመክቶ ከሚወገድ ይልቅ እንደ ጓዶቹ እሱም በጦር ግንባር ተገኝቶ የሚያዩትን አሳር 25

እንዲያይና መጨረሻም

ማንነቱና ምንነቱ እንዲፈተን ብለጌ› የሚል መልስ ይሰጠኛል፡

በተለይ የመረጃ ከፍሎች «ጄነራል ታሪኩ አንድም ከወንበዴዎች ጋር ግንኙነት ያለው፣ አንድም

ከውጭ

ኃይሎች

ጋር ግንኙነት

ያለው ምናልባትም

የፀረ ህዝቦች

አባል ነው ብለን ስለምናምን ይህ ሰው የሚጠየቀው በብዙ ጉዳይና በሰዎች ህይወት ስለሆነ ተገቢው ፍርድ የሚገባው ነው›› ሲሉ ቤቱ ይስማማል፡፡ ሌላው ያከልና አንደኛ አፋቤት ያሉ ጓዶች ያሉትና የተገባው ቃል እንዲሁም የጄነራል ከበደ ጉዳይ መፍትሄ ሊሰጠው የሚገባውና ይህንን አዝማሚያ ለመቅጨት ትምህርት የሚሆን እርምጃ መውሰድ እንዳለብን ይገልጻል፡፡ በዚህ ከተማመንን በኋላ በህጋዊ መልኩ እንዴት ይደረግ? መቼ ይደረግ"? የሚለው ብዙ ያጨቃጭቀናል፡፡ ባለው የጦር መመሪያ መሰረት አስቸኳይ የጦር ሜዳ

ምርመራና የጦር ሜዳ ፍርድ ቤት ተቋቁሞ ይታይ የሚል ውሳኔ ላይ እንደርሳለን፡፡ ኮሚቴ በማቋቋም ሌሎች ተግባሮችን እያከናወንን እያለን ከ24 ሰዓት በኋላ ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳቡን ይዞ ይቀርባል፡፡ በዚህም በከከበት ግንባር በጄነራል ቁምላቸው የሚመራው ጦር የሚዋጋበት የአየር ንብረት ከሌላው አካባቢ በመጠኑ ለየት ያለ፣ ተዋጊውም

ጦር አዲስና የረዥም ጊዜ

ልምድ የሌለው ቢሆንም ከትግራይ ከፍለ አገር የተመለመሉት ተዋጊዎች ላይ በቂ ጥንቃቄ ባለመደረጉ ከፊሎች በወያኔ አላማ የተበከሉ ነበሩ፡፡ ሆኖም ጄነራል ቁምላቸው በዘመቻው ከፍላችን በኩል እንደገለጸልኝ ሁሉ በመረጃ በኩል ስለ መሬቱ ጥናት ያላደረገና በተለይ በዚያ ግንባር ተሰልፏል ተብሎ ከተገመተው የሻዕቢያ ጦር ሌላ አምስት ብርጌድ የወያኔ ጦር መኖሩን አያውቅም ነበር፡፡

የጦሩ አሰላለፍና ስልት አንዱ ሌላውን በሚረዳበት ሳይሆን የተበታተነ በመሆኑና ለድርጅት ወይንም ለሎጅስቲክ አደላም ያስቸገረ ከፍተኛ የአመራር ድከመት የታየበት ነበር፡። ይህ ታላቅ ተግባር የሚጠበቅበት ጦር ጨርሶ ምንም ሳያደርግ የቀይ ኮከብ ዘመቻ ለመከሸፉ ዋና ምከንያት የሆነ አመራርና ጦር ነበር፡፡ በእውነቱ ያንን ያህል የዝግጅት ጊዜ ወስዶ፣ ከፍተኛ ሰራዊት ተሰልፎበትና የኤርትራን ችግር ለአንዴና ለመጨረሻ ለማስወገድ የመጨረሻውን ውጊያ ለማድረግና ለሀገሩም ለመሰዋት የተሰማራው ሰራዊት፣ እኔና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እጅግ በመብገናችን ህዝብ ሁሉ ለዚህ ዘመቻ ውድቀት የሆኑት ሰዎች ሁሉ ‹ምንድን ነው የሚደረጉትቅኮ›

የሚል ጥያቄ በተደጋጋሚ ስላቀረበ፤ ለዚህ ከፍተኛ የሀገር ጉዳይ ለተቋቋመው የውጊያ ዲስፕሊን አስከባሪና የጦር ፍርድ ቤት ጉዳዩ ተመርቶ አጥፊዎቹ መሪዎች ላይ ተገቢና ህጋዊ እርምጃ ሲወሰድ፤ በጄነራል ቁምላቸው ላይ የሞት ፍርድ ተፈረደበት፡፡ 26

በጄኔራል

ቁምላቸው

ላይ

የሞት

ፍርድ

ሲፈረድ

ቁምላቸው

በመጀመሪያው

የሰሜን ዘመቻ ሲጀመር በኤርትራ ደጋማ ቦታ ጠላትን በመመከት በፈፀመው አስመስጋኝ ተግባርና ለዚህም የተሸለመውን መዳይ ግምት ውስጥ በማስገባ ት፣ ጄነራል አበራም በዚሁ የመጀመሪያው የሰሜን ውጊያ ሻዕቢያ ከፊል ምጽዋን ይዞ በነበረበት

ጊዜ ምዕዋን ለማስለቀቅ ባደረግነው የተሳካ ውጊያ የፈጸመውን አስመስጋኝ ተግባርና ሰዚህም የተሸለመውን መዳሊያ ግምት ውስጥ በማስገባት የጦር ሜዳ ዲስፕሊን አስከባሪ ፍርድ ቤት የበየናቸውን ከፍተኛ ውሳኔዎች፣ እኔ የመጨረሻ ቅጣት ከፍተኛ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያና ተግሳጽ እንዲሻሻልላቸውና ጦሩም ክፉኛ ስለተማረረባቸ ውና ስለጠላቸው

ከዚያ

ግንባር

ወደ

ሌላ

ስራና

ወደ

አደረኩ፡፡

ሴላ

የጦር

ግንባር

አንዲዛወሩ

ብቻ

በሌላ በኩል መለዮ ለባሾችን ፖሊስ ሳይቀር፣ ህዝባዊ ሰራዊቱን ፣ ፓርቲና የመንግስት አካላትን ባካተተ መልኩ ሰራዊቱን የሚያቀናጅ ህግ በአስቸኳይ እንዲታወጅና ህዝብን በአንድ ራስና በተቀናጀ ሁኔታ የሚመራና የሚያስ ተባብር አንድ ከፍተኛ መሪ መመደብ አንዳለበት ታመነበት:

ለፍትህና ለዴሞክራሲ

የቆምን ቢሆንም በጥቂቶች

ቸግር ሀገርን አሳለፈን መስጠት

ስለሌለብን ጄኔራል ከበደ ጋሼ በጦሩ ፊት ማዕረጉን ተገፎ ያለ ጡረታ እንዲሰና በት፣

የጄነራል ታሪኩ በደል በመላው

ሰራዊት የሰረፀና ከመደጋገሙም

ሌላ ለውድቀትና

ለደረሰው ችግር ተጠያቂ ስለሆነ፣ የተጠየቀው ጥያቄም እጅግ ከበድ ያለ ስለሆነ፣ የሞት ፍርድ አንዲፈረድበት ውሳኔ ቀረበልኝ፡፡ በሰፊው ከተነጋገርንበት በኋላ ይህንን ተግባራዊ አናደርጋለን፡፡ ው

የመፈንቅለ መንግስቱ ጥንስስ

የሚያስገርመውና የሚያሳዝነው ነገር በአንዳንድ የጦር መኮነኖች ላይ እርምጃ ሷወሰድ በማስጠንቀቂያ የታለፉት መኮንኖች ሰራዊቱ ላይ ያደረሱትን ታላቅ ውድቀት፣ እንዲሁም የተደረገላቸውን አስተያየት ተገንዝበው በመታረም ፈንታ ‹ለምን

ተነካን»› በማለት ሌሎች ጥቂት ከፍተኛ መኮነኖችም ነግ በእኔ በማለት ለመጀመሪያ

ጊዜ በስራ አልፈው በማዳከም ወታደራዊ

መለገም፣ የፈጸሙትን ወንጀል ለመሸፈን ፀረ መንግስቱ ወሬ ከመንዛት የሚመሩትን ሰራዊት ለአፍራሽ ተግባር መቀስቀስና የውጊያ ሞራሉን ለግል ጥቅማቸው ብቻ ማዋል ጀመሩ፡፡ ቁምላቸው የተሰማራበትን ግዳጅ እርግፍ አድርጎ ትቶ በከፋ ክፍለ ሀገር የቡና እርሻ ከመጀመሩ ባሻገር

የማዕረግ እድገት ስላለፈው ፀረ መንግስቱ ሴራ መሸረብና ሰራዊቱን ለአፍራሽ ተግባር 27

መቀስቀስ ጀመረ፡፡ ጄኔራል አበራ ብዙ ተደጋጋሚ ስህተት ከመስራቱም ባሻገር አሱም ከተሰማራበት ወታደራዊ ተግባር ወጥቶ የጫት ነጋዴ ሆነ፡፡ በመሆኑ ሁለቱም በወታደራዊ መስመር ፅዛችንና በፖለቲካ መስመር ጠገጋችን ሂስ እንዲሰጣቸውና በቅርብ ጓደኞቻቸው እንዲመከሩ፣ እነዚህ ከፍተኛ መኮንኖች እያሉ ጦርነትም በየ ግምባሩ ተፋፍሞ እያለ የጦር ኃይሎች ምከትል ኢታማር ሹምና የዘመቻ መኮንን ያደረግናቸው ሜጀር ጄነራል መርዕድ ንጉሴ ከረዳታቸው

ከገብረ ከርስቶስ ቡሊ ጋር በሰራዊት ፊት በመከላከያ ሚኒስትራችን ህንጻ ውስጥ እንደ

ህጻን ሲቧቀሱ

በመገኘታቸውና

መጥፎ

ለሰራዊቱ

አራዕያ

በመሆናቸው

በፍርድ

ከስራቸው እንዲነሱ ሲደረግ፣ ጄነራል ገብረ ከርስቶስ በዚህ አኩርፎ ከሀገር ሲወጣ

ጀነራል መርዕድ አንደ መናኛ የግል ስራ ይዘው ሳለ ብዙ ነገሮችን አመዛዝነን ምህረት በማድረግ የሐረርጌ ከፍለ አገር አስተዳዳሪ፣ ከዛም የኤርትራ ከፍለ አገዢ አስተዳዳሪና የሰሜን ጦር የበላይ አዛዥ አደርግናቸው፡፡ ይህንን ያደረግነው ከፍተኛ የመሪ መኮንኖቸ አጥረት ያለብን በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህም ባሻገር ጄኔራል መርዕድ ተንኮለኛ፣ የስልጣን ጥመኛ፣ አንዲሁም ግልፍተኛ ከመሆናቸው ሴላ በቆራጥነታቸው፣

በአደራጅነታቸውና በወታደራዊ አመራራቸው በደርግ ውስጥና በየዞኑ አመራርም ብዙ አገልግሎት የሰጡና የቆሰሉ በመሆናቸው ነበር፡፡

ሌላው ችግር የአየር ኃይላችን ዋና አዛዥ የነበረው ሜጄር ከሻለቅነት

እስከዚህኛው

ማዕረግ

የኢትዮጵያ

አብዮት

ጄነራል ፋንታ በላይ

ያሳደገው

መኮንን

ነው፡፡

ለተወሰነ ጊዜ ምግባሩና አመራሩ የሚያስመሰግነው ነበር፡፡ ወደ ኋላ ለጥገና በየጊዜው ወደ ሶቭየት ህብረት በሚላኩ አውሮፕላኖች ያለ ማንም ፈቃድና ስልጣን ከአውሮፓ በእነዚህ አውሮፕላኖች ህገ ወጥ ንግድ ስለጀመረና ይህም ከበላይ አለቆቹ አልፎ በሚያዘው ሰራዊትም ጭምር ታውቆ

ከወታደራዊ መረጃና መናቅ፥ የግል ጥቅም

ትግልና ትንቅንቅ ስለተጀመረ ይህንንም መኮንን በግል ጠርቼ ከባድ ጓዳዊ ምከርና ሂስ ብሰጠውም ከመታረም ፈንታ ‹ድከመቴ ታወቀብኝነ› በማለት ለአኔ ጥላቻ ከማሳደሩ በሻገር የጦር ኃይሉን የበላይ አካል አመራሮች በተንኮልና በአሉባልታ ማጣላት፣ ማጋጨትና መበጥበጥ ጀመረ፡፡ ለምሳሌ የመከላከያ. ሚኒስትሩን ከኤታማፐሩ ሹም ጋር፣ ኢታማር ሹሙን ከጦር ኃይሎች የፖለቲካ አስተዳደር ጋር ወዘተረፈ ማጣላቱ የዘወትር ስራው ነበር፡፡

28

የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ

,

ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት የብዙ ጀግኖች ደምና የሀገሪቱ ገንዘብ የፈሰሰበት የቀይ

ኮከብ ዘመቻ ግቡን ሳይመታ በመከሸፉ፣ የወገን ሰራዊቕ ከናቅፋ ተራሮች በስተቀር

የተቀሩትን የኤርትራ ቆላና ደጋ ከፍሎች አጥሮ የወጎጸዴ

ሳይዘናጋ

ከፊሉ

ሰራዊት

የነቃ መከላከል

ሲያደርግ

ከይሉ

1ርነ ገቦችን ሳያስገባና ት ጠንካራ

የጦር

ልምምድ አንዳያደርግ፣ ውጊያው ባደረሰብን ጉዳት መጠን ሰራዊቱ በሰው ኃደል፣ በመሳሪያና አቅም ባላቸው መሪዎች መልሶ አንዲገነባ፣ ከሰራዊቱ በስተጀርባ የከልሉን፣ አገሪቱን ማዕከልና የፖለቲካ ስርዓቱን አካሎች ልዩ ልዩ አገልግሎት ሰጭ አካላት የቀይ ኮከብ የዘመቻ ተቋም ሳይፈርስ በህብረት፡አንደኛ:- በኤርትራ አስከዛን ጊዜ ድረስ ተግባራዊ ያልሆነውን የኢትዮጵያን አብዮት መሬት ሰአራሹ ተግባራዊ አንዲያደርጉ፣ ሁለተኛ፡- የኤርትራን ገበሬ አንዲያነቁ፣ እንዲያደራጁ፣ እንዲያስታጥቁ፣

ዕስተኛ፦- የፈረሱ ሆስፒታሎችን፣ ሆቴሎች፣ ትምህርት ቤቶችን፣ የውሃ ግድቦቸና የመስኖ ቦዮች አንዲጠገኑ፣ አራተኛ፥- ፋብሪካዎችና የግብርና ልማቶች፣ የምጽዋ ወደብ እንዲታደሱ፣ ወይንም

አዲስ አንዲገነቡ፣

አምስተኛ፡- በአስመራ በቂና የጀግኖች ማገገሚያ ተቋሞች እንዲቋቋሙ፣ በጥናት ላይ የተመሰረቱ መረጃዎችን አሰባስቦና መረጃዎችን አደራጅቶ አዲሱን የአድገት አቅጣጫ በአቅድ መምራትና ምርትና የምርት ኃይሎች በአስቸኳይ ማሳደጉ፣ አስቸኳይና

የብዙዎቻችን ትኩረት፣ በአስቸኳይና በትጋት መስራት በማስፈለጉ፣ ወታደራዊ ዘመቻውን በቀጥታና በቅርብ እየተቆጣጠርንና እየተረባረብን የተቀዳጀነውን ድል የጦር ኃይል አመራር አካሎች ወኔና ዲስፕሲን ሳይዳከም፣ የተዋሂው ሰራዊት የድል ስሜትና ሞራል እንዲሁም የውጊያ ፍላጎት ሳይበርድ፣ በውጊያው ላይ አትኩረን ፣ ድሎቻችንን ከማሳካት፣ የወንበዴውን ደብዛ ከማጥፋት፣ አዲስ የስራ ከፍፍል በመፍጠር፣ በወታደራዊ ዘመቻ ተግባር የመከላከያ ሰራዊት ራሱን እንዲቸል የየከልሉ

የዘመቻ ቀሪ ተግባርም ከሰራዊት አዛዥችና ከቀጠና መሪዎች ስልጣን ና 'አቅም አይሆንም በሚል ግምት ወደ ኢኮኖሚው ዘመቻ ፊታቸንን በማዞራ ቾን ሰሻዕቢያ

ከመቃብር ማንሰራራትና ለወያኔ ማቆጥቆጥና ብሎም መጠናከር በቂ ጊዜና እድል

ሰጥተናቸዋል ብዬ አገምታለሁ፡፡

በዚህም ምክንያት በተወሰኑ የድል ዓመታት የሰራዊት፣ የቀጠና ወይንም የኮር የግብረ ኃይልና የጦር አዛኙች ወዘተረፈ ጠቅላላ የሀገሪቱ አመራር በወታደራዊ ዘመቻ ላይ 29

ብቻ አትኩሮ በሚሰጠው መመሪያና ግፊት እንዲሁም በሀገሪቱ ልዩ ልዩ የልማትና የአገልግሎት ተቋማት ተደግፈው መስራት ስለለመዱ ጠላት ቅድሚያውን ወስዶ

ሲያጠቃ ከመከላከል፣ ወይንም ጠላት አጥቅቶ አንድን ወታደራዊ ቦታ ሲይዝ ከማስለቀቅ ባለፈ ይህ ነው የሚባል ሰፊና ተከታታይነት ያለው የተቀናጀ ማጥቃት በተሰጣቸው ስልጣን፣ እንዲሁም በራሳቸው ተነሳሽነትና ቀደምትነት ባለመሰንዘራቸው ሰራዊቱን ለረዥም ጊዜ በሟከላከያ ምሽግ ከማቆየትና ከማሰላቸት፣ አንዳንዶቹ በፈቃድና በሰራ መልከ ወደ ከተማና ወደ መሃል አገርም መመላለስን ማዘውተርና የመዝናናት አደገኛ አዝማሚያዎች መታየት ሲጀምሩ ይህንኑ የተመለከቱ መረጃዎችና ሪፖርቶች ከተለያዩ የሰራዊቱ የፖለቲካ አካሎች፣ ከነዋሪው ሰላማዊ ህዝብ፣ ከሀገር ወዳዶችና ተቆርቋሪዎች አዘውትረው መምጣት ሲጀምሩ የኢኮኖሚውን ዘመቻ ለጊዜው ጋብ አድርገን ቀድሞ እንደተለመደው በሰው ኃይል፣ በመሳሪያና በድርጅት እንዲሁም በሌሎች ድጋፎች ከበድ ያለ ዝግጅት አድርገን፣ የውጊያውንም ስልት ሁለገብና ከቀድሞው ለየት ያለ አድርገን ለኤርትራ ችግር ወታደራዊም ፖለቲካዊም የሆነ ታላቅና አመርቂ ውጤት ያስገኛል ብለን ያመንበትን የቀይ ኮኮብ ዘመቻ |

ጀመርን፡፡

በሰራዊቱ በኩል ከተራ ወታደር እስከ ከፍተኛው አመራር ያመነበት፣ ህዝቡም ከፍተኛ ተስፋ የጣለበት ሲሆን፣ የጠላት ጎራም የተርበደበደበት ወቅት ነበር፡፡ ይህንን ዘመቻ የምተርከው የኢትዮጵያ ህዝብ አያውቀውም በማለት አይደለም፡፡ በተቃራኒው እኔን ታላቅ ቅራኔ ውስጥ የከተተኝ በመሆኑ ነው፡፡ በመሆኑም የቀይ ኮከብ ዘመቻ ለምን ግቡን አልመታም የሚለውን ማውሳቱ ተገቢ ይመስለኛል፡፡ ምክንያቱ፡አንደኛ፡- ብዙ የሰውና የቁሳቁስ መንጋጋትና ሰፊ ዝግጅት የጠየቀ መሆኑ በጥናት በኩል ስለታወቀና የመረጃ ችግር ስለሌለበት ዘመቻው ድንገተኛነት አልነበረውም፡፡ ሁለተኛ፡- የዘመቻውን ሁለተኛ ትዕዛዝ የሰጠሁት በቅድሚያ የየግንባሩን ጦር ዝግጅት ዓይቼና ተገንዝቤ ነው፡፡

30

ዲፈ ገየቋዖ##፣፡ ጋ

ምፅዋን፣ ደሴቶቻቸችንን፣ አሰብን፣ ለመጎብኘትና አሰብ በአስቸኳይ አንደኛ ለማንኛውም አደጋና ለኢኮኖሚው እድገት አንድ ዓለም አቀፋዊ የአውሮፕላን ማረፊያና ሚስጥራዊ ወታደራዊ የአየር ማረፈያ እንዲገነባ፣ በግንባታ ላይ ያለ የጀልባ ፋብሪካና የባህር ቴክኖሎጂ ተቋምና ሚስጥራዊ የጦር ወደብ በአሰቸኳይ -እንዲዘጋጅ፣ ለወሳኙ የወደፊት

ውጊያ

የተዘጋጀውን

የጦር

ማሰልጠኛ

አና የፍትሕ

አዋጅ

ጦር

ሰፈር፣

የደቡብ የባህር ኃይል መደብ በአስቸኳይና በተጠናክረ ሁኔታ ስለሚገነባበትና ሌሎች የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች አዚያው አሰብ ወስነን ስንመለስ ሀገሪቱን ለመጣልና ለማሰናከል የሚራወጡ ቡድኖች በአንድ በኩል አንዳንድ ነገሮች መለወጣቸውን

በማወቅ

በሌላ

በኩል

ለጥፋት

የመለመሏቸው

አንዳንድ

ሰዎቸ

በመነሳታቸው

ሲደናገጡ ጊዜ፣ «በዚህ ሁኔታ መቀጠል አንቸልም፡፡ እቅዳችንን በአስቸኳይ ተግባራዊ ማደረግ አለብን›› በማለት በደብረ ዘይት የአየር ኃይል ሰፈር በአየር ኃይል ከፍል አዛዥ በጄኔራል ሰለሞንና የዘመቻ መኮንናችን በሆነው በጄኔራል አበራ እበበ የሚመራ ቡድን በሚስጥር እየተገናኘ በእኔ ላይ የሚፈፀመውን ግድያ እና የመንግስት ግልበጣውን እንዲያዘጋጅ ሲደረግ፤ በሌላ በኩል መንግስቱ ኃይለማርያም ኤርትራ ሄዶ በግፍና በአምባገነንነት የጀኔራል ማዕረግ ገፈፈ፣ ያለ ፍርድ ገደለ የሚል ዜና ያስወራሱ፡፡

ንቅናቄያችን ለሚሉትም አቅድ የተመቻቸና መቀስቀሻ ጥሩ አጋጣሚ አገኘን ብለው ያምናሉ፡፡

ከዚህ ላይ ከቸግር እናወጣሃለን

ብለው

የሚጠብቁት

ሰራዊት የቱን ያህል

እንደተደሰተና እንደረካ በመሪውም እንደተመካና የላከልኝን የምስጋና መልዕከትና ለእነሱ ያለውን አመለካከት እና በየቀኑ የሚያስፈጁት ሰራዊት የአይጥ ያህል ትኩረት እንኳ ያልሰጡት መሆኑን አስከ አሁን ድረስ እጅግ ያስገርመኛል፡፡ የእነሱም ሴራ መከሸቨፍ፣ የውድቀታቸው ዋና መሰረትና መንስኤ ይኹው ሆነ፡፡ ስለዚህ ስለገለጽኩትና

ስለ አለንበት ሁኔታ የውስጥም የውጭም ጠላት ቅንጅት አለበት፡፡ በዚህ በተመቻቸ ‹ ሁኔታ የአቀደውን ተግባራዊ ለማድረግ ዘመቻውን በሰፊው ያስፋፋል፡፡ አብዛኛው ዕቅዱ እውን ይሆንለታል፡፡ ይሰምርለታል፡፡ ይኸውም፡-

አንደኛ፡- በትግራይ የተጠናከረ ዘመቻ በቅንጅት በመጀመሩ ማጠናከሪያ የሚሆን ጦር ስናነሳ ለሻዕቢያ ይመቻቸለታል፡፡

ከኤርትራ ለትግራይ

ሁለታኛ፡። ሻዕቢያ በኤርትራ ደጋማው ቦታ ሰርጎ በመግባት አስመሳይ ወይንም አሳሳች ውጊያ በማካሄድ ሲያተራምስ

የሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት ፅዝ ደጋማውን 31

ከፍል

ሀሳቡ

ለማስከበር በማምጣት

ከመከፈሱ

በቆላ

ሌላ

ሻዕቢያ አሁንም ተጨማሪ

ከሚገኘው

ጠንካራ

ጦር

የተመቻቸ ሁኔታ ይፈጠርለታል፡፡

ወደ

ደጋው

በዚህ ሁኔታ

ጠንካራውንና ስትራቴጅያዊ ቦታ ላይ ያለውን ሰራዊት መትቶ በፍጥነት ከረንን በመያዝ በሊላው ቆላማ ከፍል ያሉትን የወገን ኃይሎች ከአስመራና ከዋናው መስመራቸው

ቆርጦ፣

የአደላ

መስመራቸውን

ዘግቶ

በመግደል፣

ወደ

አስመራ

ለማምራትና ኤርትራን እይዛለሁ በማለት በአፋቤት ያለ የሌለ ኃይሉን አሰባስቦና በውስጥ አዋቂዎች ተመርቶ ሳይሆን አንድ ወጣት መኮንን በውይይት ጊዜ እንደተነበየው የግብረ ኃይሉን በአንድ መካናይዝ የሚጠብቅ ሰራዊት ቀኝ ጎኑን ይሰብራል፡፡ በሰርጎ ገቦች በግንባሩ ማዘዣ ጣቢያና መገናኛ እንዲሁም የድርጅት ማከማቻ ላይ ከኋላ ወረራ በማድረግ፣ ከዚሀም አልፎ ከረንን፣ አፋቤትን፣ አቆርደትንና ባሬንቱን ለመቁረጥ ቁልፍ የሆነውን የመሳሊትን በር በእነስተኛ ሰርጎ ገብ ኮማንዶ ለመውጋት ይሞከራል፡፡

ይህ ሪፖርት ሲደርሰኝ ሁኔታው ስላሰጋኝ ውጊያው በጥብቅነት አዲስ ለተሾመው መኮንን ሳይተው በዛ ግንባር ለብዙ ጊዜ በአዛዥነት የቆየውና ጦሩንም በሚገባ , የሚያውቀው በቅርቡ የሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት ጥብቅ አዛዥ የሆነታ፣ ጄኔራል ውበቱ ቀዳሚ መምሪያውን ወደ አፋቤት ይዞ ሁኔታውን አንዲቆጣጠርና ጦርነቱን አንዲመራ ይደረጋል፡፡ ከጥቂት ቀን ውጊያ በኋላ ከንግባሩ ጋር ያለን ግንኙነት ይቋረጣል፡፡ አስመራ የሁለተኛ አብዮታዊ ዕዝ የለም፡፡ በቅድሚያ ኢታዥር ሹሙን ጄኔራል መርዕድን እአንልካለን፡፡ ጄኔራል መርፅድ እዛ እንደደረሱ ‹ሁውኔታው ከባድ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለእኔ ግልጽ የሆነልኝ ነገር የለም፡፣ ከአቅሜ በላይም ነው፡፡ ስለሆነም የበላይ አካል በቦታው እንዲገኝ» የሚል መልዕከት ይልካሉ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ጄነራል ኃይለጊዮርጊስም አስመራ እንደደረሱ ተመሳሳይ መልዕከት ይልካሉ፡፡ ከዚህ በኋላ ለእኔ በግልጽ ባይነግሩኝም ከፍ ብዬ የገለጽኩት የጠላት አቅድ ስለገባኝ

ከአስቸኳይ

ከፖለቲካ

ስብሰባ

ቢሮ

እንነሳና

የስራ

ከፍፍል

አድርገን

የሚከተለውን ፅቅድ እናወጣለን፡፤ ቻ፡- ትግራይ ይዋጋ ከነበረው የታወቀ ሰራዊት ሁለት ከፍለ ጦር ማለትም 3ኛው

አንበሳው ከፍለ ጦርና [93ኛው የአየር ወለድ በእየርና በአስቸኳይ ሁኔታ ከረን ገብተው የመሳሊትን በር እንዲከፍቱና ከናደው ጦር ጋር ግንኙነት በመፍጠር ሁኔታውን ለእኛ ግልጽ ማድረግ፣ ከተቻለም ለመለወጥ፣ ሁለተኛ፡- ተሰኔ ያለው ከባድ መካናይዝድ ከፍለ ጦር ራሱ ከመቆረጡ በፊት በከልሉ የተሰማራበት አላማም ይኸው በመሆኑ ሳይውል ሳያድር ገስግሶ ቢችል አፋቤትን በመልሶ ማጥቃት የናደውን ግንባር ከአደጋ እንዲያድን፣ ባይችል ባሬንቱ፣ አቁርደትና 32

"ሩኒ ጓ›

መለብሶ እንዳይቋረጡ በመሃልና በከረን ግንባር ሆኖ የሻዕቢያን ግስገሳ እንዲገታ፣ ይህ ሁሉ ባይሳካ ዘመቻና ስትራቴጂያችን በሶስት ቦታዎች እንዲወሰንና በዚህ ላይ እንዲተኮር የሚል ስትራቴጅያዊ መመሪያ በእጅ አስይፔ ጄኔራል ተስፋዬ ገ/ኪዳንንና

የደህንነቱን ሚኒስተር ኮሎኔል ተስፋዬን በበላይ መሪነትና አጠናካሪነት ወደ አስመራ

አልካለሁ።፡

ሰስተኛ፡- ከምስራቅ፣ ከደቡብና ከምዕራብ መደበኛ የጦር ከፍሎችና በየማሰልጠኛው

ትምህርታቸውን

ጨርሰው

በውጊያ

የተመናመኑትን

ማሟያ

ተብለው

ከተዘጋጁ

ምልምሎች ጋር መላውንና የውጭ ሀዢና የውስጥ በረራ አቁመን አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ወደ- ኤርትራ 50 ሺህ ጦር በመላከ ለመልሶ ማጥቃት እንዘጋጃለን፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ የናደው ግንባር በመበገሩ አንዱና ጠንካራውን ግንባር ስናጣ አንዱ ስትራቴጂያዊ የውጊያ ግንባር ይጋለጥና መላው የሻዕቢያ ወንበዴ ወደ

መላው የደጋ ከፍል ለመግባት አድል ያገኛል፡፡

የተሰኔ መካናይዝድ ጦር በተሰጠው ማስጠንቀቂያና የውጊያ ትዕዛዝ መሰረት ነዳጅ፣ ቅባት፣ የተሰናከሉ የተሸከርካሪዎች መለዋወጫ በመያዙ ብቻ ሳይሆን የተሰኔን የመንግስት የጥጥ እርሻ እንደገና ለማልማት የተላኩ የእርሻ ወታደሮች፣ የእነሱ ' አብሳዮችና ቤተሰቦች የእርሻ መሳሪያዎች ወዘተረፈ እንቅስቃሴውን ስለገታው በተባለው ጊዜ ፈጥኖ አለመድረሱ አፋቤትን መልሶ ለማጥቃት ሳይቻል ይቀራል፡፡ ከኤርትራ ደጋማ ቦታና ከትግራይ የተላከውና መጀመሪያ የደረሰው ጦር መሳሊትንና

ከረን እንዳይያዝ በተከታታይ ከመላው የሻዕቢያ ጦር ጋር ያደረገው ተጋድሎና ይህንን የመሩ መኮንኖች ሸሾመናቸዋል፡፡ ወሳኝ ሚና ነው የተጫወቱት! በእነዚህ ጦሮች

ብርታትና ባተረፉልን ጊዜ የደረሰው 50 ሺህ ጦር ባደረገው መልሶ ማጥቃትና ደጋውን በመከላከል ሻዕቢያ የመጨረሻ ያለውን ውጊያ ማከሸፍና አስመራን ማዳን

ስንችል ወያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደልቡ እንዲናጥጥና አብዛኛውን ትግራይን ለመውረር እድል በማግኘቱ በጣም ሲሯሯጥ በጄኔራል አርዓያና አዝናለሁ ዛሬ ስሙ የተዘነጋኝ ራሱን የገደለ ጀግና የከፍለ ጦር አዛዥና ሁለቱ ከፍለ ጦሮች ብቻ ያደረጉት ተጋድሎ ምን ጊዜም የማይረሳኝ፣ በትግራይ የኢትዮጵያ ልጆች ተጋድሎ ነበር፡፡ እነሱም እንደ ከረኑና እንደ መሳሊቱ ውጊያ እየወደቁና እየተነሱ ባተረፉልን ጊዜ ተጠቅመን፣ በአስቸኳይ 3ኛውን አብዮታዊ ሰራዊት በአስቸጋሪና በዚህ ቀውጢ ሁኔታ በትግራይ ለማቋቋም ቻልን፡፡ የ3ኛው አብዮታዊ ሰራዊት በዛን ሁኔታና በአጭር ጊዜ

ውስጥ መቋቋም ጠላት በጭራሸ ያልጠበቀውና ያለ አንዳች ማጋነን በዓለም ወታደራዊ ታሪክ ሲመዘገብ የሚገባ ነው ብዬ በድፍረት እናገራለሁ፡፡ የሶስተኛው አብዮታዊ -. ሰራዊት እርሾዎች፣ አንደኛ የደቡቡ አራተኛ ከፍለ ጦር፣ ሁለተኛ የምስራቁ 9ኛ ከፍለ 33

ጦር፣ ሶስተኛ ባህር ዳር ላይ የነበረው ወጣቱ 10; ኮማንዶ ከፍለ ጦር፥ አራተኛ በምዕራብ ኢትዮጵያ የነበረው ጀግናው የጥቁር አንበሳ ሰራዊት፣ በወሎና በትግራይ ሰብዙ ጊዜ በህዝባዊ ሰራዊትነት ሲዋጉ የነበሩትን ወደ መደበኛ ጦር በመለወጥና በመደበኛው ጦር ውስጥም በመሰግሰግ ነበር፡፡

ሌላው በብሄራዊ ውትድርና ደንባችን በመጀመሪያው ግዳጃቸውን በአኩሪ ሁኔታ ን ጨርሰው የተመለሱትን፣ ለሁለተኛ ጊዜ ባደረግንላቸው የእናት አገር ጥሪ የከተቱት ወጣቶች ያቀፈ ነበር፡፡ እነዚህም ወጣቶች ጠላት መቀሌንና ማይጨውን አልፎ የአላማጣን አስቸጋሪ የሆነ ኮረብታማ ቦታ አስቸጋሪ በሆነ ውጊያ ከስመ ጥሩ 9ኛ ከፍለ ጦርና ከ'7ኛ ከፍለ ጦር ጋር ሆነው ያደረጉት ውጊያ ምንጊዜም የማይረሳኝ የኢትዮጵያ ልጆች የአንድነት ተጋድሎ ነበር፡፡ ጊዜ ሰራዊቱ በአብዛኛው አዲስ ከፍሎችና ህዝባዊ ሰራዊት ያካተተ፣ በጣም በአጭር የተቋቋመና በአይነትም፣ በመጠንም ከፍተኛ መሪዎች የነበሩት ቢሆንም በመጀመሪያ ውጊያና. ሞራሉ የወያኔን ሞራል የሰበረና በቅንጅት ኢትዮጵያን ለመገንጠል የተደረገውን ጥረት ያጨናገፈ ነበር፡፡ ሆኖም ወደኋላ አጅግ በሚያሳዝን የአመራር ድከመትና የሴረኞች ሻጥር ሽሬ እንደስላሴ ላይ በደረሰበት ውድቀት ዛሬ ሻዕቢያ ኤርትራን ለመቆጣጠርና ወያኔም ከትግራይ አልፎ አዲስ አበባን የተቆጣጠረበት ዋነኛ ምከንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ መረዳት አለበት፡፡ ያእ ታየዲዖ##ያ 22/ ን ወያኔ ከትግራይ ህዝብ ተወልዶ የሻዕቢያን እቅድ ለማስፈፀም ኃይላችን ሻዕቢያ ከመከፋፈል ባሻገር ሰሜንን ከመሀል የሚያገናኘውን የየብስ መገናኛ ባይዘጋ በምንም አይነት፣ በምንም አይነት! ኃይለኛውንና ኃያሉን ሁለተኛ አብዮታዊ ነበር፡ ሠራዊታችንን ከኤርትራ ሲያስወጣ ቀርቶ የአፋቤትንም ውጊያ ሊሞከር ባልበቃ ያ ነፃ ፣፥ በሌላ በኩል ወያኔ ተፈጥሮ በመጀመርያ የትግራይ ነፃ አውጪ፣ በኋላ የኢትዮጵ ደረጃ የበቃበት አውጭ እያለ መቀለዱና ዛሬ የኢትዮጵያን ህልውና ጨርሶ ለማጥፋት ባልተፈጠረና ያደረሰው ደግሞ ሻዕቢያ የሚባል ነገር ባይኖር ወያኔ ብሎ ነር ባልኖረም ነበር፡፡

34

እ ያያፈፆ##ሃ ፖይ/

ከላይ ባስተላለፍኩት መልዕከት በ1980 ዓ.ም ገንጣይና አስገንጣዮች በቅንጅት እየተቀባበሱሉና አንዱ የሴላውን እኩይ አላማ አያመቻቸ በአንድ ጊዜ. በኤርትራም

በትግራይም

የከፈቱትን

ውጊያ

በመመከት

ከሌላው

የኢትዮጵያ

ከፍል

ሀምሳ

ሺህ

ሠራዊት ወደ ኤርትራ ልከናል፡፥ ዛሬ ሻዕቢያ የተቀዳጀውን ድል በዚያን ጊዜ ለመቀዳጀት፣ አንዲሁም ወያኔ በኋላ የተቀዳጀውን ድል በዚያን ጊዜ ለመቀዳጀት፣ ቆርጠው ሲነሱ ይህንን ለማከሸፍና ጊዜ ለመግዛት ሦስተኛውን አብዮታዊ ሠራዊት ለማቋቋም ካስቻሉን ሰራዊቶችና ባለውለታ ምርጥ ጀግና የጦር መሪዎች መካከል ለጠላት አጄን አልሰጥም በማለት ብቻውን ሲዋጋ ቆይቶ ጥይት ካለቀበት በኋላ ራሱን የረለው የ6ኛ ከፈለ ጦር አዛዥ ስም በመዘንጋቱ ይቅርታ እየጠየቅሁ፣ ይህ ጀግና ብረጋዴል ጄነራል ለገሰ አበጀ መሆኑን አገልጻለሁ፡፡

ሊላው ከጠላቶቻችን ጋር መገናኘትና መመሳጠር የጀመሩት ጄነራል መርዕድ ንጉሴ ከኤርትራ ስለተነሱና ኤታማቱርፒ ሆነው ስለተሾሙ በበኩላቸው ባገኙት አጋጣሚዎች

እኛ ለወሳኙ ውጊያ የምናዘጋጀውን ሰራዊት ከብረጋዴል ጀነራል ተስፋዬ ትርፌ ጋር በመሆን ስልጠና፣ የጦር ትምህርቱን፣ የውጊያ ልምምዱን የሚከታታሉና የሚቆጣጠሩ

በመምሰል

ጦሩን የመበከል እና አንዳንድ የበላይ መኮንኖች

የመመልመል

እኩይ

ተግባር ሲያከናውኑ ከጠላት ጋር የውጭውን ግንኙነት እሱም እንደዚሁ የኢንዱስትሪ

ሚኒስትር በመሆኑ ባጋጠመው አመቺ ሁኔታ እና በሰራ እያመካኘ ይህንን ተግባር ሮም እየተመላለሰ የሚያከናውነው ጀኔራል ፋንታ በላይ ነበር፡፡ በውስጡ ያለውን የጠላት ግንኙነት ተግባር የሚያከናውኑት የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊታችን አዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄነራል ደምሴ ቡልቶ ናቸው፡፡ '- ዛሬ በኢትዮጵያ ላይ የደረሰው ውርደትና

ውድቀት

እንዳይደርስ

ኤርትራ

ውስጥ

የነበረውን ሰራዊት በተከታታይ በከፍተኛ የሰውና የመሳሪያ ኃይል ከማጠናከራችን ሌላ በትግራይ ሦስተኛውን አብዮታዊ አዲስ ሠራዊት በአፋጣኝ አቋቁመናል፡፡ በተጨማሪ ሌላ ሁለት የአየር ወለድ ክ/ጦር፣ -ሁለት ከባድ የተኩስ ኃይልና ተነቃናቂነት ያለው ሞተራይዝድ ከፈለ ጦር በአሰብ ራስ ገዝ አካባቢ በማዘጋጀት፤ አስር ልዩና በቀላል ተንቀሳቃሸ የሸምቅ ውጊያና ፀረ ሽምቅ ውጊያ የሚያደርጉ ልዩ ብርጌዶች ጦላይና ደዴሳ በሚባሉት የማሰልጠኛ ተቋሞቻችን ውስጥ በስልጠና ላይ

ይገኙ ነበር፡

በሐረርና በሸዋ መካከል አርባ በተባለው ማሰልጠኛ ተቋም የልዩ ልዩ የመሳሪያ፣ የቴከኒከ ሞያተኞችንና ሁለት የተለያዩ ከባድ መሳሪያዎች አቀናጅተው የያዙ የመድፈኛ 35

ብርጌዶች በማሰልጠን፤ በመሀል ሀገር አራተኛ አብዮታዊ ሠራዊትን፣ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ማለትም በጎጃምና በጎንደር ከልሎች አምስተኛውን አብዮታዊ ሠራዊት ወይም አምስተኛውን አርሚ አቋቁመን ከናቅፋ ተራሮች ለረጅም አመታት የሚመነጨውን የወንበዴ ጅረት ከታች ከመቅዳት ይልቅ ተከታታይ ውጊያ እና መሳሪያ በተለያየ የመሬት ገፅና የአየር ንብረት በሚዋጉ ሦስት አርሚዎች ወይም ሰራዊቶች በማቋቋም በቅድሚያ ወያኔ ከትግራይ ምድር እና ከጎንደር በመጠራረግ፤ ሁለቱን አዲሶቹን ሰራዊቶች ከኤርትራ ጀግና ሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት ጋር በማቀናጀት ደቡብና ምዕራብ ሱዳን በአጠቃለይ ገዳሪፍ፣ ጡምሀጀርንና ከሰላን ያካተተ ታላቅ የከበባ ዘመቻ በማድረግ ጠላትን አንድም በኃይል፣ አንድም ለሠላም ለማንበርከከ ያወጣሁትን ሰትራቴጂ ለጠላት የሰጡት፣ ዝግጅቱንም ያከሸፉትና ሰራዊታቸንን በማጋለጥ እና ጠላት በሚበጀው ሁኔታ በመምራት በብዙ ሺህ የሚቆጠር

የሀገሪቱን ጀግናዎች

በማስመታት

አገሪቱንና ህዝቡን እኔንም ለዛሬ ውድቀትና

እና መሳሪያችንን

ለጠላት

በማሰጠት

ውርደት ያበቃን ወገንና የኢትዮጵያ

ታማኝ ያልናቸው ሰዎች ናቸው፡፡ የውጊያው ስልት ከፍተኛ የሞተራይዝድና የብረት ለበስ ከበባ፣ የባህር ወለድ፣ የአየር ወለድና የሂሊኮፍተር ወለድ ዘመናዊ የፀረ ጎሬላ፣ የተራራና የበረሃ ውጊያ ነበር፡ የአየር ኃይላችንም ስመጀመርያ ጊዜና ሶስተኛውን ዓለም ላልጀመረው የሌሊት ውጊያ እየተዘጋጀ ነበር፡፡ ከዚህ ሁሉ በላይ ሠራዊታችን የሚያጠቃባቸውን የአየር ወለድ ትጥቆቸና ጃንጥላዎች፣ የአየር ኃይላችን የሚጠቀምባቸውን ጥይቶች፣ ሮኬቶችና ቦንቦቸ፣ የባህር ኃይላችንና ባህር ወለድ ኮማንዶ ሠራዊታችን የሚጠቀምባቸውን የውጊያ ጀልባዎች፣ እግረኛው ሠራዊታችን የሚጠቀምባቸው ቀላል፣ መሀከለኛና ከባድ መሳሪያዎች ልዩ ልዩ ትጥቅና አልባሳት ከውጭ ማስመጣታችን ቀርቶ አብዛኛውን በኢትዮጵያውያን ልጆች ተሰርተው በ1983-84-85 በጥቅም ላይ ልናውላቸው

ዝግጅት አደረግን፡፡ እነሂህንም ለማዘጋጀት ያስፈለገው ገንዘብ በጣም ወዳጅ ከሆኑና

ከታመኑ ሀገሮች በነፃ፣ የቴከኖሎጂ እና የባለሞያዎች እርዳታ፣ ከወለድ ነፃ በሆነ ብድርና ነፃም የገንዘብ ስጦታ ነበር፡፡ ዛሬ አኔ የሀገሬንና የህዝቡን ገንዘብ ይዝ አንደሸሸሁ ሲወራ፣ በ7 አመቱ የድልና የትግል አመታት ብዙ ወዳጅ ሀገሮች በአብዮታዊ ስሜት እና ለኢትዮጵያ ባላቸው ፅኑ ፍቅር የሰጡንን እርዳታና የደረሰባቸውን ኪሳራ ትቼ ከአንድ ሀገር ብቻ በረጅም ጊዜ ብድር ስም፣ ነገር ግን በነፃ ፤5ዐ ሚሊዮን የአሜሪካን ብር ቼከ በአጄ ሲሰጠኝ፤ ዛሬ ሰኔ ከተሰጠው ስምና ጠላቶቼ እንዳወሩት ቢሆንና እኔም በእውነቱ ከሀገር ፍቅር ይልቅ



1.

36

የነዋይ ፍቅር ቢኖረኝ ቼኩን ለኢትዮጵያ ባንከ በመስጠት ለአገሬ ግንባታ ከማዋል ፋንታ ማንም ሲጠይቀኝ ስለማይቸል እኔ ራሴን ብቻ እና ቤተሰቤን ሳይሆን ዘር ማንዘሬን ለሚቀጥለው ጊዜ እንደ አንድ ንጉስ ሊያኖር የሚቸል ባለትልቅ ሀብት (ሚሊኒየር) በሆንኩ ነበር፡፡ ይህንን ማንም የኢትዮጵያ ባለስልጣን በሚገባ የሚያውቀው መሆኑ ብቻ ሳይሆን የገንዘብ ሚኒስትርና የባንክ ሰነዶች ሊያስረዱ የሚችሉበት ሁኔታ ከተመረመረ ለኢትዮጵያ ህዝብ ሁሱ ግልፅ ሊሆን የሚቾል ጉዳይ ነው:ኔ:

ይህ ብቻ አይደለም፤ በየጎበኘሁበት አገርና ሀገራችንን ለመጎብኝት የመጡ እንግዳዎች በግሌ በስጦታ የሚሰጡኝ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ ስጦታዎች ብቻ ሳይሆኑ አንደው በቀላሉ ስጋ፣ መጠጥ፣ ፍራፍሬና ምግቦች አንኳን ሲመጡ ወደ ቤተ መንግስት ገብተው ለሀገሪቱ እንግዶች ማስተናገጃ ይሆናሉ እንጂ አንድም ጊዜ ቤቱ ገብተው እንደማያውቁ በወያኔ ካልታፈኑና ካልፈሩ ወይም እነሱ ጊዜውን አይተው ካልከዱኝና ካልዋሹኝ በስተቀር መላው የቤተ መንግስቱ. የአስተዳደሩ ሰዎች፣ ሠራተኞችና የፕሮቶኮል ሠራተኞች ቢጠየቁ የሚያስረዱት ሀቅ ነው፡፡ ዒገዋቋያ##/7ሪ።/

ሻዕቢያ አፋቤትን ለመመለስ

ይዞ ወደ ከረን፣ ወደ ኤርትራ

ብቻ ሳይሆን አፋቤትን

ደጋ ሲያመራ

በፍጥነት መልሶ ለመያዝ

በመልሶ

በመሳሊት

ማጥቃት

ግንባር አንድ

ከፍተኛ የአግረኛና የብረት ለበስ ጦር አዘጋጅተን ለማጥቃት ከምፅዋ በመነሳት ዘጠና ታንከ ያህል የያዘ የተሟላ ጠንካራ የታንክ ብርጌድ እና ሁለት ስመ-ጥር ተዋጊ እግረኛ ከ/ጦሮች

በማዘጋጀት

የቀይ

ባህር

ዳርቻን

ይዘው

ተጓዙ፡፥

ከምጭዋ

በተባለው

የአፋቤት ግንባር ምስራቃዊ አቅጣጫ እንዲያጠቁ፣ ጀግናው [ዐ2ኛ የአየር ወለድ ከፍለ ጦር በአካለ ጉዛይ አውራጃ ተራሮች፣ በደጋና በቆላው ከፍል አዋሳኝ በስውርና በሌሊት ሠርጎ ወደ አፋቤት በመግባት በጠላት ላይ ከፍተኛ ወረራ አድርገው ለዋናው

አጥቂ ጦራችን የድል በር አንዲከፍቱ የተሰነዘረው ዘመቻ በነጀነራል መርዕድ ንጉሴ ሻጥር ከሸፈ፡፡

.

በተለይ የክልሉ የአየር ንብረትና የመሬት ቅኝትና ጥናት ሳይደረግ፣ ጦሩ በቂ ውሃ ሳይዝ ረጅም ርቀት እንዲጓዝ ተደርጓል፡፡ ይህ በመደረጉ በቀይ ባህር ዳርቻ የዘመተው

መካናይዝድና አግረኛ ጦር መቀጠል አልቻለም ተብሎ እንዲመለስ ይደረጋል፡፡ የአየር ወለዱን ጦር እንቅስቃሴ ለጠላት ቀደም ብዬ በገለፅኩት ሁኔታ በማጋለጥና ለዚህም ጦር ውሃና ስንቅ በመንሳት ታላቅ ግፍና በደል ይፈጸማል፡፡ ጦሩ በእንዲህ ያለ ሁኔታ 37

.

ብቻውን ቀርቶ፣ በውሃ ጥም ተቆልቶና በጠላት ተከቦ፣ ከፍተኛ ተጋድሎና ውጊያ ካደረገ በኋላ ከጦሩ አባሎች አብዛኛዎቹ እና የታወቁ ስመ-ጥር የዚህ ክፍለ ጦር አዛዥ አራሳቸውን ገደሉ፡፡

የዚህ

አይነተኛው

ምክንያት

ውጊያውን

ለማከሸፍ

ብቻ

ሳይሆን

ቀደም

ብዬ

የገለጽኩትን የአየር ወለድ ከ/ጦራችን አዛዥ ለሀገሩ ታማኝና ከፍተኛ ፍቅር ያለው፣ የመንግስቱ ኃ/ማርያም የቅርብ ጓደኛ፣ ለነሱ አላማ የማይንበረከክና የማይጠመዘዝ ብርቱ መኮንን በመሆኑ የወደፊት እቅዳቸውን እንዳያሰናከልባቸው ብርጋዴል ጄነራል ተመስገን ገመቹን ለማጥቃት የተፈፀመ ግፍ ነው፡፡

የሰራዊታችንን እዝ፣ ቅንጅት፣ የህብረት ውጊያና እዝ ቁጥጥር ተደጋጋሚ ድከመት አና ውድቀት ስለታየበት፤ አኛም በየጊዜው በሚከሰቱ አፍራሽ ሁኔታዎች ብዙ ጥርጣሬ ስለገባን ቀደም ሲል አስመራ ወስነንበት ነበር። ይህንን ሁኔታ ለማሻሻል፣ ለመቆጣጠር፣ ለማስተባበር ህግና መዋቅር ማውጣት አለብን በማለት በፓርቲው የፖለቲካ ቢሮ መከረን በኤርትራና በትግራይ የአስቸካይ ጊዜ አዋጅ እናውጃለን፡፡ ይህንን የሚያስፈፅመው በመንግስትና በፓርቲው ተደማጭነትና ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ጓዶች እንዲመረጡ አደርግንና በኤርትራ ሌፍተናንት ጄነራል ተስፋዬ ገ/ኪዳን፣ በትግራይ ጻድ ለገሰ አስፋውን፣ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ጓድ ሜጀር ጄነራል አስራት ብሩ ከነበሩበት ስራ ላይ በጊዜያዊነት በማንሳት እንመድባሰን፡፡ በጎንደር አካባቢ የምናቋቁመው አብዮታዊ ሰራዊት ለጊዜው አስኪዘጋጅ የነበረውን አንድ ኮር ብቻ ስለነበር - የጄነራል አስራት ተልዕኮ ከልሉን በበላይነት በማስተባበር፣ መቆጣጠርና ማዋጋት ብቻ ሳይሆን ቀደም ሲል ለገለፅኩት ታላቅ ስትራቱጂ አምስተኛውን አብዮታዊ ሠራዊት የሚቋቋምበትን ሁኔታ ማመቻቸት እና ማጥናትም የታከለበት ተልዕኮ ነበር፡፡- ሆኖም ጻድ ጀነራል አስራት የአንዱ ሰራዊት አዛዥ የነበርኩትን ሰው የአንድ ጦር አዛዥ አደረጉኝ በሚል ለስራውም ደስተኛና ፍቃደኛ አልነበረም፡፣ የተባለውን ተልዕኮ ሊያሟላ ያለመቻሉን አለቶች ሪፖርት አደረጉልኝ፡፡ በዚህም የተነሳ ብቻ ሳይሆን አሁንም በጋራ መከረን ጎንደር በተለይ ሰሜኑ ወይም ደሞ ባጠቃላይ ለትግራይ ቅርብና አጎራባች ስለሆነ ጠላትን በከልሉ ያለ ጠላት ያው ወያኔ ስለሆነ፣ የጎንደርም ከልልና ሠራዊት በጻድ ለገሰ አስተባባሪነት እና የበላይ ኃላፊነት አንዲጠቃለል አናደርግና ውጊያ አንጀምራለን፡፡

በሌሎችም ከልሎችና ሠራዊቶች የአዝ ለውጥ ስናደርግ ሳናውቀው የሻጥረኞችን አቅድ እናከሸፋለን፡፡ ችግርና ድንጋጤም እንፈጥራለን፡፡ ሆኖም ለኛ ጉዳዩ አሁንም ግልፅ አልነበረም፡፡

38

እተየ፣ፖ ሠጋ7ይጋሠ/

ለወያኔ መናጠጥ፣ የትግራይ ነፃ አውጭ ነኝ ከማለት አልፎ የኢትዮጵያ ነፃ አውጭ ነኝ ለማለት እና ከትግራይ ከልልም አልፎ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሌሎች ሰላማዊ የሀገሪቱን ከልሎች ለመግባትና የሚበቃውን የሰው ምርኮና መሳሪያ ባልጠበቀው ያገኘው ከላይ በተጠቀሱት አፍራሾች ምከንያት ነው፡፡

በሌሎች ቦታዎች በተለይም በአሰብ ራስ ገዝ፣ በሐረርጌ በጠቅላላ፣ በድሬዳዋ ራስ ገዝ፣ በባሌ፣ በቦረና፣ በሲዳሞ፣ በጋሞ ጎፋ፣ በከፋ፣ በወለጋ፣ በሸዋ ወዘተረፈ፣ በሁሉም የኢትተጵያ ክልልና ማዕዘናት፣ የአንድነት ኃይሎችና ገንጣይና አስገንጣዮች፣ አልቂት

እየተካሄደ

መሆኑን

ለምን

ይሸፍናሉ?

አጅግ

የሚያስገርመው

ደግሞ

ባለስልጣኖች፣ አዝዢ ወዳድ ዜጎች፣ ሽማግሌና አሮጊት፣ ሀጻን ወጣት፣ ጳጳስና ካህን ሳይባል፣ እንደ ከብት በወያኔ በረት ሲታጎሩና እነዚህ ብቻ ሳይሆኑ ጠቅላላ ህዝቡ አገሩን በተከላከለ፣ ለአንድነቱ በቆመ፣ የጦር ወንጀለኛ ነው ሲባል የኢትዮጵያን የጥፋት መልዕከተኞች ከመሸፈን አልፎ ከመርዳትና ከማስተናገድ በስተቀር እነኛ በብዕራቸውና

በአንደበታቸው

በውሸት

የተሳለ

ጋዜጠኞች

ዛሬ

የት

ዋሉ?

ዜና

አቅራቢዎች፣ የዓለም ቀይ መስቀል፣ የዓለም ሰብዓዊ ድርጅት ነን የሚሉት ሁሱ የት ደረሰ? የወያኔ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሚባለው ያለ ሀፍረት በተባበሩት መንግስታት መድረከ ላይ ኢትዮጵያን ለመውረር፣ ህዝቡን ለመፍጀትና ሀገሪቱን ለማጥፋት በሚያደርጉት ጥረት የተደረገላቸውን እርዳታ ሲያመሰግን፣ ለአነ ሚስተር

ኮህን ምስጋና ማቅረብ ማለት ምን ማለት ነው? ይዲቀዖቷዖሀ#ያ ሯይ/

ብታምንም ባታምንም፣ ቢገባህም ባይገባህም፣ ሰላም፣ ዴሞከራሲ፣ ሰብዓዊ መብት ወዘተ እያሉ ለሰው ጆሮ የሚጥሙና የሚያስደስቱ ቃላትን ምንም ያህል ቢደረድሩ ዛሬ በዚህ ዓለም የሰው ልጆች የሚመኙት እውነተኛ እኩልነት፣ ሰብዓዊ መብት፣ ሰላም፥ ዴሞከራሲና ፍትህ ጨርሰው የሉም፡፡ ያለው የኃይል ፖለቲካ ነው፡፡ አኛ የምንለውን፣ የምናዘውንና የምንፈልገውን ስገዱ፣ ተገዙ ነው፡፡ ነጻ አስተሳሰብና አመለካከት ያለውና ለእነሱም አልታዘዝም የሚል አገርም በዚህ ዓለምና በእነሱ አስተያየት ዋጋ የለውም፡፡

39

እጴቀየቋያ##ያ ሪ22/

ከአንተ በላይ ለአንተ የሚያስብና የሚበጅ የለም፡፡ የሚያጠፋህ አንጂ የሚተካህ ያለመኖሩን፣ አንድትመረምርና እንድታስተውል መልዕከቴን አስተላልፍልሃለሁ፡ በትግራይ ራስ በገዝ ከልል ወይንም በሁለተኛው የትግል ቀጠና፣ አለ የምንለው፣ የሶስተኛው አብዮታዊ ሰራዊታችን የጀርባ አጥንት የሆነው፣ የሸሬ ኮር ቀደም ብዬ

እንደገለጽኩት በሚያሳዝንና ባልተጠበቀ ሁኔታ ከተደመሰሰ በኋላ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሱት ገንጣይና አስገንጣዮች፣ ይህንንም በሚጠብቁ የውስጥና የውጭ ጠላቶች ታላቅ ደስታ ሲፈጠር በኢትዮጵያ ህዝብና በአንድነት ኃይሎች ሰፈር ሀዘንና ሸብር ይሰፍናል፡፡ ' አኔ ተልዕኮዬን በሚያስደስት ሁኔታ ፈጽሜ አዲስ አበባ በገባሁ ማግስት በኢሰፓ አዳራሸ፣ ከጥቂት ጓዶች በስተቀር አሉ የተባሉ የወታደራዊ አመራር አካሎች በሙሉ አንሰባሰባለን፡፡ ስለደረሰው ሁኔታም የሚያውቁትን ያስረዳሉ፡፡

በዚህ ወቅትም የሚከተሉት ጥያቄዎች ይቀርቡልኛል፡፡ ጓድ

ፕሬዝደንት!

ጓድ ዋና ፀኃፊ! አርስዎ

የሚጠይቁትና

የሚናደዱት፣

በግቢው

ሁኔታና በእኛ ይዞታ ነው፡፡ እኛ ሁሉም ቀርቶ ቆሎ እየበላን አፈር ላይ በተኛን፣ የአኛ ጥያቄ ይህ ሳይሆን የዚህ ሁሉ ጀግና መሰዋትና የጦርነቱ ውጤት ምንድን ነው? እርግጥ በጣም የምናምናቸውና የምንኮራባቸው ጀግና መሪዎች አሉን፡፥ ግን አብዛኛዎቹን አጥተናል፡፡ ዛሬ ያሉት አብዛኛዎቹንና እኛን እስኪ ያስተውሉ፡፡ እነሱ በመቃ ያኘኳቸው ሲመስሉ እኛ ደግሞ በመቃ የመጠጡት አንመስልም?› በሚል በመጠኑም ተሰብሳቢውን ያሳቀው ጥያቄ ከአንድ ጓድ ይቀርባል፡፡ ሌላው ,.መሪዎቻችን ይህ ጦርነት እንዲያልቅና አኛ እንድናሸንፍ የሚፈልጉ ይመስልዎታል? ጦርነቱና የእኛም ደምኮ መነገጃ ሆኗል፡፣ ጠላት በመካከላችን ነው፡፡ ሰርጎ ገብቷል፡፡ የታወቁ የወንበዴ መሪዎችን አሳደን ማጅራታቸውን ይዘን እንሰጣለን፡ ፡ አትግደሉ ለመረጃ ይጠቅማሉ እንባላለን፡፡ ይለቀቃሉ፡፡ እያንዳንዳችን እነዚህን የወንበዴ አባላት ስንት ጊዜ ይዘን ስንት ጊዜ ስለመለቀቃቸው ዋሸቹቼ እንደሆነ ይህ ጦር

ይመስክርነ›-ሲል ቁስለኛው በሙሉ ጭብጨባውን ያቀልጠዋል፡፡ ሌላው ጻድ ይነሳና ከፊት አይደለምኮ የምንዋጋው፣ ከኋላ ነውኔ› ይላል፡፡ ሌላው ይነሳና «አለቆቻችን የሚያቀርቡልዎት ሪፖርት ምንድን ነው? አንዋጋም አልን፣ ሰው ወይንም መሳሪያ 40

አነሰን? ለምንድን

ነው እንዋጋ

ስንል በምሽግ

የምንታሰረውና

ዝም

የምንባለው»›

ሲል፣ ጭብጨባው ይደምቃል፡፡ ሌላውም ተነስቶ ‹‹እርስዎ አዘውትረው የጠላት መሰሪ የፕሮፖጋንዳና የስነ ልቦና ሰለባ ይላሉ፡፡ ይህ ጦር የነቃ፣ ዓላማውን የሚያውቅና፣ ለጠላት ፕሮፖጋንዳ ምንም ደንታ የሌለው ሲሆን የተሰሰብነው እኛ ሳንሆን ከእርስዎ ጋር ያሉት ናቸው፡፡ ማንንም፣ የከተማውን ሰው ሁሉ ይጠይቁ! የአለቆቻችን አቁባቶች ወንበዴዎች መሆናቸው ብቻ ሳይሆን አንዷ ቤተ-መንግስትዖት ገብታለች፡፡ ምን አልባትም ጦርነቱ የሚመራው በእሷ ነው፡: ይላል፡፡ ይህ አባባል በእጅጉ ያስገርመኛል፣ ያስደነግጠኛልም፡፡

ይህንን

አልሰማሁም ነበር፡፡ በኋላ እንደተገነዘብኩት አስተያየት ሰጭው የጀኔራል መነ ንጉሴን ሚስት ማለቱ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት ከዚህ ፍንጭ አንጻር ተሰብስበን እርስ በእርሳችን ስንጠያየቅ፣ ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደስላሴና ጀነራል ተስፋዬ ገብረኪዳን የሚያውቁ መሆናቸውን ዘከዝከው ይነግሩናል፡፡ ሌሎች ሀገር ወዳዶችም እንደዚሁ፡፡ በንግድ መልከ ሳይሆን በአቅርቦት መልክ ህዝቡ በከተማና በገጠር በተደራጀ መልኩ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶች በቀጥታ እንዲቀርቡለት፣ ለጦሩና ለጦሩ ቤተሰብ የሸቀጣሸቀጥ መደብሮቸ ተቋቁመው በምርጫና በኮሚቴ ይመሩ፣ የሰራዊቱና የመኮንኖች መዝናኛ ከበብ በተመሳሳይ መንገድ ይመራ ተብሎ የተሰጠውን ካፒታል ለግል አቀባይና ተቀባይ ነጋዴ ተሰጥቶ የታቀዱት ሁሉ ሳይሰሩ ቀርተዋል፡፡ የናደው ዕዝ ተወካዮች ከጓድ እስከ ክፍለ ጦር፣ ከመኮንኖች እስከ ታቸ የሰራዊቱ አባላት ሳይቀር በሺህ የሚቆጠሩ አባላትን ሰብስቤ በአካል እንጂ በመንፈስ አንዳልተለየናቸው፣ እነሱ በዚህ ግንባር ሲዋደቁ እኛ በአዲሰ አበባ ወንበር የተደገፍን ሳይሆን፤ ምን በማቀድ፣ ምን በመስራትና በመገንባት ላይ እንዳለን፣ በተለይ ለኤርትራ አንድ ሰላማዊ ወይንም ወታደራዊ መፍትሄ በሰፊው ካብራራሁ በኋላ፣ ለመሆኑ እናንተስ በምን ሁኔታ ላይ ናችሁ? ያለ ፍርሃትና ለዘብተኝነት ግልጽ እድርጋቸሁ ንገሩኝ› አላለሁ፡፡ አንድ መልከ ቀና፣ ኮስተር ያለና መጠጥ ያል የዘራዕይ ድረስ ብርጌድ የፖለቲካ መኮንን ነኝ የሚል ተነሳና ጓድ ፕሬዝደንት፣ በአንድ ታሪካዊ ወይንም አብዮታዊ ወቅት፣ ወይንም በአንድ አገር መሪ ላይ ያለውን ኃላፊነት፣ ጭንቀትና ወሳኝነትም እገነዘባለሁ፥ ፣ በሌላ በኩል፣ ከጠላቴ ጋር አንድ ኪሎ ሜትር በማይበልጥ ርቀት እየተያየን ግንባሬን ለጥይት ያዘጋጀሁ ሰው ነኝ፡፡ አለቆቼ ወይንም ሻዕቢያ ብትመታኝ ልዩነት የለውም፡፥

ይህንን

ታሪካዊ

አጋጣሚ

በመጠቀም

በግልጽ

ትናገሩ

ስላሉን

ነገሬን አሳጥራለሁ፡፡

እንደምሰማው አስመራ ቀዝቃዛ መጠጦች የሚመረቱትና የሚሸጡት ከ30-50 ሳንቲም 41

ባልበለጠ ዋጋ ሲሆን ለእኛ ሸቀጣሸቀጥ -እርስዎ የሰጡትን መመሪያም አውቃለሁ፡፡ እነዚህ ሸቀጣ ሸቀጦች የሚጓጓዙት በመንግስት ነዳጅ፣ መኪና እና ሾፌር ነው፡፡ ሆኖም

ለእኛ የሚሸጡልን በአራት እጅ እጥፍ ነው፡፡ እኛ ለሀገራችን ከምንሰጠው ደምና ህይወት ባሻገር መንግስት በእኛ ላይ በዚህ መንገድ ነግዶ ለማትረፍ ፈልጎ ነው?

ከሆነስ እውን ይህ ገንዘብ ለአገሪቱ ጥቅም እየዋለ ነው? ወይንስ አለቆቻችን በዚህ ጦርነትና በእኛ ደም ይነግዳሱ? በግንባር ያለው ጦር ያለ ማሳለስ በእግርም፣ በተሸከርካሪም፣ የቅኝት፣ የፓትሮልና ጠላትን ማደን ተግባር ይፈፅማል፡፡ «በብዙ ሺህ የሚቆጠር ገንዘብ የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጦችና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ህገ ወጥ ንግድ እየተነገዱ አኛን በመውጋት ወንበዴ የሚገለገልበትን በየጊዜው እየያዝን እንሰጣለን፡፡ ይህ ገንዘብ ለመንግስት -ነው የሚገባው ወይንስ ለማን ጥቅም ነው የሚውለው? አኒህ አዲስ የመጡልን የግንባሩ አዛዥ ተልዕኮ ምንድን ነው? ከመጡ ጀምሮ ሰራዊቱን ማበሳጨት፣ መበደል፣ መመዝበር ብቻ ሳይሆን በልዩ ልዩ መንገድ እየከፋፈሉ ከዚህ ግንባር ብቻ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከመሃንዲስ፣ ከመረጃ፣ ከዘመቻና ከሌሎቹም ቁልፍ ቁልፍ ከሆኑ ቦታዎች የከዱት አባላት ቁጥር ከአንድ ቫለቃ ጦር የማያንስ ነው፡፡

ይህም ሆኖ እነዚህ የከዱ አባላት ጠላትን መርተው ቢመጡ የተደረገ ለውጥ

ተብሎ

የለም፡፡፥ በእሳቸው

የሚያዛቸው

የሰየሙትና

የለም፡፡

አካል

የሚመኩበት

ጦር

በኩል ፓርቲም፣

ቢያምኑም

በቀናትና በሳምንት

ተብሎ እንኳ ምንም

መንግስትም፣

የበላይ አካልም

ናደው

ባያምኑም

ይህ

ይናዳል፡፡

አመሰግናለሁ

ብለው ብሎ

ቁጭ ሲል በዛ የተሰበሰበው ሁሉ በቃ ብንል የማያቆም ጭብጨባ ያደርጋል፡፡ በግድ አስቀምጣለሁ፡፡ ጦሩ ሁሱ ለሌላ ጥያቄ እጁን ይቀስራል፡፡ በግንባር የተወሰነ የጥይት | ልውውጥ ስለሚደረግ የመድፍና የአዳፍኔ ድምጽ ጎልቶ ይሰማል፡፡ ,ዳዶች ስለሰማሁት ነገር ጆሮዬን ለማመን ተስኖኛል፡ኹ፡ ለመሆኑ ይህ መኮንን የጠየቀው ጥያቄና የሰጠው አስተያየት ሁላችሁንም የሚወከል ነው?» ብዬ ስጠይቅ ሁሉም በእንድ ድምጽ ,አዎሁ ከማለታቸው ሴላ ጭብጨባው ቀጠለ፡፥ አሁንም አስቀምጩ «ጓዶች የጎበኘኋቸውና ብዙ ነገር የሰማሁት ከዚህ ግንባር ሳይሆን ከአስመራ ጀምሮ ከብዙ ግንባሮችና ከልሎች ጭምር ነው፡፡ ገና ወደተቀሩት መሄድ አለብኝ፡፥ ከዚህ በተረፈ ከዚህ ተቀምጠን ስናወካ ጠላት አጋጣሚውን ሊጠቀም ይቾላል፡፤ ማመን ያለባቸሁ ከእናንተው አንደበት ለማመን ጠየኩ እንጂ አያሌና በቂ ማስረጃዎቾ አሉኝ፡፡ በዚሀ ማብቃት አሰብን ስል አንድ ከመጀመሪያው ጀምሮ እጁን ቀስሮ ያየሁት ወታደር ጻድ ፕሬዝደንት አንድ ነገር ብቻ፣ አንድ ነገር ብቻ?›› ይለኛል፡ 42

፣ ‹የአንተ የመጨረሻ ይሁን፡፡ ምንድን ነው?› ስለው «ለረጂም ጊዜ ስንጠባበቅዎት ዋይተን ዛሬ ይህንን ሰምተው፣ መፍትሄ ሳይሰጡን እንዳይሄዱ ነው፡:› ይላል፡፡ ያው የተደረገው ጭብጨባ

ተደረገ፡፡ በእኔም በኩል ያው ‹‹ጓዶቼ፣ ወንድሞቼ፣

የገጠመንን

ፈተና እና ችግር በአንድ ግንባር ሳይሆን በተለያየ ግንባር፣ በአንድ ወይንም ሁለት ሳይሆን የተለያየ ትግል በተለይም የምንታገለው ከለየለት ጠላት ብቻ ሳይሆን እናንተ በዚህ ግንባር የገጠማቾሁን አንዳያቸሁት ሁሉ እኔ ያለሁበት ባህር ውስጥ ብትሆኑ ምን መልስ እንደምትሰጡና ምን መፍትሄ እንደምትፈልጉ አላውቅም፡፡ ከዚህ ሳይሆን

አስመራ

ሄጄ ከጓዶቼ

ጋር መርምሬ፣

ግራና ቀኙን አይቼ

መፍትሄ

እንፈልጋለን፡፡

ሆኖም እንደተባለው የናደው ግንባር እንደማይናድ በእናንተ ታላቅ እምነት አለኝ› በማለት ጦሩን ካሰናበትኩ በኋላ ጥቂቶቻችን ተሰባስበን ባደረግነው ወይይት አንድ ጓድ ‹የሰጧቸው መልስ በጣም ጥሩ ነው፡፡ ነገሩ እጅግ በጣም ከባድ ነው፡፡ ይህንን

ያህል ከተባለ በኋላ ይህንን አዛዥ ከዚህ ጥሎ መሄድ ጦሩን መናድ ስለሆነ ጥብቅ

አዛዥ ተመድቦ ጀነራል ታሪኩ አይኔ ወደ አስመራ ይመለስ› ብሎ ተማመንነን ይዘን ተመለስን፡



ጀነራሎቹ ከጠላት ጋር መስራት

ይዲ ቀምቂዖፆ ሀ#ሪ ሪወ/ ከባህረ ነጋሽ ዘመቻ ጄነራል መርዕድ፣ ጄነራል ፋንታና ጄነራል ደምሴ ቡልቶ ከጠላት ጋር ተመሳጠሩ ያልኩትን ባብራራና ያስከተለውን ሁኔታ ብታውቁት በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ በሌላ በኩል ጄነራል መርዕድ በዚህ ሁኔታ ለምን ምህረት በማድረግ በድጋሜና በተከታታይ ይህን የሚያህል ስልጣን ሰጠህ? የሚል ጥያቄ በህዝብ እንደሚነሳ አልጠረጠረም፡፡ ሽ ጋሪሱ ለ43ያሚሟዕፇጎ4ው ፅው/

ከሁሉ

በፊት

ሠላሳ

አመት

ጦርነት

ያካሄድን፣

ኃያልና

ምርጥ

ጀግኖች

ሀገሪቱ

ያፈራቻቸውን መኮንኖች ስልጣን፣ የሰራዊታቸን መጠን በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለምም ደረጃ መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑ የከፍተኛ መኮንኖች አጥረት ነበረብን፡፣ ጄነራል መርዕድ በራሳቸው መሰሪነት፣ ተንኮል እና ስህተት ሀገራቸውን በድለው ቃል435

ኪዳናቸውን

ጥሰው

ፓርቲያችንን

ለማጥፋትና

መንግስት

ለመገልበጥ

ሲሞከሩ

ጠፍተዋል፡፡

ዛሬ እኔ በህይወት ስላለሁ በጎ ጎናቸውን ሳልደብቅ ቆራጥ፣ አደራጅ፣ በኢትዮጵያ መኮንኖች ደረጃ ወይም መመዘኛ ጥሩ የጦር መኮንን የነበሩና ተደጋጋሚ የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸው ነበሩ ብያለሁ፡፡ ይኸውም በመጀመሪያው የኤርትራ ገንጣዮችን በጠራረግንበት ዘመቻ በደጋማው ከልል በደቀመሀሪ ከልል ሲዋጉ እጃቸው ላይ ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ ወንበዴን ከደጋ ወደ ቆላ ስንነዳ በኤላሬድ አካባቢ ሲዋጉ በራሳችን የታንከና የመድፍ ተኩስ ድምፅ ምክንያት አንድ ጆሮዋቸው ወደመደንቆር

ደረጃ ደርሶ አዘውትሮ

የደረሰባቸው

የሐረርጌ

አስተዳደር

ያማቸው

ሆነው

ነበር፡፡

ከሐረር

ወደ

የመጨረሻውና

ድሬዳዋ

ከባድ አደጋ

ጄነራል

ተሰፋዬ

ገ/ኪዳንን ለመቀበል ሲሄዱ በመኪና አደጋ አንዱ አግራቸው ጨርሶ ደቆ በውጭ አገር ከፍተኛ ህከምና ተደርጎላቸው የሚንቀሳቀሱት አጥንት በተካ ብረት ነበር፡፡ በነገራችን ላይ የልጆቻቸው እናትና የረዥም ጊዜ ባለቤታቸው ለረጅም ጊዜ ባደረባቸው የካንሰር በሽታ አብዮታዊ መንግስት ያደረገላቸው እርዳታ ለማንም ያላደረገውን ነው፡፡ በዚህ የተነሳና በበኩሌ አቅም፥ ችሎታቸው የቱን ያህል እና ለምንስ እንደሚመጥን በሳቸው፣ በሌሎች መኮንኖችና ሰራዊቱ መሀከል ያለውን ግንኙነትና ድከመታቸውን ስለማውቅ የስልጣን ፍላጎት ወይም ጥማታቸው ከስራ መስካቸው ማለትም ከመከላከያ ያልፋል፣ እራሳቸውን ለዚህ ያጫሱ የሚል እምነትና ጥርጣሬ ጨርሶ አልነበረኝም፡፡ ይልቁን አዝንላቸው ነበር፡፣ በእውነት እንከባከባቸው ነበር፡፡ እኔ አጩ

መኮንን ሆፔ እሳቸው የሻምበል መዓረግ ያላቸውና አስተማሪዬም

ስለነበሩ አከብራቸዋለሁ፡፡ በዚህ ሁኔታ ባለቤታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይዋቸው አኛ ሳናውቅ የኋለኛዋ ጠንቀኛና አደገኛ ባለቤታቸውን አስመራ እንዳሉ ያፈቅራሉ፡፡ የእግሬ ብረት በአግባቡ የተቀመጠ ስላልነበርና ህመሙ ስለፀናብኝ አፈላልጌ የዚህ ስፔሻሊስት ወይም ባለሙያ የሆነ ኢጣሊያዊ ሀኪም አግኝቻለሁ፡፡ የምታከመውም በዘመድ አርዳታ ስለሆነ ምንም መንግስትን የምጠይቀው ገንዘብ ስለሌለ ሄጄ እንድታከም ይፈቀድልኝ» ብለው ይጠይቁናል፡፡ ይህ ሽፋን እንጂ እውነቱ አልነበረም፡፡ ዘመድ የተባለው የውጭና የውስጡን ጠላት አገናኝ የሆነችው የኋለኛዋ ባለቤታቸው ስትሆን-የህከምና ዋጋ የተባለውም መጠኑ ያልታወቀ ገንዘብ በባለቤታቸው አማካኝነት እንዳገኙ ይገመታል፡፡ ይህንን የሚያሰኘኝ ከሞቱ በኋላ ያወቅነው ቋሚና ተንቀሳቃሽ ሀብት ከደሞዛቸው ጋር

ጨርሶ

የማይመጣጠን

ከመሆኑ

በላይ

ባለቤታቸው

44

ከፍተኛ

ነጋዴና

አዘውትራ

አውሮፓ የምትጎበኝ መሆኑ ነው፡፡ ሮም ሄደው ከጠላቶቻችን ጋር ይህንን መንግስት ለመገልበጥ ስርዓቱንም ለውጦ አዲስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ለመመስረት፣ ሠላምን ለመመስረት በሚል ደካማ ጎናቸው ካወቁና ከተገነዘቡ ጠላቶች ጋር ጣቱን የሚጠባ ህፃን የማያደርገውን ዉለታ ይዋዋላሉ፡፡ ይህ

ብቻ

ግን

አይደለም፡፡

ጀነራል

መርዕድ

ባለን

የስራ

ኃላፊነትና

ግንኘኑነት

የሚያውቁትን ሁሉ በተሲይ የእኔን የሰላምና የውጊያ ስትራቴጂ መሰናዶ አንዳለ ዘርግፈው ሰጥተዋል፡፡ ይህ እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ሻዕቢያና ወያኔ በቅንጅት የኛን ዝግጅት በማከሸፍ የነሱን ግብ ለመምታት ወያኔ ለመጀመርያ ጊዜ ተከታታይ፣ ቀድመን ያላየነውና የማንጠብቀውን ዉጊያ በትግራይ ከፍቶ ነበር፡፡ ሻዕቢያ በበኩሉ በኤርትራ ቆላ የተሰለፈውን ጠንካራውን ጦር አሳስተን ወደ ትግራይና

ኤርትራ ደጋ

ስናዞር ቆላውን አጥቅቶ ለመያዝ እኛ በጉብኝት እዚያው ኤርትራ በነበርንበት ጊዜ 5 ብርጌዶችን ያህል ወደ ደጋው አስርጎ በማስገባት በደጋው የተፋፋመ ውጊያ ይካሄድ ነበር፡፡

ከአፋቤት ጉብኝት ተመልሰን ወደ ማታ አስመራ ስንገባ በአውነቱ ለመዝናናት ሳይሆን ከአካባቢው ሁኔታ አንፃር ከአካባቢው ዜጎቻችን ጋር ለመወያየትና ቁም ነገር ለመለዋወጥ ከየአውራጃው፣ ከየጦሩ ግንባር እንዲሁም ከራስ ገዙ ማዕከል የፖለቲካ

ስርዓቱን አባሎች በመጋበዝ ለመተዋወቅ ቻልን፡፡

የቁም

ሪሴፕሽን

ብጤ

አድርገን

ከብዙዎቹ

ጋር

ብዙዎቹ «ሥልጣናቸው ከኛ በላይ የሆነ የፖለቲካ ቢሮ አባል ስለሆኑ እኛ እንዴት ልንሰራ እንቸላለን» ሚናችንስ ምንድነውኦ› የሚል ጥያቄ አዘውትረው ያቀርባሳሉ፡፡ አዘውትሬም አስረዳለሁ፡፡ የከልል ኃላፊዎች በበኩላቸው ደግሞ «እናንተ በሰው ኃይል በመሳሪያ፣ በድርጀት አቅርቦትና በአሰተዳደር ስልጠና ከመስራት ባሻገር በከልሉ ስለሚደረገው ዘመቻ የጦር ኃይሱን ጠቅላይ አዛዥ ወከለን ስለምንሰራና የምንሰራውም ለማዕከላዊ ም/ቤት የፀደቀውን እቅድ ተግባራዊ ማድረግ ሰለሆነ ከዚህ

ባለፈ በጥንቃቄ ጉዳይ ጣልቃ መግባት አይኖርባቸውም» ይላሉ፡፡

በበኩሌ ደግሞ ሁሉም የሚሉት እንደተጠበቀ ሆኖ .‹የሚያሰራ ደንብና መመሪያ ሰላለ ማለትም የሁሉንም የስራ ድርሻ በግልፅ የሚያስረዳ የመከላከያ ሚኒስቴር፣

ኤታማዞርና ሌሎች የኃይል አዛኙችና ከፍተኛ እስታፎች የኔ የፕሬዝደንቱን ሰታፍ

ወይም ጆሮም ሆናቾቹ በጋራ ያፀደቅነውን አቅድ ተግባራዊ መሆኑን ትከታተላላችሁ፡፡ ትመከራላቸሁ፡፡ ጉድለት ወይም እድገት ሲኖር ለም/ቤቱና ለኔ ሪፖርት ታቀርባላችሁ› በሚል ደጋግሜ ለማስረዳት እሞከራለሁ፡፡ ይህን በተመለከተ በኤርትራ ከልል በተለይ 45

በወታደራዊ ገ/ኪዳን

ጊዜ ጄነራል

ደምሴ

ከተፈጠረው

አለመግባባት

በስተቀር

መካከል

በጄነራል

ቡልቶና

ጉዳይ ለመጀመሪያ

ወደኋላ

እስከ

ተስፋዬ መፈንቅለ

‹- መንግስት ሙከራ ድረስ የገጠመኝ ችግር አልነበረም፡፡ በትግራይና በጎንደር በኩል የበላይ ኃላፊ እና አስተባባሪው ጓድ ለገሠ ነበሩ፡፡ የሰራዊቱ አዛዥ ሜጀር ጄነራል ሙላቱ ነበር፡፡ በእነሱ መካከል ግልፅ ያለ የስራ ከፍፍልና የኃላፊነት ድርሻ አለ፡፡ የመከላከያውም ም/ቤት ስትራቴጂ ማውጣትና መቆጣጠር ከልሎች ደግሞ ለከልሉ ስልት ማውጣትና ሲፈቀድ ተግባራዊ ማድረግ፣ የቀጠና ኃላፊዎች የፓርቲን፣ የመንግስትን፣ ሰራዊቱን፣ ህዝባዊ ሰራዊቱን ህዝቡን ማስተባበርና ለዚህም

ም/ቤታቸው

መከረውና

ስራ

ተከፋፍለው

የፖለቲካና

የውጊያ

ተግባርን

ማከናወን ነበር፡፡

የትግራይና የጎንደር ከልል ምቤት ከኤርትራው - ጋር ጎረቤት እንደመሆናቸውና ጠላቶቻችን ቅንጀት ያላቸው እንደመሆናቸው መጠን - በበኩላቸው እየተገናኙ የበኩላቸውን ቅንጅት አያደርጉም፡፥ ሁኔታውን ለመከታተል ለማዕከላዊ ም/ቤት የሚሄዱትን ጓዶች ተቀብሎ ለማስተናገድና ለመወያየት፣ ለመረዳዳት በጎ ፍቃድ - አያሳዩም: በተለይ በተለይ ለስራ ጉዳይ ሄደው የታዘቡና አንዳንድ መረጃ የሚደርሳቸው ጻዶች «የትግራይ ሁኔታ አያምረንም፡፡ የርሶን የራሶዎን ከትትል ይጠይቃልኔ› ይሉኛል፡፡ እኔ ደግሞ ቀደም ብዬ ኢትዮጵያን ራሷን በአስቸኳይ በመከላከያ ማስቻል በሚል ፕሮጀከት ጥናት ከመጠመዴም በላይ የሩቅ ምስራቅ አገፎች በዚህ ጉዳይ ለመሄድ በመዘጋጀት ላይ እንዳለሁ የሶስተኛ ሰራዊት ወይም አርሚ አካል በነበሩት ኃይሎች ከጎንደር፣ ከባህር ዳርም፣ ከትግራይም አብዛኛውን ታዋቂ ነው የሚባለውን

ኃይል አሰባስበው

ውጊያ ሲጀምሩ

ወያኔ ያለ ውጊያ ወደ

አድዋ፣ ወደ አከሱም ብሎም ወደ ቨሬና ወደ ሰሜን ትግራይ ወይም ደቡብ ኤርትራ ማለትም ወደ ተፈጥሮ ምሽጉ ሲያፈገፍግ ለኛ ሳያሳውቁ ዝም ብለው ይከታተላሉ፡፡ እኔ ትግራይ ሄጄ እራሴንና ሌሎችም ጻደኞቼ ሆነን የውጊያውን ባህሪ እና የጠላትን ስልት መሬትንና እንዲሁም የሎጂስቲከ አቀራረብ ሁኔታ ለመረዳት እችል ዘንድ የጉዞ ፕሮግራም እንዲወጣልኝ አዛለሁ፡፡ እነ ጓድ ለገሰ «የርሶዎ መምጣት በአሁኑ ጊዜ ለኛ አመቺ አይደለም፡፡ አኛው እዚያው እንመጣለን፡፡ አናስረዳለንዕ› ብለው ይመጣሉ፡፡ ከመጡ በኋላ በስብሰባው ላይ ሁኔታው ሁሉ እንደተመቻቸ፣ በነሱ በኩል ስጋት እንደሌለ፣ ጠላትን ለመምታት

ያላቸውን እቅድ ያስረዱናል፡፡ ወቅቱ ከረምት ነው፡፡

ብዙ እንነጋገራለን፡፡ አቅዳቸውንም አብዛኞቻችን አንጠራጠራለን፡፡ ፍቃዳቸውንና የማጥቃት ስሜታቸውን ላለመንካት እንስማማለን፡፡

4

ሆኖም

በጎ

በተግባር የሚደረገው ከሚገለፀው አይጣጣምም፡፥ በዚያ ሰራዊት ላይ ያልተጠበቀ ከባድ ጉዳት ይደርሳል፡፡ ወንበዴ ‹ሸሸ›› ብሎ በሚከታተለው ሰራዊትና መቀሌ ባለው

ዕዝ መሀከል ያለውን እርቀት እየጨመረ

በሄደ መጠን ወንበዴ በመሀል ሰርጎ ገቦችን

በማስረግ የደፈጣ ውጊያ እና በፈንጅ ወጥመድ የእደላ አቀራረቡን፣ እዝና ቁጥጥሩን

አስቸጋሪ

እያደረገው

ይመጣል፡፡

አሁንም

ሁኔታው

አላማረንም

የሚል

ሀሜት

ይሰማል፡፡ ጎንደርን፣ ጎጃምንና መተከልን ወታደራዊ ፖለቲካና ልማታዊ በሆነ መልክ

አንድ አጣዳፊ ጉብኝት ካደረኩ በኋላ ከባህር ዳር በአሳሳቢ ሁኔታ ያለውን የትግራይ

ሁኔታ ለመቃኘትና ለመመርመር አንመጣለን ብለን ስናበቃ ለትግራይ ፅዝ አና ለቀጠናው አስቸኳይ መልዕክት እንልካለን፡፡ በነጋታው ለመሄድ እንሰናዳለን፡፡ አኛም ሳንጠራቸውና ለእኛም ሳይገልፁ ጻድ ለገሰ እና ጓድ ጄነራል ሙላቱ መልዕክቱ በደረሳቸው ዕለት ከቀትር በኋላ ባህር ዳር በድንገት ይመጣሉ፡፥ «እኛ እንመጣለን ስንል በተደጋጋሚ በተለያዩ ምከንያቶቸ ትደቀናላቹ፤ ዛሬ ደሞ ሳንጠራቸሁ አኛ ለመምጣት ስንዘጋጅ እናንተ ያለማንም ፍቃድ አና ስልጣን አዚህ መጣቸሁ፡፡ በእውነቱ ምንድነው ችግራችሁኦ› በሚል ፈርጠም ያለ ጥያቄ አቀርባለሁ፡፡ እነሱም የሴኩሪቲና ሌላም ሴላም ምክንያት ያቀርባሉ፡፡ የጦሩ ሁኔታም እኛ አንደምናስበው አስፈሪና አሳሳቢ እንደሆነ ይገልፃሉ፡፡ ጊዜ አልነበረንም፡፡ ወደ አዲስ አበባ በተመለስኩ በጥቂት ቀናት ውስጥ ታላቅ ችግር ይፈጠራል፡፡ የከልሱ ጓዶች ማለትም ጻድ ለገሰና ጓድ ጄነራል ሙላቱ የመከላከያ ም/ቤቱን ማለትም ሚንስትሩን፣ ኤታማጄሩ ሌሎችም ከፍተኛ እስታፍ መኮንኖች ሆነው በፓርቲው ፅ/ቤት መጥተው የደረሰውን ችግር

ይገልፁልኛል፡፡ ይኸውም አንደሚከተለው ነው፡-

አንደኛ አንደተሰጋውና ከዋናው

እንደተፈራው

ዕዝ እጅግ መራቁን፣

ጠላትን

እየተከታተለ

ሁለተኛ በዚህ ምከንያት

ሽሬ የደረሰውን ጦር

በመቀሴ

በየብስ መጓጓዣ

ድልድይ ለማቅረብ ያለመቻሉንና ይህ ሰራዊት በአሁኑ ጊዜ ያለው እየተመናመነ በመምጣት ከፍተኛ ችግር ላይ መውደቃቸውን ይገልፅልናል፡፡ ይህ መሆኑን በቅድሚያ ካልቴነበዩ፤ ሳትገምቱ፣ የጦሩን የኋላ ጀርባና መስመሩን ሁኔታ ሳታመቻቹና ኃይል ሳታዘጋጁ እንዴት ጦሩን በእንዲህ ያለ ወደ መግደያ መሬት ታቀርባላችሁነ›

አላለሁ፡፡ አሁንም

ድርጅት «እንዴ? የእደላ ችግርና

በእውነቱ አጥጋቢ መልስ

አላገኝም፡፥ ሌላም ሌላም ነገር እንለዋወጣለን፡፡ ‹እኮ አሁን ሁላቾንም ምን ይሁን ነው የምትሉት? ወይም ደግሞ ይህንን ቸግር ማስወገጃ የምትሉትን መፍትሄ ይዛቸሁ ቀርባቸኃል ወይ»› የሚል ጥያቄ ሳቀርብ የተሰጠኝ መልስ .በሁሱም ጦሩን ከሸሬ ወደ አከሱም እንድንመልሰው

አንዳፈቀድልን›

የሚል

ነው፡፡

.ለምን?› .ፆ ]

47

ስል

«ድርጅቱ

በአውሮፕላን

ለማ

.

አንዲቻል፡፡ እኔ ሀገሩን ደህና አድርጌ አውቀዋለው›› የሚል ነው ምከንያቱ፡፡ ይህ ያቀረቡት ጥያቄ በእውነቱ ካቀረቡት ችግር ጋር የማይመጣጠን ወይም መፍትሄ የማይሆን ነው፡፡

አንደኛ ለአንድ ከባድ ለሆነ ኮር ከሠላሳ አስከ አርባ ሺህ ለሆነ ጦር ከሁሉ በፊት ማናቸውንም

ድርጅትና

ሰው

በአይሮፕላን

ለማቅረብ

መሞከሩ

ሀገሪቱን ከፍተኛ

የኢኮኖሚ ችግር ላይ የሚጥልና ከፍተኛ ወጪ የሚያስከትል ነው፡፥ ሁለተኛ እንደተባለውም እንኳን ቢፈቀድና ጦሩ ከሽሬ ወደ አከሱም ቢመጣ የአከሱም አውሮፕላን ማረፍያ እኛ የምንፈልገውን ከባድ የአውሮፕላን የሚቀበልና የሚያስተናግድ አልነበረም፡፡ በኔ አስተያየት ሽሬ ያለው ጦር ከእናት ከፍሉ ወይም ፅንሱ በአሁን ጊዜ ለኤርትራ ይቀርባል፡፡ በባህርና በየብስ መጓጓዣ ደግሞ መጠቀሙ በአውሮፕላን የሚወጣውን ወጪ ከእጥፍ በላይ የሚያቃልል ይሆናል፡፡ ስለሆነም ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊትና የሸሬ ኮር በቅንጅት በደቡብ ኤርትራ በረሃማ በኩል በቂና አስተማማኝ የሆነ ድርጅት በየብስ የሚቀርቡበትን መንገድ ፈልጉ የሚል ትዕዛዝ አንሰጣለን፡፡

የአውሮፕላን ሜዳ ፍለጋ ጦሩን ከሽሬ አከሱም ከማምጠት ይልቅ እደላችንን በሁለት የመጓጓዣ ዘዴ እንድንጠቀም ካስፈለገ አንድም በየብስ፣ አንድም በአየር በጣም አጣዳፊ እና እጅግ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን በአውሮፕላን ለማቅረብ ሽሬ ማናቸውን ጀት ያልሆነ ከባድ አውሮፕላን ለማሳረፍ ከሁሉ በፊት ተፈጥሮ አመቺ ስለሆነ እና ይህንን የመሰለ አውሮፕላን ደሞ በአጭር ጊዜና በቀላል ወጪ መጥረግ ስለሚቻል ይህ የሚፈፀምበትን ሁኔታ እወስናለሁ፡፡ ሁሉም በዚህ ይረካሉ፡፡ ይስማማሉ፡፡ በተለይ ጄነራል ኃይለ ጊዮርጊስ (የመከላከያ ሚኒስተሩ ማለቴ ነውን ይህን ሳያስቡትና ይህን መሰል መፍትሄ ሳይዙ በመቅረታቸው የተሰማቸው ቅሬታ ይገልፁና ስብሰባው እዚህ ላይ ያበቃል፡፡ በዚህ ሁኔታ በሸሬ የሚከናውነው ተግባር ወንበዴን የመውጋት ሳይሆን በሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት በብርጋዴል ጄነራል እሸቱ ገ/ማርያም የሚመራው ኮርና የሦስተኛው ሠራዊት በብርጋዴል ጀነራል አዲስ የሚመራው ኮር ቅንጅት አድርገው በጋራ ከኤርትራ

በማድረግ

ወደ ትግራይ

ድርጅት

ይወሰናል፡፡

ከኤርትራ

የሚያዞልቀውን

ወደ ትግራይ

የራማን መንገድ በመከፈትና

ለማስገባት

በሚደረግ

ጥረት

ጥበቃ

ላይ

8

በዚህ እቅዳችን ወያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ የነቃ አይመስለኝም፡፡ ስለሆነም የመጀመሪያው ጥረት እና የተዘጋጀው ኮንሾይ ከሁለት መቶ መኪና በላይ የአንድ ወር የተሟላ ድርጅት አድርሶ በደህና ይመለሳል፡፡ ጦሩና የጦሩ መሪዎች ይደሰታሉ፡፡ ከዚህ በኋላ ጠላት ይነቃል፡፡ 48

በሁለተኛ ሙከራ ጊዜ ወንበዴ ድርጅቱን ለማገድ ቢቻለው ድርጅቱን ለመዝረፍ ወገን

ደግሞ ይህ እንዳይሆን ከፍተኛ ትግል ይጀምራል፡፡ በወገን ከባድ ጥረት ሁለተኛው ድርጅት ለሁለተኛ ጊዜ ይደርሳል፡፡ አዚህ ላይ የሚያሳዝነው ሁለተኛውን ከፍተኛ ቅልፈት ራሱ በቅርብ መቆጣጠር ሸሬ አድርሶ ወደ ኤርትራ ሲመለስ የዚህ ስራ ተግባር የተሰጠው የኤርትራ ደጋማው ከልል የኮር አዛዥ ጄነራል እሸቱ ኤርትራ ከገባ በኋላ

በሻዕቢያ ደፈጣ ውጊያ እሱም፣ የመምሪያ መኮንኖችም፣ የፖለቲካ ኮሚሳሩም ያልፋሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ሻዕቢያ የምፅዋን መንገድ ለመዝጋትና ቢቻልም ምፅዋን ሰመያዝ ማጥቃት ይሰነዝራል፡፡ ሁኔታው አሳሳቢ ይሆናል፡፡

ከኤርትራ ጄነራል ተስፋዬ ገ/ኪዳን ለትግራይ ከደጋው ኮር ለመንገድ ከፍታና ጥበቃ

የመደበውን

አስረኛውን

እግረኛ

ከፍለ

ጦር

በአስቸኳይ

አንስቶ

ለሻዕቢያ

ውጊያ

በምፅዋ ግንባር ያሰልፋል፡፡ የሸሬ ኮር የአደላ መስመር መዘጋት ብቻ ሳይሆን ጦሩንም ሰመከበብ ለወያኔና ሻዕቢያ አመቺ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ በዚህ ጊዜ በተያዘልኝ ቀጠሮ . መሰረትና ከተልዕኮዬም ታላቅነት የተነሳ ሁኔታው እንዳይባባስና የተሻለ መፍትሄ እንዲፈለግና በቅርብ አመራር እንዲሰጥ ብርቱ አደራ ሰጥቼ እኔ ወደ ሩቅ ምስራቅ ሄጄ አዛው እንዳለሁ ሻዕቢያ ከምፅዋ ግንባር በሚገባ ተመቶ ሲመለስ ከቆላው ጦሮች አንድ መካናይዝድ ጦር ወደ ሽሬ በማዝመት

ጦር ላይ ወንበዴዎችም

ህዝብም

ከወያኔ ጋር በመቀናጀትና በመረዳዳት በሸሬ

ተረባርበው

ከባድ ውግያ ይፈጥራሉ፡፡

ታላቅ

ወጊያም ይደረጋል፡፡ «ከውጊያፁ> ባህሪ የሸሬ ኮር ከተቀሩት የጦር ክፍሎች መገለልና

መከበብ የተነሳ የድርጅት እደላውም ጨርሶ ከመገታቱና በዚህ ያለው ከማለቁ በፊት ኮሩ አሁንም እንደገና ከሸሬ ወደ አከሱምና አድዋ እንዲመለስ ወስነናል› የሚል መልዕከት ባለሁበት ይደርሰኛል፡፡ አሁንም አነሱ በገፅና በቦታው ላይ ያሉና ችግሩን ከእኔ በተሻለ የሚረዱ ስለሆነ እስማማለሁ፡፡ ውጊያው የሸሬን የጠላት ከበባ ሰብሮ ለመውጣት በሚደረገው ውጊያ በትዕዛዝ፣ በአመራርና በጦር አሰላለፍ እንዲሁም

ለጠላት ያለው መረጃ ጉድለትና ድካም ያለበት፣ ብዙ ውድቀትና ጉዳት ይደርሳል፡፡

ሽሬን ወደኋላ በሚከላከለው፣

ወደ አድዋና አክሱም ሰብሮ ለማለፍ በሚሞከረው

ሰራዊት መሀከል ጠላት ቆርጦ ይገባል፡፡

በጦር ውስጥ ያሉ አንዳንድ መኮንኖቸና አዛዞች ያልያዙትን ቦታ ይዘናል በማለት በሚፈጥሩት ሻጥር ከኮሩ ተዋጊ ከፍለ ጦሮች የምንመካበትና የምናምነው ጥሩ ተዋጊ ነው የሚባለው ዘጠነኛው ክ/ጦር ክፉኛ ይጎዳል፡፡ ጦሩ እንደገና ወደ ሸሬ አንዲመለስ

በሜደረገው ሙከራና በመሃል ጠልቆ በመግባት ከፍተኛ ገዥና ተቆጣጣሪ መሬቶችን ይዞ በወገን ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ያለው ጠላት ደምስሶ ለማለፍ ታላቅ መስዋትነት ይከፈላል፡፡ በዚህ ጊዜ በፈጀ፣ ብዙ ውድቀት በደረሰበትና የአመራር 49

ጉድለት ጎልቶ በታየበት ሁኔታ የዛ ከፍለ ጦር ሞራልና ዲሲፕሊን ይደፈርሳል፡፡ ከዚህ በኋላ የሸሬ ውጊያ ውድቀት ይቀርባል፡: የኢትዮጵያ ውድቀት ማለት ነው፡፡ በዚህ ውጊያ በእውነቱ የተሰለፈው ሰራዊት ከዚህ በኋላ አከናወነ የሚባለው ተግባር የሚያስደስት ባይሆንም ዘጠነኛው ከ/ጦር በአጠቃላይ አራተኛው ክ/ጦርና ታንከኛው ከፍል በተለይ ከኋላ ከሻዕቢያ ጋር በሸሬ በስተሰሜን በዘመቻው መኮንን በጀግናው በብርጋዴል ጄነራል ኃይሉ፣ በአራተኛው ከፍለ ጦር አዛዥ በጀግናው በጄነራል ብዙ ከበደና እንዲሁም ደሞ አስተዋይና ምስጉን ከነበረው የኮሩ አዛዥ በጄነራል አዲስ በኩል የተደረገው ተጋድሎ ታላቅ ነው፡፡ እነሂህ ሰዎች የኢትዮጵያ ባለውለታ መሆናቸውን በዚህ አጋጣሚ ልገልፅ አወዳለሁ፡፡ በእውነቱ ባደረጉት የመጨረሻ መዋደቅ በሻዕቢያም ላይ ከፍተኛ ውድቀት አድርሰው እና መልሰው በማሳደድ ላይ እያሉ በሸሬ ደቡብ በኩል የነበሩት የጦር ከልሎች እና አመራሮች በተለይ ደግሞ የሦስተኛው አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ የጦርነት ሁኔታ በጠቅላላ አበላሸቶ ኮሩ መበተኑን እሰማለሁ፡፡ ኮሪያ የነበሩ ጓዶች የተሰማን ሀዘን፣ ብስጭትና ፀፀት ለመግለፅ ቃለቶች ያጥሩኛል፡፡ ለ17 ዓመቱ የድልና የትግል አመታት ብዙ የኢትዮጵያ ህዝብ በውል የማይረዳቸውን ፈተናዎችና ችግሮች ደርሰታብናል፡፡ | ነዢ ግን በዚህ ጊዜ የተሰማን ስሜት ከሌላው ጋር ወደር አልነበረውም፡፡ ይእ ትየድያ#ቻያ ያ6/

ከኛ ታላቅ ብስጭት ሀዘንና ፀፀት አንፃር ይቅርታ ይደረግልኝ! በመጠቀሜ «ባሌን ጎዳሁ ብላ አግሯን በንጨት ወጋች» ተብሎ የሀገራችን አባባል በሸሬ ጦርነት ውድቀትና በሸሬ የተሰማሩት ያስደሰታቸው ሌሎች ጓዶች ነበሩ፡፡ ወንበዴዎች ናቸው ዛሬ አዲስ ለሰላም፣ ለነፃነትና ለዴሞክራሲ ቆመናል የሚሉትና በባሰ የኢትዮጵያ ላይ የሚገኙት

ይህንን ቃላት እንደሚነገረው ጓዶች ውድቀት አበባ ገብተው ጥፋት በመደገስ

ያዲጴቀየቋያ##/ ሪ26/

ወደሚቀጥለው

ዝግጅት

ከመግባቴ

በፊት

ካለፈው

ዝግጅቴ

አንዳንድ

የሚታረሙ

ስሞችና ቃላቶችን እንዲሁም ከወዲሁ ህዝብ ሊያውቀው የሚገባ የሚመስለኝን ለመግለፅ እፈልጋለሁ፡፡ እነሱም አንደኛ በኤርትራ ደጋማ ከፍል ሲካሄድ የነበረው ውጊያና በዚህ መሃል ስለ ቅልፈት ወይም ኮንሾይ ስገልፅ ከአስመራ ወደ ደቀ መሀሪ 50

ያልኩት ከአስመራ ወደ አዲቀይህ ተብሎ እንዲነበብልኝ ወይም እንዲታረምልኝ ነው፡ ፡፥ ሁለተኛ ከአፋቤት ወደ ከረን ይገሰግስ የነበረው የሻዕቢያ ጦርና የመሠሃሊትን በር

ሊዘጋ የሞከረውን ሰርጎ ገቡ ወንበዴ በማስለቀቅ ታላቅ ጀብዱ ፈፀመ ያልኩትን ምስጉንና ጀግና ጦር የመሩት ወደኋላ ለሸሬ ጦር ወይም ጦር ድርጅት አቅርቦ ሲመለስ

ከነመምሪያው መኮንኖቹ በሻዕቢያው አድፋጭ ወንበዴ ተመታ ያልኩት ጀግናውን

ታላቅ መኮንን ይሆናል ብለን ዓይናችንን የነበረው ብርጋዴል ጄነራል እሸቱ ገ/ማርያም

በተለይም እረዳቱ የነበረው በኋላ የምፅዋ ውጊያ ለጊዜው ይሙት ይማረከ ወይም በህይወት ይኑር ለማስታወስ የተሳነኝ ኮለኔል ሰላሞን የሚባል አንድ ጀግና መኮንን

መሆናቸውን ነው፡፡

ሶስተኛ የሸሬ ኮር አዛዥ የነበረው ጀነራል አዲስ ስል ምናልባት ህዝብ በስፋት የሚያውቀው ጄነራል አዲስ ተድላ ሳይሆን ብርጋዴል ጄነራል አዲስ አግላቸው መሆኑን እየገለፅሁ፣ አራተኛ ለህዝብ ምናልባትም በዝግጅቴ መጀመሪያ ወይንም መግቢያ ላይ መግለፅ የነበረብኝ በኢትዮጵያ ላይ በአሁኑ ጊዜ ስለተደረገው ዓለም ዓቀፍ የዜና ማዕቀብ ነው፡፡ መኖሯ

ቀደም ባሉት ዝግጅቶቼ እንደገለፅኩትና ምናልባት አንዱ አደጋ ካልደረሰብኝ ወይም አሁን ያለሁበት የቁም እስር ጠብቆ እጄም አንደበቴም ታስሮ ካልተገታሁ በስተቀር በጀመርኩት መልክ ወደፊትም በተከታታይ የማቀርባቸውን አያሌ ጉዳዮች በቴፕ

ወይም በካሴት ክር ድምፄን ማሰማት ተገድጃለሁ፡፡ አስከዛሬ በሀገሬ በህዝብና በእኔም

ላይ ጠላቶቻችን ማለትም ህዝብ እስከዛሬ ምናልባትም ወደፊት በውል አላማቸውንና ማንነታቸውን ሊያውቅ ያልቻለውና የማይቸለው የውጪ ጠላቶቻችን የፈፀሙብን ወረራ፣ የፕሮፖጋንዳ ዘመቻና የስነ-ልቦና ሰለባ ከዚያም ያለፈ አያሴ ግፍና በደሎች

ከመፈፀም አልፈው ለኢትዮጵያ ህዝብ መሪ እነሱ መራጭ፣ የኢትዮጵያን ህዝብ እድል

እነሱ ወሳኝ፣ ከመሆን አልፈው ይህ ሴራ፣ በደል፣ ጭፍጨፋና ግፍ፣ የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ እድገትና ህልውና ጨርሶ ለማውደም ወይም ለማጥፋት መሳሪያዎቻቸው ከሆኑት ገንጣይ አስገንጣዮችና ሌሎችም ቅጥረኞቻቸውን በመርዳት

የሚያከናውኑት ወራዳ ተግባር ለውጭው ዓለም እንዳይታወቅባቸው ጠቅላላና ዓለም አቀፍ የዜና እና የመረጃ ስርጭት ማዕቀብ ማድረጋቸው ነው፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ ካለፉት ፲]7 ዓመታት ልምዱ በቀላሉ መታዘብና መገንዘብ እንደሚቻለው ከዓለም የተለያዩ መዓዘናት ከአመታት አመታት ያላሰለሰ ብቻ ሳይሆን 54

ቀን ከሌሊት በሬድዮ፣ በቴሌብዥን፣ በጋዜጣ፣ በመፅሔትና በመፅሀፍ በግለሰቦች አንደበትና ስለኢትዮጵያ ጥናት፣ ውይይት ኮንፍረንስ ወዘተረፈ እየተባለ በሀሰት፣ በጭፍን ጥላቻ፣ መሰረተ ቢስ ግን መሰሪ የፕሮፖጋንዳ ዝናብ አንዳልዘነበብን ሁሉ ዛሬ ወልዳና አጥብታ ስላሳደገችኝ ብቻ ሳይሆን 17 ዓመት ከመራኋት አገር ህዝብና ማለት ስለራሴም ለማንም

በምንም አይነት በሬድዮ እና በቴሌቭዥን

መግለጫ

መስጠትና

ሀሳቤን መግለፅ ቀርቶ ተራ ጋዜጠኛ መገናኘት የምችል አለመሆኔን ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ በአፍሪካ ቀንድና በተለይም በኢትዮጵያ የ30 ዓመት ጦርነት አቁመን፣ መንግስቱ ኃ/ማርያምን አባረን፣ ዘላቂ ሰላምና ዴሞከራሲ ፈጥረን በእኛ ዓለም የመናዝር፣ የመፃፍ፣ የመሰለፍና የመግለፅ ገደብ አልባ ነፃነት አለ እያሉ ነው፡፡

22

ክፍል ሦስት፡ው

የውጊያው ተባብሶ መቀጠል

ቀሪ ቦታዎችን ለመከላከልና የምዕዋን ማጥቃት እንዳይሳካ ለማድረግ አንደኛ ከደቡብ ወሎ እንደገና ወደ ሰሜን

ሸዋ ሰርጎ ሊገባ ከሰሜን ወሎ ተንቀሳቅሶ

የገባው ጦር

እንደገና ደብረ ታቦርን ይይዛል፡፡ በአምስት ግንባር በአንድ ጊዜ አንዋጋለን ማለት ነው፡፡ ይህንን ሁሉ አጣዳፊና ተለዋዋጭ የውጊያ አቅድ ስናወጣና ስንቀሳቀስ በዘፈቀደ አና በመደናበር ሳይሆን የጠላት ፍላጎትና እንቅስቃሴ እየገመገምን ለውጊያው

ስኬታማነት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን

ቁልፍ ወታደራዊ መሪዎች እየመረመርን አንዱን

ይዞ አንዱን ጥሎ ሳይሆን የቱን ማጥቃታት፣ የቱን መከላከል እንዳለብንና ለዚህም የሚያስፈልገውን የኃይል ሚዛን እየጠበቅን፣ በወገን ጦርና አመራር አካሎች መካከል በየጦር ግንባር እየተገኝን የአንዱን ችግር ለአንዱ የአንዱን ብርታት ለአንዱ የጠላት

ፍላጎትና የኛን ተግባር እያስረዳን ነበር፡፡ በመወያየት፣

ጦሩም እቅዳችንን ተግባራዊ ያለማጋነን ለነ7 አመት በአማካይ አብዛኛውን ጊዜ ምሳ ታስቦ ብዙዎቻችን ምግባችን ከኒን.

የምፈልገው

ፕሬዘዳንትና

ጠ/ሚኒስትር

ወዘተረፈ

ፕሬዘዳንት፣ የተለያየ

የመንግስት

ፕሮቶኮልና

የስራ

ም/ቤት ድርሻ

ይኑር

የኢትዮጵያን ምድር አስከምለቅበት ድረስ በፕሬዘዳንትና በሚኒስትር አንዳችም የፕሪቭሌጅ፣ የኑሮ ወይም ደግሞ የደሞዝ ልዩነት አልነበረም፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ

ተግባብተን

አንደሚያደርግ የሚያበረታታ ቃል እየገባ ነው:: እያንዳንዳችን ከ6 ሰዓት በላይ እንሰራ ነበር፡፡ ሲውል አራትም ታስቦ የሚያድርበት ጊዜ ሲኖር ነበር፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሴላም ህዝቡ እንዲያውቅ

ምክትል እየተባለ

በመተማማንና

ፕሬዘዳንት፣ እንጂ

አኔ

መሃከል

ሆይ!

‹ታድያ ይህንን ያህል መስዋትነት ተከፍሎ፣ ይህንን ያሀል ተደከሞ ውጤቱ ለምን ይህ

ሆነ»› ብለህ መጠየቅህ

አያጠራጥርም፡፡

በበኩሌ ይህ ጥያቄ ቢጠየቅ ተገቢ ነው:፥

ህዝብ በበኩሉ ሊገነዘብልንና ያልተባበራቸውን ሁኔታዎች አኔ ብሸፋፍናቸው ታሪከ አይሸፋፍናቸውምና በግልፅ ማስረዳት አለብኝ፡፡

በውጊያው መራዘም፣ በወሰደ

ቁጥር

የጠላት

በምስዕዋትነቱ መብዛት፣ ህዝብ መሰልቸቱ ብቻ ሳይሆን ጊዜ ገንዘብና እጅ

ቦረቦረን፡፡ 53

የጠላት

ፕሮፖጋንዳና

የስነ-ልቦና

ጦርነት አደከመን፡፥ ዓለማቀፋዊ ለውጥ ጠላትን ሲያበረታታና ሲያበዛ እኛ ወገንና ድጋፍ በማጣታችን አቅማቸንም በዚያው መጠን እየተወሰነ መጥቶ ሆልኩትን እንደገና መዘርዘሩን ትቼ) በእነዚህ የተነሳ የሚገባልን ተስፋ እና የሚገባልን ቃል-ኪዳን ከተግባር የማይገናኝ እየሆኑ መጡ፡፡ የምንዋጋው የርስ በርስ ጦርነት ስለሆነ ጠላትን ከወዳጅ ለመለየት ታላቅ ችግር ነበረብን፡፡ ወታደራዊ ሚስጥርና ገመናችንን ጨርሶ ልንከልል አልቻልንም፡፡ የሀገራችን የመሬት ገፅታ ለመደበኛ ጦር ውጊያ እጅግ አስቸጋሪ ሲሆን ለጎሬላ ሽምቅ ውጊያ አመቺ ነው፡፡ ከጠላት በላይ መልከዓ ምድሩ ራሱ ይዋጋናል ማለት ትከከል አባባል ይመስለኛል፡፡ በዓለም ወታደራዊ ሳይንስ መደበኛ ጦር ጉሬላ ለመዋጋት በኃይል ሚዛን በኩል አነስተኛው

አስር መደበኛ

ለአንድ

ጎሬላ ሲሆን

ከፍተኛውና

የተቻላቸው

ከእ5-20

መደበኛ ለአንድ ጎሬላ ይመደባል፡፡ ከዚህ ጋር ለዚህ ተግባር ብቻ የዘመኑ ቴከኖሎጂ በፈጠራቸው መጓጓዣዎች፣ መገናኛዎች፣ መሳሪያዎች ወዘተረፈ እየተዋጉና እየተቀሙ ኃያላኖች ብዙ ሳልሄድ በቬትናም እና አፍጋኒስታን ያደረጉትን ጥረትና የደረሰብትን ውጤት መግለፁ ብቻ የኛን የረዥም ጊዜ ጥረትና ማንነት የኢትዮጵያ ህዝብ የሚገልፅ ይመስለኛል፡፡

አኛ 30 አመታት ስንዋጋ በአብዮት ማግስት የኛ ኃይል በበላይነት ከጎሬላው አራት ለአንድ ሲሆን እያደር ሁለት ለአንድና በመጨረሻው አንድ ለአንድ የሆነበትም ጊዜ ተፈጠረ፡፡ ገንጣይና አስገንጣዮች ለቆሙበት ቅጥረኛ አገር የማፍረስ አላማ ጨርሶ ላለመሳነፍና ላለመሰለቻቸት ሽንጣቸውን ገትረው በውስጥ በውጭ በፕሮፖጋንዳ

ዘመቻ፣ በስነ-ልቦና ሰለባ በግንባር የትጥቅ ውጊያ ከእረኛ አስከ ምሁር ሌት ተቀን ሲተባበሩና ሲረባረቡ አንደመጋዝ ሲሠሩና ሲገዘግዙን እኛ ከሀምሳ ሚልዮን ህዝብ በተለይ ወደኋላ በሰው ኃይል አቅርቦት እንደሚፈለገው ያለመረዳዳታችን ብቻ ሳይሆን እፍኝ ቆሎ ይዞ ወደ አሻሮ ተጠጋ» እንዲሉ በተለይ ወያኔ የህብረተሰብን ማህበራዊ ንቃት አሱም አንደ አቅሙ መዝኖ ራሱ የከፈተውን የቅጥረኝነት ውጊያ ለመከላከል

ስንል ከህብረተሰቡ መሀከል የሚመለመለው ልጅህ እንዳይመለመል እናደርጋለን፣ እሱ ስልጣን ቢይዝ ከሰማይ መና እያወረደ ህዝብን ያስተዳድር ይመስል የመንግስትን ግብር እአንዳትከፍል እናደርጋለን፣ ከህዝብ አብራክ የወጣውን ሰራዊት በህዝብ ፍላጎትና ለህዝባዊ አንድነት ሠላም ማህበራዊ ደህንነት ተልዕኮ ያለው ሰራዊት እንደ አይናችን ብሌን እንቆጥረዋለን፣ ከአብዮታዊ ሰራዊታችን ጋር እንቆማለን እየተባለ የተነገረለት ብርቅዬ ሰራዊት ወደኋላ ወያኔና ቀርቦ ያደባባዩን ቢጆሮ ስለነገረ አረንጓዴ ካኪ በመልበሱም እንደሆነ አይገባኝም፡፡

54

‹እኛ እናንተን ሳይሆን የምንፈልገው የደርግን ወታደር ነወውቱ› ወዘተረፈ አየተባለ የተወሰኑ የህብረተሰብ ከፍሎች ፈጭተው፣ አቡክተውና ጋግረው ከማብላትና መንገድ

ከመምራት መረጃ ከመስጠት አልፈው በውድም ይሁን በግድ በተግባር ከወንበዴ ጋር

ተባብረው በሰራዊታችን ላይ የተረባረቡት ቁጥር በቀላሉ የሚገመት አይደለም፡፡ ይህ የዛሬ ውድቀታችን አንዱና አንዱ ምከንያት እና ታሪክ ይቅር የጣይለው አንድ ስህተታችን ይመስለኛል፡፡ እጅን በአጅ መቁረጥ ማለት ነው፡፡ ወደ ሁለተኛ ደብረ ታቦር ውጊያ ልመልሳችሁና የደብረታቦር ጦር ከምር ድንጋይን፣ የጉና ተራራን፣ አዲስ ዘመንን አጥቅቶ ወደ ሰሜን ወሎ በመሄድ ወያኔን ከኋላ ሊቆርጥ የነበረ ሀሳብ ምፅዋ በቫዕቢያ በመያዙ ተገትቶ 15 ከ/ጦር ወደ ኤርትራ በመሄድ እቅዱን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ማድረጉ እጅግ አጠራጣሪ ቢሆንም ቢያንስ ቢያንስ ከምር ድንጋይንና የጉናን ተራራ በፍጥነት አጥቅተን እንያዝ የሚል ጥያቄ ደጋግሞ ያቀረበልኝ

ጦር ባጭር ጊዜ ውስጥ ደብረ ታቦርን ብቻ መከላከል ተስኖት መልቀቅ፤ ከአፋቤት፣

ከሸሬ፣ ከመቀሌ፣ ከምፅዋ አና ከሰሜን ወሎ መለቀቅ የባሰ ወያኔ ጎንደርን፣ ጎጃምን፣ ወለጋን፣ ብሎም ሰሜንና ምዕራብ ሸዋን ተረማምዶ አዲስ አበባ ለመግባት

አብቅቶታል፡፡

አሁንም የዚህን ውጊያ ዝርዝር ታሪከ ይግለፀው አንጂ በአሁኑ ጊዜ

ልዘረዝር አልፈልግም፡፡

ይእያዖፏያሀ#፣ ሪጋ

በዚህ አይነት ገንጣይ አስገንጣዮች ጋር ተገማመትን፡፡ ደካማ ጎናችንን፣ ሚስጥርና ገመናችንን አውቀዋል፡፡ አግኝተዋል፡፡ በነሱ በኩል ይህ እየሆነ፤ በዚህ እየተበሳጩና አየተቃጠሱ በአልህና በጀግንነት የሚዋጉትን መሪዎችና ሰራዊቶች ውስጣቸውን መቦርበርና ይበልጥ የማዳከሙ ዘመቻ ኢትዮጵያውያን ነን፣ ለአንድነት ቆመናል በሚሉ የቀበሮ ባህታዊያን ተስፋፍቷል፡፡ በዚህ ሁኔታ ለወያኔ ትግራይን፣ ሰሜን ወሎን፣ ደበብ ጎንደርን፣ ስንለቅለት ከሻዕቢያ ያገኘውን፣ ከሰራዊታችን የዘረፈውንና ከውጭ ጠላቶቻችን የሚቀርቡለትን መሳሪያ እያሰባሰበ፣ መላውን የትግራይ አረኛና

ገበሬ አስታጥቆ

የመጨረሻና

መጠነ

ሰፊ ያለውን ውጊያ በመላው

ጎንደርና ጎጃም፣

በመላው ወሎ እና በሰሜን ሸዋ ውጊያ ለመክፈት መዘጋጀቱን የጦር ኃይል መረጃችን ይደርስበታል፡፡ ይህ መረጃ ከጦር ኃይላችን መረጃ ከፍል ብቻ ሳይሆን ከጠላት አንቅስቃሴ፣ ከኤሌክትሮኒክስ መረጃ አና ከአካባቢው መረጃ ስንሰበስብ መቶ በመቶ አስተማማኝና ትክከል ሆኖ አናገኘዋለን፡፡ ከዚህ በኋላ ለዚህ «የጠላት መሰናዶ 55

በአፀፋው በበኩላችን ምን ማድረግ አለብን?› በሚል ብዙ እናስባለን፡፡ አንወያያለን፡፡ እቅዶችን እናወጣለን፡፡ በፍጥነት፣ በተከታታይና በአገር አቀፍ ደረጃ አንዲታወቅም መፍትሔ አንዲፈለግም ተግባራዊ እንዲሆንም ከዚህ የሚከተለውን አናደርጋልን፡፡

አንደኛ፡- በብዙ ድካምና ከአንዳንድ ብርቱ አመራርና በጎ ፍቃድ ካላቸው ከፍሎች መልምለን በማሰልጠኛ ተቋሞቻችን ያስገባናቸውን ምልምሎች ስልጠና ፕሮግራም እንደገና ተገምግሞ በጣም አስፈላጊ በሆኑ ትምህርቶች ላይ በማተኮርና የስልጠናውን ጊዜና ቦታም በጣም በማሳነስ ለሁለተኛው እና ለሦስተኛው አብዮታዊ ሠራዊት ለሦስተኛው የትግላችን ቀጠና ማለትም፤ ለጎንደርና ለጎጃም ከልልና ለአሰብ ግብረ ኃይል የተመናመኑ ከፍሎች ማጠናከሪያ ኃይል ባጣዳፊ አንዲላክ፡ሁለተኛ፡- የአመራር ችግር በከፍተኛ ሁኔታ ስለነበረብን በዚህ ረገድ ያለውን ድክመት ለማሻሻል የተመናመኑ ከፍሎችን ማሟያና አዲስ ለምናቋቁማቸው ከፍሎች መሪ የሚሆን ወጣትና ነባር መኮንኖች ስልጠና (ፍሬሽ ኮረስ ወይም ደሞ የአጭር ጊዜ ስልጠና) በአራት ማሰልጠኛ ጣቢያዎች ማለትም በሆለታ፣ በሁርሶ፣ በጦላይና በአዋሽ አርባ አንጀምራለን፡፡ ሦስተኛ፡-

በጠላት

በኩል የሚታየው

ፀረ ሠላም፤

አብዮትና

ትምክህት

እንዲሁም

አቅዳቸው በቀላሉ መታየት ስለሌለበት ከእንግዲህ ይህ ውጊያ በጦር ኃይሉ ትከሻ ላይ ብቻ መጣል ሳይሆን መላው ህዝብ የሚሳተፍበት ህዝባዊ ወጊያ መሆን አለበት የሚል ውሳኔ ላይ እንደርሳለን፡፡ ይህንን ለማስፈፀም አስከዛሬ ለውጊያ የተጠቀምንበትን የአመራር ዘይቤ በመለወጥ፣ በማጠናከር፣ በማስፋፋትና ህዝባዊ ለማድረግ ሀገሪቱን በሪጅን ወይም በቀጠና መከፋፈል

ከዝያም በከልልና በራስ ገዞች አስከ አውራጃ አርከን ወይም ጥገግ ድረስ

ያካተተ የስልጠና፣ የዘመቻ፣ የቅስቀሳ እና የፕሮፖጋንዳ ማዕከሎችን አቋቁመን ለህዝቡ ወያኔን እና ሻዕቢያን ለመመከት ማደራጀት፣ ማስታጠቅና ማዋጋት የሚያስቸል መዋቅር፣

ህግ እና መመሪያ

እናወጣለን።

በጀት፣

ቁሳቁስና የሰው

ኃይል ጭምር

አንመድባልን፡፡

አራተኛ፡- ማዕከላዊ ወይም የብሄራዊ ዘመቻውን መዋቅርና አሰራር -እራሱን ለዚህ አመራር በሚያመች ሁኔታ እጠናክራለን፡፡ እናሻሸላለን፡፡ አምስተኛ፡- ቀደም ብለን የሰሜኑን ችግር ቢቻል በሰላም ባይቻል በኃይል መፍትሄ ማግኝት አለብን ብለን ወጥነን የነበረውን ስልትና ስትራቴጂ

በመዳሰስ

ሀ) ለሶስት

አየር ወለድ ከ/ጦር ለ) ለአስር ልዩ ኮማንዶ ብርጌድ፣ ለሁለት መካናይዝድ ከ/ጦር፣ ለአንድ ታንከ ከኪጦር፣ ለአንድ ባህር ወለድ ኮማንዶ ብርጌድ፣ ለሦስት ከፍተኛ መድፈኛ ብርጌዶች፣ ለአራተኛና ለአምስተኛ አብዮታዊ ሰራዊትና ለልዩ ልዩ ኪነታዊ 26

ከፍሎች ማቋቋሚያ ከህዝብ መሃከል በአስቸኳይ ሁለት መቶ ሺህ ተዋጊ ጦር ለመመልመል እቅድ፣ ገንዘብ፣ የልዩ ልዩ መሳሪያ፣ ትጥቅና ስንቅ ወዘተረፈ ምጣኔ እናደርጋለን፡፡

ለጠቅላላ

ወታደራዊ

ለሜንስትሮች

ም/ቤት

ም/ቤት፣

ለኮምሣርያስ

ስለጠላት

ዝግጅት

ፅ/ቤት፤

ለመንግስት

ያለንን መረጃና

በእኛ

ም/ቤት በኩል

እና

መከናወን

አለበት የምንለውን ተግባር እና ያለንን አቅድ አቅርበን በሰፊውና በዝርዝር በመወያየት ሙሉ በሙሱ ከሁሉም ጋር እንስማማለን፡፡ ከዚህ በኋላ ውጊያውን ህዝባዊ በማድረግ ህዝቡን

ለዚህ

ከማደራጀት፣

ከማሰልጠንና

ከማስታጠቅ

ባሻገር

ሁለት

መቶ

ሺህ

የጦር ግንባር ከልሎች

እና

ጠንካራ ምልምል ሰራዊት ለመመልመል ከፍተኛ ኃላፊነት ያለባቸውን የራስ ገዝ እና የአስተዳደሩን ከልል ፓርቲ ፀሐፊዎችና አስተዳዳሪዎች፣

አንፃራዊ ሠላም ያላቸው ደጀን ከልሎች በማለት ከፋፍለን ጠርተን በተመሳሳይ ሁኔታ በሰፊው ከነሱም ጋር በዝርዝር እንወያያለን፡፡ ከእነዚህ ጓዶች አብዛኛዎቹ በአገራችን ላይ ባንዣበበው አደጋ፣ መደረግ ስላለበት ዝግጅትና መወሰድ ስላለበት አርምጃ ሁሉ ያለጥርጥር የሚያምኑ ቢሆኑም አንዲፈፅሙ ከተሰጣቸው ግዳጅ እና ኃላፊነት አኳያ ህዝቡ በተዋጊ ምልመላና በየአካባቢው ህዝብ ፍቃድ እና ጥረት በኩል መንግስት የሚጠብቀውን በማስፈፀም ረገድ ከፍተኛ ችግር እንደሚገጥማቸውና በዚህም የተነሳ ሙሉ በሙሉ እናስፅማለን ብሎ ቃል መግባት እንደሚያዳግታቸው ይገልፁልኛል፡፡ ‹እናንተ ይሄንን የማስፈፀም ወይም ማስረዳትና ማሰመን የሚያዳግታቸሁ ከሆነ ለኢትዮጵያ ከዚህ የባሰ ችግር ስለሌለ እኔ ቀልጣፋና ህዝቡን ቢያንስ ሰማንያ በመቶ ያካተተ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጁልኝና በገፅ ለመጨረሻ ጊዜ ቀርቤ አስረዳለሁ› የሚል እቅድ እናወጣለን፡፡ ስድስተኛ፡- በዚህ ፍጥነት በአስቸኳይ ትጥቅ፣ አልባሳት፣ መሳሪያ፣ ጥይት፣ ስንቅና መድሀኒት፣ ሆስፒታልና ማገገምያዎች ወዘተረፈ. መዘጋጀት እንዳለባቸው አንስማማለን፡፡ ሰባተኛ:- ከአገር አቅምና ቴክኖሎጂ ወጪ የሆኑትን በአፋጣኝ ከውጭ አገር በግዢና በየመልኩ የሚገቡበትን ሁኔታ እንፈጥራለን፣ ለዚህም የሰራ ከፍል እና የሥራ ድርሻ እንሰጣለን፡፡

ስምገተኛ፡፦- በየከልሱ ፓርቲ፣ መንግስት፣ ህዝባዊ ድርጅት፣ ሰራዊት፣ በህዝባዊ ሰራዊት፣ ፖሊስ፣ ደህንነት ወዘተረፈ በሚል ከፍፍል የሚታየው ውዝግብ ተወግዶ በአንድ ህዝቡን

የተማከለ አመራር እንደ አንድ ሰው

ጦርነቱ የሚጠይቀውን ተግባር በቅንጅት ለማከናወንና ለማንቀሳቀስ በራስ ገዝና በአስተዳደር ከልሎች የዘመቻ

ማዕከላትም ግንኙነታቸው ዘመቻን በተመለከተ በቀጥታ ለብሄራዊ ዘመቻ ማዕከል 27

እንዲሆን አውጥተን ዘጠንኛ:ተጠባባቂ በወህኒ

እንስማማለን፡፡፥ ለዚህም መዋቅር ህግና ደንብ ኮታና ዝርዝር መመሪያ እንሰጣለን፡፡ ከየግንባሩ ያለው ስጋትና የኃይሉ ጥያቄ ፋታ ስለነሳንና ምንም የቀረ ወይም በእጃችን ያለ ተጠባባቂ ጦር ስለሌለ በጦር ኃይሎች፣ በፖሊስ፣ ቤት፣ በፋይናንስ ዘበኝነት፣ ወታደራዊ ልምድና እውቀት ያላቸውን

እድሜያቸውንና

የጤንነት ሁኔታቸውን

ይመጥናል

የምንላቸውን መመዘኛ

አውጥተን

መደበኛ አገልግሎታቸውን ለአገራቸው ሰጥተው በልዩ ልዩ ስራና በዕረፍት ላይ ያሱ አባት ጦረኞች

ዳግም

የአገር ጥሪ በማድረግ

አነስተኛ የከለሳ ትምህርትና

ስልጠና

በመስጠት የተወሰነ መሳርያና ትጥቅ በማሟላት አሳሳቢ ናቸው ወደምንላቸው ግንባሮች በአጠናካሪነት እናሰማራሰን፡፡ አስረኛ፡- በአሰብ ራስ ገዝ፣ በሰሜን ሸዋ በደቡብ፣ በሰሜን ወሱ፣ በጎንደር፣ በጎጃምና በወለጋ ከህዝቡ ልዩ የሽምቅ፣ ከህዝባዊ ሰራዊቱ፣ ከህዝቡና ልዩ ሰራዊቱ፣ ልዩ የሸምቅ ተዋጊዎች ለማደራጀት ከተደረገው ጥረት እና ውጥን ሌላ የኤርትራንና የትግራይን ህዝባዊ ሰራዊት በመጠንም፣ በአይነትም፣ በአልባሳት፣ በአበልና ከቀድሞው በተለየ ሁኔታ በቆላውም በደጋውም ለማደራጀት ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን፡፡ አስራ አንደኛ፡- ምፅዋ ሲለቀቅ የባህር ኃይላችን ወደ ዳህላከ ደሴት አፈግፍጎ ስለነበር

ለጦሩ

የመኖሪያ፣

የምግብና

የጤና

የተደራጀ

አገልግሎት

ከማስፈለጉም

ባሻገር

የመርከቦች ማንቀሳቀሻ እና የነዳጁና የቅባት ዴፖ፣ ጋራዥ፣ ለመርከቦችና ለሰው ውሃ

በየጊዜው ከአሰብ ማጓጓዝ ከፍተኛ ወጪ ማስከተሉ ብቻ ሳይሆን ተከታታይ ውጊያ ቢነሳ ብቃቱ አስተማማኝ ስለማይሆን ከውጭ አገር ጨውን ከውሀ የሚለይና የሚያነጥር መሳርያ የሚመጣበት፣ ደሴቱ በእጩረኛና በብረት ለበስ እንዲሁም በከባድ መሳሪያ የሚጠብቅበት ሁኔታ በማጠናከርና የሰሜኑ የቀይ ባህራችን ለጠላት እንዳይጋለጥ እና የውሀ ከልላችን እንዲጠበቅ ምፅዋን እስኪይዝ ድረስ ወደፊትም ተጨማሪ የውሃ ኃይል ወደብ አንዲሆን የመርከብ ማሸግያ ወይም ማቆሚያ ወደብ፣ የእቃ ማንሻ እና ማውረጃ ከሬን ሳይቀር አንደ አንድ ግንባታ ቡድን በማቋቋምና ከፍተኛ ወጪ በማውጣት የወደብ ብቻ ሳይሆን ወደ ኤርትራ ከመሀል ሀገር የምናጓጉዘውን የአየር መጓጓዣ ሰዓትና ወጪ በተጨማሪና በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስና በባህር አቅርበን ከዳላከ በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ወደ ኤርትራ ለማስገባት ከባድ

አውሮፕላን የሚያስተናግድ ጠጠር የለበሰ የአየር ሜዳ እና የስንቅ የልዩ ልዩ ፈሳሽና ጠጣር ቁሳቁስ ማከማችያ ዴፖ ወይም ግምጃ ቤት በሚያስደንቅ ፍጥነት እንገነባለን፡፡ የአሰብ ወደብን በአስተማማኝ ለመከላከል የምድር ጦር፣ አየር መቃወሚያ ከፍል፣ የደቡብ አየር ኃይልን በተቀናጀ ሁኔታ ከማጠናከራችን በላይ በሰባት ወር ውስጥ 58

ለሀገራቸን ለመጀመሪያ ጊዜ ከቦሌ አየር ማረፍያ የተሻለ ዘመናዊ አየር ማረፊያ እንገነባለን፡፡ ለኢኮኖሚውም፣ ለወታደራዊም ግልጋሎት ምናልባት ጠላት የኣሰብ ኢአ መንገድን የቆረጠ እንደሆነ ያለችግር በአየር ወጪ ገቢ ንግዳችንን ለማካሄድ ስንል በከፍተኛ ወጪ ከፍተኛ የአየር ሜዳ እንዳልኩት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንገነባለን፡፡

የኤርትራን ጦር እና ህዝቡን ሙሉ በሙሉ የምንረዳር በአየር መዳጓዣ ስለሆነ በተጨማሪ አዲስ ቦይንግ አይሮፕላንና ዘዝ5 ሄልኩረስ የተባሉ በጠቅላላ አራት አይሮፐላኖች በአጭር ጊዜ ውስጥ እና በአጣዳፊ ከመግዛታችን ሌላ በኪራይም በመጠቀም በቅድሚያ የሰራዊቱንና የህዝቡን ምግብ፣ ነዳጅና ልዩ ልዩ ሸቀጣ ሸቀጥ ፍላጎቶች እንዳይጓደሱ ከመሞከር ሌላ እስከ 3 ወር የሚያዋጋ እና ህዝብን የሚመግብ ከምቸት እንዲኖረን ታላቅ ጥረት እናደርጋለን፡፡ ቀደም ብዩ ጠቅለል ባለ ሁኔታ እንደገፅኩት በረጅሙ የውጭ ወረራና የርስ በርስ ጦርነት ወዳጆቻችን ብዙ ያስቸገርንና ያሰለቸን በመሆናቸችን፤ ከዚህም በተጨማሪ በአነሱም ለዘላለም ተማምኖና በእነሱ ታዝሎ መቀጠል የማይቻል መሆኑ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግልፅ እየሆነ በመምጣቱ ኢትዮጵያን ለማዳን፣ ጠንካራ አገር ለመፍጠርና ጠንከሮ

ለመገኘት የመከላከያ ኢንዱስትሪ አና የሲቪል.ኢንዱሰትሪ ግንባታ አማራጭ የሌለው

በመሆኑ

በየቦታው

በቀን

ብርሃን

ብቻ

ሳይሆን

በሌሊት

መብራትም

ጭምር

አንሰራለን፡:

አገሪቱንና ህዝቧን ከብዙ አመታት ኋላቀርነትና ድህንነት፣ ከመከፋፈል አደጋና ችግር ይታደጋል ተብሎ ታስቦ የነበረው ማህበራዊ አብዮት በእኔ በአንድ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን በህዝቡ ዘንድና በገዥወል መደብ እየከረረ የመጣውን ቅራኔ ይደመስሳል

በሚል

ነው:፡

ውጤቱ

የተገኘው

ጭቁኑ

ህዝብ

ባደረገው

በወሰደው እርምጃ ነው:፡: ሆኖም የውስጥ ኃይሎች ከውጭ

ትግልና

በእየ ፊናው

ኃይሎች ጋር በማበር

በአገራቸውና በእኔ ላይ ተባብረውብናል፡፡ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጅ እነዚህ ኢትዮጵያን

የጎዱና አኔንም የበደሉ የመሰላቸው ኃይሎች የእጃቸውን ማግኘታቸው አይቀርም፡፡ እነዚህ ኃይሎች ትግላችን ባያሰናክሉት የኢትዮጵያ ህዝብ ተጠቃሚ መሆኑ የማይቀር ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰጠኝ ፍቅር፣ ላበረከተው አስተዋጽአና ብርታቱ እኔ ብቻ ከሆንኩ ኃላፊነቱን የምወስደውና ኢትዮጵያንና ህዝቧን ለመበቀል አኔ ብቻ ተጠያቂ ከሆንኩ የመጣውን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ፡፡ የሚያሳዝነኝና የሚያሳፍረኝና በአጅጉ የሚፀፅተኝ ለአገር አንድነት፣ ለህዝብና አገር ደህንነት ብለው ፍሬ አልባ የሆነው የኢትዮጵያ ሀቀኛ ልጆች መስዋዕትነትና የኢትዮጵያ መገነጣጠል ብቻ ነው፡፥ ሌላው በእጅጉ የሚያሳዝነኝና የሚያሳፍረኝ በዓለም አምባገነኖች ዘንድ አምባገነኑና ጨካኙ 59

መንግስቱ ኃይለማርያም» እየተባልኩ የምጠራበትና፣ የአባዬን ወደ እምየ አይነት ፍረጃ ነው፡፡

መለኮታዊያን ነን፣ የተቀባን ነን የሚሉትን ገዥዎች አስወግዶ ለመጀመሪያ ጊዜ ህዝብ መብቱን እንዲያውቅ፣ እንዲጠይቅ፣ ከማህይምነት መጋረጃ አንዲወጣ፣ እንዲነቃ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ህጋዊ ህገ መንግስት እንዲረቀቅ ባደረግን ህዝብ ታፈነ ተመዘበረ ማለት በህዝብ ተሳትፎ የተገነባውን ዴሞከራሲያዊ ማዕከላዊነት፣ ጭቆናንና በዴሞከራሲና በአናርኪስም መካከል ያለውን አምባገነንነትን አለመቻል ነው፡፡ልዩነት አለመረዳት ነው፡፡ አምባገነንነት በምንም አይነት ህዝባዊ የሆነ ባህሪ ሊኖረው አይቸልም፡፡ አምባገነን ህዝብን በሙያ፣ በመደብ፣ በመኖሪያ፣ በፆታና በመሳሰሉት የሚያደራጅበት ባህሪ የለውም፡፥ ስልጣን ለህዝብ አይሰጥም፣ አያካፍልም፡፡ የገጠር፤ የከተማ መሬትን፣ የአገልግሎት ተቋማትንና ማምረቻዎች ስራ ላይ እንዲውሉ አያደርግም፡፡

ብዙ ሀተታና ትንትና ውስጥ ሳልገባ በእኛ እድሜና ዘመን በአሜሪካ አንደሚታየው ከፋሸስቶች፣ ከቅኝ ገዥዎችና ከህዝብ ጠላቶች ጋር አባሪና ተባባሪ ይሆናል አንጂ እነሱን አይቃወምም፡፥ ቅራኔ ውስጥም አይገባም፡፥ ሌላው እያንዳንዱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ

አድገት እንዲሁም

ንቃት

ከፖለቲካ

እድገት ጋር የተሳሰሩ መሆናቸውን

ያለመገንዘብ ችግርም ነው፡፡ አያንዳንዱ ሀገርና ህዝብ ከሌላው ጋር ባለው ጥቅም ተመስርቶ መፈተን አንጂ ከውጭ ሁኖ ከተግባራዊ ዓለም ሳይሆን ካነበቡት ተነስቶና ዳር ሆኖ መተቸት ብቻ አይደለም፡፡ እነዚህ እኛን ከመተቸት አልፈው ሲታገሉን የኖሩት የኢትዮጵያ ገንጣይና አስገንጣዮች በአንድ በኩል ዓሰም አቀፋዊነትን የሚሰብከውን ርዕዮት እንቀበላለን እያሱ በሌላ በኩል ደግሞ አገሪቱን በቋንቋ፣ በጎሳ፣ በኃይማኖት እአየከፋፈሱ ከቄሳራውያን ጋር ሲደራደሩበትና ሲዶልቱ ኖረዋል፡፡ ይህ በእጅጉ የሚያሳፍር ነው፡፡

ያዲ ተዮቶያ##2//

በሙሉ ሳይሆን ነቃሁ የሚለውን አካልና የብረት መሰሶ የሆነው ሰራዊት በከሉት፡፡ ኬጅቢ

በነበረው

ሰፊ መዋቅር፣

ቴክኖሎጅ

አማካኝነት

አገሪቱ ላይ የነበሩትን

ደባዎችና ሴራዎች ያስጠነቅቀን የነበረ ቢሆንም እየተዳከመ በመምጣቱ፣ ገንጣይና አስገንጣዮች የፖለቲካ ገመናችንን፣ የውጊያ ስልትና አቅዳችንን ያለ ምንም ድካም ያገኛሉ፡፡ 60

ከፍል አራት፡ው

ዘመቻ ኮስትር በላዕ

ዲተየቶያ##ሆያ ሯጄ/

የመጨረሻ የዘመቻ ኮስትር እቅድ አንደሚከተለው ነበር፡፡ አንደኛ፡- ከቆጂ ወደ አርባ ሺህ የሚሆነውን ጦር ገስግሶ በአስቸኳይ ብሬን መያዝና ከጦሩ ከፍሉ ከባህር ዳር የሚመጣውን የጠላት ጦር ህቡር ላይ በመከላከያ መከቶ

መግታትና መስፋት፣

ሁለተኛው፡- የዚህ ጦር ክፍል አካል ወደ ደ/ማርቆስና ደጀን ሄዶ እዚያ ከአባይ ወድያ ማዶ በወንበዴ የተገታው የጎሃ ዒዮንን ጦር ለማስገባት፤ የደጀንን ወንበዴ በመጠራረግ የአባይ ድልድይን መክከፈት፣ ዕስተኛ- ጎሃ ዩዮንና ደጀንን እንዲሁም ማርቆስ ያለውን ጦር ግዳጁን በአካባቢው ከፈፀመ በኋላ በአስቸኳይ ተንቀሳቅሶ ቡሬ ካለው ጦር ጋር መቀናጀት፣ አራተኛ፡- ባህር ዳርን ባስቸኳይ መያዝ

አምስተኛ፡- ጎንደርን ይዘን በዝያ ያለውን ህይወት አድነን በመጨረሻም ወደ ደቡብ ጎንደር ፊታችንን በማዞር ወያኔን ጠራርገን ወደ ሰሜን ሸዋና ደቡብ ወሎ ያለው ጦር ባንድ ጊዜ በየበኩሉ ማጥቃት ሲሰነዝር ጠላትን ፋታ በመንሳት አነሱ የተዘጋጁለትና መጠነ ሰፊ ያሉትን ዘመቻ በማኮላሸት ሁኔታውን ለሚቀጥለው ለኛ ታላቅ ዘመቻ

ሰማመቻቸት

ነበር፡፡

ይህ ውጊያ በነጋታው እንዲጀመር ሲሆን ከቆጂ ተመልሰን ሰራዊቱንና የሰራዊቱን

አዛዞች አዛዞች ቅኝትና ቁልፍ

ሰብስቤ፣ ስለጠላትና ስለዘመቻቸን አስረድቼ፣ ያየሁትን መዝረከረክ የዘመቻና የመረጃ መኮንኖቾ በየክፍሉ በስፋትና በርቀት አሁኑኑ የመሬት ጥናት እንዲያደርጉ፣ ለኛ ማጥቃትና ማሰናከል የሚጠቅም ቦታዎችን በወገን ጦር እንዲያሲዙ፣ ረጁ መሳሪያዎች እርዳታ

ታርሞ፣ ዝርዝር ገዢ እና መስጠት

በሚችሉበትና በተከለከለና በተመከተ ሁኔታ እንዲቀመጡ፣ የያንዳንዱ ከፍል በተዋረድ የመገናኛና የማዘዣ ጣብያዎች ባጣዳፊ ወድያውኑ እንዲቋቋጮ፣ አሁን

የሰፈረውን የውሀ፣

የቀለብና የድርጅት

ስራ የየጦሩ ምክትል

አዛዝች ያስተዳደርና

የድርጅት ስታፍ መኮንኖች አንዲሠሩ፣ ማጥቃቱ በማንኛውም ጊዜ ሴት ወይም ቀን 61

በሚቀጥለው

24 ሰዓት

ውስጥ

በአኔ መሪነት

እንደሚጀመር

አስረድቼ

ወደ ማዘዣዬ

ተመለስኩ፡

መሽቷል፤( እራት ስንበላ በብሄራዊ የዘመቻ ፅ/ቤት በኩል ከአሰብ ግብረ ኃይል የተላከ መልእከት ይደርሰናል፡፡

መልዕከቱም «ሻዕቢያ ከፍተኛ የወንበዴ ተዋጊ፣ ኮማንዶ፣ ከታንከና ከብረት ለበስ ጋር ከባህር ወድያ ጭምር እያጠቃ አንዳንድ ጠቃሚ ቦታዎችን እየተቆጣጠረ መሆኑንና ሁኔታው በጣም አሳሳቢ ስለሆነ የበላይ አካል መጥቶ ሁኔታውን ገምግሞ ሁኔታዎች ይበልጥ ከመበላሸታቸው በፊት ፈጣን ውሳኔ እንዲሰጠን በአከብሮትና በጥብቅ አሳስባለሁ» የሚል ነው፡፡ ይህ ሁኔታ ዘመቻ ኮስትርን ወዲያው እንዳንቀጥልና ወያኔ ጊዜ እንዲያገኝ እጅጉን የረዳ ነበር፡፥ በሌላ በኩል አሰብ ጉሮሮአችን በመሆኑ በመልዕከቱ አባባል በጣም ስለሰጋን በዚያ ምሽት ለጀነራል አስራት፣ ለጀነራል ተስፋዬ ሀብተ ማርያም፣ ለጀነራል ዋስይሁን ንጋቱ በዚያ ምሽት ማለትም ከራት በኋላ ጀምሮ ግንባር ተገኝተው ጦሩን ለውጊያ እንዲያዘጋጁት ትዕዛዝ እንሰጣለን፡፡ በሊላ በኩል የጎሃ ቂዮን ሰራዊት አዛዥና የሦስተኛው አብዮት ሰራዊት አዛኙች በማለዳ ጎሃ ፅዮን ላይ እኛንም አግኝተው ስለወደፊቱ ዘመቻና ስለኮስትር ዘመቻ እንድንነጋገር በማለዳ በሄሊኮፍተር ሄድን፡፡ ይሄንን ካከናወንን በኋላ ወደ አዲስ አበባ አምርተን ወደ አሰብ ከመሄዳችን በፊት ከሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ የመረጃ መኮንኑ አሰብ መጥተው እንዲያገኙን ለማድረግ በሌላ አይሮፕላን አሰብ እንገባለን፡፡

የጠላት

እቅድና

እንቅስቃሴ

ስለወገን

ቦታ

አያያዝ፣

ዝግጅትና

አጠቃላይ

ተግባር

ከተወያየን በኋላ ያየነው ጉድለት አርመን፤ ከሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊች ቀድሞ ወሎ የነበረውን

;7ኛውን

ከ/ጦር

ለአሰብ

በአስቸኳይ

ውጊያ

ከኤርትራ

ወደ

አሰብ

አንዲመጣ አዘን በውጊያው ስልት ላይ በስፋት ተነጋገርን፡፡ ይህንን የምናደርገው ሴሊት ነው፡፡ በውይይት ላይ እንዳለን ከብሄራዊ አብዮታዊ ዘመቻ መምርያ ሌላ አስደንጋጭ መልዕከት ይደርሰናል፡፡ በቡሬ ነቀምት ድልድይ ባሻገር በጎጃም ድንበር ወያኔ ውጊያ መከፈቱንና ሁኔታውም አሳሳቢ መሆኑን ከነ ጄነራል ስዩም መልዕከት ሲደርስ፤ ጄነራል ስዩም ከቦታው ከመድረሱ በፊት መኮንኖቹ ሰራዊቱን በትነውታል፡፡ ጄነራል ስዩም ከኢአ ባስቸኳይ ተንቀሳቅሶ ቦታው ላይ እንዲገኝና ሁኔታውን እንዲቆጣጠር አዘን በነጋታው በሄሊኮፍተር ኬሪሙ ስንደርስ ያ ከአባይ ወድያ ያሰፈርነው ጦር ሌሊቱን ብትንትኑ 62

ወጥቶ ከድልድዩ

ወዲህ ተሻግሮ የተወሰነ ጦር እና የኔን የጥበቃ ጦር በአካባቢው

ሲዋጋ አብዛኛውን ጦር የት እንዳለ እና ምን አንደሚያደርግ አይታወቅም፡፡ በዚህን ጊዜ ውስጥ 3ኛው ክ/ጦር የታንክና የከባድ መሳርያ ከፍሎች አሁንም አልደረሱም፡፡ በመሆኑም ከፍተኛ ብስጭትና ውዝግብ ይነሳል፡፡ ስዩምን እዚያው በመተው ወደ አአ

ተመለስን፡፡

ለምን

ታንከኛውና

ሰባተኛው

ከ/ቦር

በተፈለገው

ፍጥነት

አንዳልሄደ

ስንጠይቅ፣ በጥገና ጉድለት አንዳንድ ታንኮች መስተካከል የነበረባቸው ከመሆናቸው ሴላ የትራንስፖርትና የድርጅትም ያለመሳካት ብቻ ሳይሆን የጦር አዛዥቹ ራሳቸው ፈጥኖ ለመንቀሳቀስ ብዙ ምከንያት እየፈጠሩ ጊዜ እንዳባከኑ ይነግሩናል፡፡ ሆኖም እኛ መድረሳችንን ስለሰሙ ሁሉም በወለጋ በኩል ጉዞዋቸውን ይቀጥላሉ፡፡ እነሱን ተከትለን ወደ ኪሪሙ በመመለስ አሁንም ደግሞ የቀረበውን ኃይል በማሰባሰብ ውጊያውን በነበረው መልኩ ለመምራት በቦታው ላይ ስንገኝ ጦሩ የአባይ ድልድይን ብቻ ሳይሆን የእኔን ጠቅላይ ጦር ሠፈር የነበረውን ከሪሙን ለቆ ወደ ወለጋ ያፈገፈገ

መሆኑ ይነ፲ኛል፡፡ በነጋታው በሄሊኮፍተር ወለጋ ስሄድ ጄነራል ሥዩምንና ጥቂት

መኮንኖችን አግኝተን ስለሁኔታው ስንጠይቅ ያፈገፈገው ጦር በእንገልጉተን ወንዝ ' አካባቢ ደዴሳ በነበረው ገና በስልጠና ላይ ባለ ወጣት የኮማንዶ ጦር ተጠናክሮ የመከላከያ ቦታ ይዞ እየተዘጋጀ ስለሆነ ከአባይ ማዶ ተዘጋጅቶ ስለነበረው ጦር ምንም እንደማያውቁ እና ያለ ውጊያ መኮንኖቹ ጦሩን እንደበተኑት ይነገራል፡፡ ‹እስቲ አንገር እንሂድ እና በመኪና ጉዞ የጦሩን ሁኔታ እንመልከት» ብለን ጉዞ

እንቀጥላለን፡፡ አንገር ከለቀምት 1፡6 ኪሜ የሚርቅ ቦታ ነው፡፡ እዚህ ያገኘነው ጦር ለኔ

ጠቅላይ ሠፈር ጥበቃ የተላከ የልዩ ጥበቃ ብርጌድና አዲሱ ከማሰልጠኛ ጣቢያ የወጣ የልዩ ኮማንዶ ወጣት ጦር ብቻ ነው፡፡ እነሂፔህም ደግሞ በብርጌድ ደረጃ የሚዋጉት የኮማንደር ጦሮች የተለያዩ ናቸው፡፡ እነሱን ለማስተባበር ተብሎ አንድ መኮንን ብቻ፣ ይኸውም ኮለኔል ለገሠ ጎሳዬ የሚባል ሰው እናገኛለን፡፡ የሚታየው ሁኔታ በጣም የሚያሳዝንና የበለጠ የሚያበሳጭ ነበር፡፡

አሁንም ሌላ ትዕዛዝ እሰጣለሁ፡፡ አስተባባሪ ተብሎ አንድ መኮንን በመመደብ ውጊያ ሊመራ እንደማይቾቸል፣ በአካባቢው ያለና የብር ሸለቆ ማሠልጠኛ ተቋም አዛዥ ብርጋዴል ጄነራል አዳሙ የጦሩ አዛዥ እንዲሆን፣ የጠላት መቃረቢያ የሆኑ ቁልፍ በሮችና ገዢ መሬቶች ሳይያዙ ጦሩን ያገኘነው በሜዳ ላይ ስለሆነ ጦሩ አሁን ካለበት ከሠላሣ እስከ ሀምሳ ኪሜ ወደፊት በመንቀሳቀስ ቁልፍ የሆኑ በሮችንና ገዢ የሆኑ

መሬቶችን

እንዳይዝ

ዕዝ

እና

ቁጥጥሩ

እንዲጠናከር

እንደደረስን በመረጃ ከፍላችን የተሰጠንን መግለጫ 63

አድርገን

ስንመለስ

አአ

የወያኔው ጦር ከሻዕቢያ ጋር

በቅንጅት ከፊል በተከፈተለት መንገድ ወደ ወለጋ ሲያመራ የበለጠው ጦር ግን ከከሪም ወደ ምዕራብ ሸዋ ለመግባት ያለውን እቅድ ያስረዳል፡ ወድያው የሶስተኛው አብዮታዊ ሠራዊት ተጠባባቂ ወይም መቺ ኃይል የሆነውን ደብረ ብርሃን የነበረውን ፤ዐ2ኛ የአየር ወለድ ከ/ጦር ከሰሜን ሸዋ ግንባር አዙረን ሻንቡን አንዲይዝ፣ ከምስራቅ

የመጣ አንድ እግረኛ ብርጌድ ፊንጫን እንዲይዝ እናደርግና እኔ፣ ጄነራል አዲስ አና ጄነራል ከንፈ ጦሩ ባለበት የመጨረሻ የሻንቡ ግንባር ሄደን መሬቱን፣ ጦሩንና ጠቅላላ ሁኔታውን ቅኝት እናደርጋለን፡፡ ከከ/ጦሩ አዛዥ የተሠጠን መግለጫ እሱ በቦታው ላይ ከደረሰ በኋላ የደረሰበትን ታላቅ ቸግር ጠላትን መቆጣጠር፣ ጠላትን መመከትና ጠላትን መሠለል ሣይሆን ከከሪሙና ከየአቅጣጫው እየፈረጠጠ የሚመጣውን ህገወጥ

ጦር

አግረኛ ጦር ድጋፍ ሰጪ ጊዜ ጠላትም ከሻንቡ 30

ማስተናገድ፣

ከዚህ

ሌላ ጦሩ

በውጊያው

ብቻ ከ4000 በታች ያህል መሆኑን፣ ታንከ ወይም መሳሪያዎች የሴሉት መሆኑን ይገለዕልናል፡፡ ባገኘነው የራሱን መዘጋጀት ማድረግ ስለነበረበት በእንቅስቃሴ ኪሜ ወደምትሆን አንዲት የወረዳ ከተማ ጠላት ቃፒ

የኛ የአየር ወለድ

ከ/ጦርም

በተመሳሳይ

የቀረው

ተመናምኖ

አነስተኛ ቃፒ ከፍል

ደረቅ

መድፍን የመሰሱ መረጃ እና በዚህ ላይ አልነበረም፡፡ መላኩ ስለታወቀ

ቀድሞ

በመላከ

ያቺን

ወረዳ ቀድሞ እንዲይዝና ለሚቀጥለው ውጊያ ሁኔታዎች እንዲያመቻች ጥብቅ ትዕዛዝ

አሰጣለሁ፡፡ ይህንንም ፈፅሞ አዛኙ በቀጥታ ሪፖርት አድርጎልኛል፡፡ የኢትዮጵያ ህዘብ ሆይ!

ይህ የኮስተር በላይ ዘመቻና የሰራዊት ቴዎድሮስ ግዳጅ በዚህ አይነት ሁኔታ መኮላሸት አንዱ እና ታላቁ የኢትዮጵያ ሰራዊት ታሪከ ይቅር የማይባል ስሀተት ነው፡፡

በሀ አመት ትግል ውስጥ ገንጣይ አስገንጣዮችና የውጭ ኃይሎች ከእኔ ጋር ቅራኔ ያላቸውን ሰዎች በመሰለልና በደካማ ጎናቸው በመግባት የመጀመሪያ ኢላማቸው ያደረጉት ሰራዊታችን ቢሆንም ሰራዊቱ ባለው ጥንካሬና የአገር ፍቅር ሴራቸውን ሲያከሽፍ ኖሯል፡፡ በዚህ እቅድ መሰረት መንግስቱ ኃሥግርያምን አባራችሁ ወይንም አስወግዳቸሁ፣ ኢህዲሪንና ፓርቲውን አፍርሳችሁ፣ የኢትዮጵያ አንድነት ይጠበቃል፣ ይኖራቸኋል፣ ቦታ መንግስትም በሚመሰረተው ይሰፍናል ሰላምም ባለውለታነታችሁም ይታሰባል፣ በገንዘብና በጥቅማጥቅም ህጻንን በከረሜላ የማታለል ያህል የተደለሉና በዚህ የረቀቀ ሴራ ውስጥ የወደቁ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ቀላል አይደለም፡፡ ይህን ለማረጋገጥ ፕሮፌሰር መስፍንና ግብረ አበሮቹ .ጌታዋን 64

የተማመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች› አንዲሉ በግልጽና በድፍረት በተለያዩ ብታነቡት፣ ጉዳዩን ብታዩትና በጥንቃቄ ሚዲያዎች የፃፉትን ፳ሁፍና ዜና ብትከታተሉት፣ ችግሩን የምትረዱትና የምትገነዘቡት ሲሆን ይህንንም በተሻለ ማስረጃ በዝግጅቴ መጨረሻ የማብራራው ይሆናል፡፡ በጠላት በኩል የታቀደው ግብ ልክ አንዳደረገው ሁሉ ኢትዮጵያውያን እንዳመኑትና አንደጠበቁት ሳይሆን የአንድነት ኃይሉን ማዕከል መንግስት በማፍረስ እስካሁን የተጋተራቸውን ህዝብና ጦር ትጥቁን ለማስፈታት መሆኑ አሁን በተግባር እየታየ ነው፡

፡ ማን ከማን እንደቆመ የታወቀ ነው፡፡ በመፈንቅለ መንግስቱ ሴራ የተበከሉትን መኮንኖችን በተመለከተ ከአዲስ አበባ በአጠቃላይ በተለይም ከኤርትራ እጅ ከፍንጅ የተያዙት ቁጥር በብዙ መቶ የሚቆጠር ነው፡፡ እነዚህ መኮንኖች በልዩ ልዩ መደለያና ማስመሰያ በአስገዳጅ ወጥመድ የገቡ ወደ ሴራው የገቡ መሆኑን በመረዳት በቀላል ቅጣት የታለፉ አብዛኛዎቹ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ዋናዎቹ አቀንቃኞችና ከፍተኛ ፍርድ የተሰጣቸውን ፕሬዝደንቱ ለምን ምህረት አላደረገላቸውም በሚል ጥያቄ ከቤተሰቦቻቸው፣ ከቅን አሳቢ ዜጎችና ከግብረ አበሮቻቸው የሚነሳ ትችትና አሱባልታ ነበር፡፡ ይህን ጉዳይ በዚህ አጋጣሚ መግለጹ አስፈላጊ ነው፡፡

ሴረኞቹን በሙሉ በቁጥጥር ስር ያዋለው ጦሩ ራሱ እንጅ እኔ ከጀርመን አስከመጣ ድረስ በኤርትራና በአዲስ አበባ መካከል አመራር መስጠት ቀርቶ ግንኙነትም አልነበረም፡፡ ጦሩ በማስረጃ የያዛቸውን ወንጀለኞች ይዞ እስቸኳይ የፍርድ ኮሜቴ አቋቁሞ፣ በብዙዎቹ ላይ አርምጃ አየወሰደ አያለ ደርሼ «ከአሁን በኋላ በህግና በዚህ

መንግስት አመራር ስር እስካላቸሁ ድረስ የሚመለከተው አካል ጉዳዩን መርምሮ ህጋዊ አርምጃ ይወስዳል፡፡ አናንተ የያዛችሁትን ከነ መረጃው አስራችሁ፣ ያቋቋማችሁትን ኮሚቴ አፍርሳችሁ፣ አዲስ በተሰየመው አመራር ስር ወደውጊያና ወደ መደበኛ ተግባራቸሁ

ግቡ›› በማለት

በጦሩ

የፍርድ

ኮሚቴ

የሞት ቅጣት

የተወሰነባቸውን

ሰዎች፣ ጦሩ እርምጃ ሳይወስድባቸው በሌ/ጄነራል ተስፋዬ ዝኪዳን በኩል ቃል ገብቼ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ በማድረግ፣ ረዥም ጊዜ የወሰደ የወንጀል ማጣራት ምርመራ ከተደረገ በኋላ የቻሉት ተከላካይ ጠበቃ አቅርበው፣ ያልቻሉት ተመስከሮባቸው በፍርድ ፍርዳቸውን አገኙ እንጂ እኔ እርምጃ የወሰድኩባቸው ወይንም የተበቀልኳቸው እንደሴሉ ህዝቡ ሊያውቀው ይገባል፡፡ እነዚህ ሰዎች ሰዎች የተሳተፉበት ሴራ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ላይ እያስከተለ ያለው ጥፋት እንዲሁም ጦሩ የእነሱን ሀሳብ ደግፎ በሴራቸው መሰረት ከአኔ ጋር ቅራኔ ውስጥ ቢገባ በወቅቱ ይፈጠር የነበረውን ችግር መገመት አያዳግትም፡፡ 655

የመርዕድ ሚስት ከገንጣዮች ጋር አባል በመሆን በስለላ፣ ጄኔራል መርዕድን በሰለጠነችበት ሙያ አጥምዳ በፍቅር አሰራ ኢትዮጵያን ለመገነጣጠል፣ በኤርትራ ኢትዮጵያ ወይንም ሞት» ያሉትን ጀግናች በተለያየ ጊዜና በተለያየ ዘዴ ስታስገድል የኖረቸ፣ በኤርትራ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ኃላፊ የነበረውን በተመሳሳይ ስልት አቋዐታ የተለያዩ የድለላ "ስራና ማታለል ከመፈፀሟ በላይ፤ በአስመራ የወህኒ ቤት አዛዥ የሆነን ሰው 62 ድረስ በመጥራት በነፍሰ ገዳዮች ካስገደለች በኋላ የሟቹን

አስከሬን መኖሪያ ቤቷ በር ሳይ መቅበሯ በምርመራ የተረጋገጠባት ሴትነቹ፡፡ ወደ

ውጊያው

ዝርዝር

ስንመለስ፣

ቀደም

ብዬ

በገለጥኩት

አይነት

በተቋቋመው

መዋቅር ለመስራት በተሞከረው አሠራር ለከልል ውጊያ ሙሱ ኃላፊነት ያላቸው የቀጠና ኃላፊዎችና አስተባባሪዎች አሉ፡፡ በመሃከል የመከላከያ ሚኒስትር በውጊያም፣ በስልጠናም፣ በመረጃም፣ በድርጀትም አቅርቦት ጨርሶ ስልጣኑ ያልተነካ ስራ አለው፡፡ ማዕከሉንና ክልሉን የሚመረምሩ ከፍተኛ የመከላከያ ሚኒስትር ባለስልጣኖች የቀጠና ኃላፊዎች የኃይል አዛዞች ያሉበት በእኔ የሚመራ ወታደራዊ ም/ቤት አለ፡፡ ይህ ሁሉ ሆኖ አሁንም ችግር ይፈጠራል፡፡ ወንበዴ

ትግራይን

በመዝጋት

ኤርትራን

ከቧል፡፡

አሁን

ደግሞ

ጎንደርና

ጎጃምን

በመያዝ ከመሀል አገር ለመቁረጥ ፈልጻል፡፡ ይህ ከልል በአባይ ሸለቆና ወንዝ የተከበበ የተፈጥሮ መሰናክል ያለው ከመሆኑ ሌላ ከትግራይ፣ ከኤርትራና ከሱዳን የሚዋሰን በመሆኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ አንዳለ በመገንዘባችን ቀደም ብለን በጊዜው በባህር ዳር አንድም የዓለም አቀፍ የአየር ሜዳ ከመገንባታችን ሌላ በጎንደር ዙርያ እንደዚሁ ያለውን የጠጠር ማረፍያ ከባድ አይሮፐላን የሚያስተናግድ ከማስፋፋታችን ሌላ ከመደበኛው ጎጃምና ጎንደር የየብስ መገናኛ ወይም ደሞ የካሜውን ጎዳና ሌላ በባህር ዳር በስተ ምዕራብ ከባህር ዳር በደልጌ እነ በአዘዞ በኩል ከጎንደር ከተማ ሲያደርስ የሚቸል ሴላ አማራጭ የየብስ ከረምት ከበጋ የሚያስሄድ መንገድ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንሰራለን፡፡

የቡሬ ነቀምት መንገድና ድልድይ ለኢኮኖሚውም ሆነ ለህዝቡ ግንኙነትና ለጦርነቱ ካለው ጠቀሜታ አንፃር በተመሳሳይ ሁኔታ ሌት ተቀን እየተሰራ ወደ ፍፃሜ እናደርሳለን፡፡ ይህ ሁሉ ሆኖ ጠላት አሰብንና ወሎን ከመሃል ሀገር ቢቆርጥ ወታደራዊ ብቻ

ሳይሆን

በሀገሪቱ

ላይ

ታላቅ

የኢኮኖሚ

ውድቀት

እንደሚደርስ

አጠያያቂ

ባለመሆኑ ከኬንያ ሞምባሳ አአ፣ ከጅቡቲ ድሬዳዋና ኢአ በተለይ ደግሞ ፈሳሸ፣ ጠጣር ቁሳቁስ፣ የጦር መሳሪያ ከውጭ አምጥቶ በርበራ በማከማቸትና ከበርበራ፣ ጅጀጋ፣ ሐረር፣ ድሬደዋ ብሎም ኢአ ለማስገባት ከጎረቤት አገር ጋር በመጀመሪያ 66

ለደቡብ ምስራቅ አገሮች የተፈረመው የጋራ ገበያ ውለታ መሠረት በማድረግ ከዚህ በተረፈ ደግሞ የሚስጥሩን ከባድነት ለአገራችን ያለው ጠቀሜታ ለመሪዎች በቅርብና የጦር መሳሪያም በማስረዳት ከእነዚህ ሀገሮች የምንፈልገውን በሜስጥር እንዲያስገቡልን የሚያስፈልገውን ውል ለማድረግ ከመዘጋጀት ሌላ ከአሰብ በታጅራ በኩል ከጂቡቲ ወደ ኢአ ወይም ወደ አሰብ የሚያቀርበውንም መንገድ ጥቅም ላይ ለማዋል ለማሻሻል እቅድ እናወጣለን፡፡ የኢአ ጂቡቲን የባቡር ሀዲድ ብቻ ሳይሆን የመኪና መንገድ ቀንና ሴሊት፣ ከረምትና በጋ እንዲያገለግል ግንባታውን በማጧጧፍ ላይ ነበርን፡፡ እኔ አገሪቱን እስከለቀቅኩ ድረስ የጎዴን፣ የድሬዳዋን፣ የዳህላከን፣ የጋምቤላን የአየር ማረፍያዎች ከማደስ፣ ከማጠናከርና በኮንከሪት ለመገንባት ከመዘጋጀት ሌላ በደቡብ በወላይታ ሶዶ በብላቴን ሸለቆ አንድ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የጠጠር አየር ማረፈያ፣ ከሆስፒታል፤ ግምጃ ቤት፣ የየብስ መንገድና ታላቅ የጦር ሰፈር ጋር እንገነባለን፡፡ በሰሜን ሸዋም ለተለዋዋጭ ውጊያዎች ግንኙነት የሚያገለግሉ፣ አንዱን አውራጃ ከሌላኛው የሚያገናኙ መንገዶች፣ ግምጃ ቤቶችና የአየር ማረፊያ እናዘጋጃለን፡፡ ይህን ሁሉ ለማድረግ ሌት ተቀን የሚጥረው በጓድ ኃይሉ የሚመራው ጠቅላላ የሎጅስቲከ ኮሚቴያችን እንዲሁም፣

በጓድ ካሣ ገብሬ የሚመራው

የኮንስትራከሽን ኮሚቴያቸንና

ይህንን ያህል ሰራዊት የሚያስፈልገውን ደሞዝ፣ አልባሳት፣ መሳሪያ፣ ትጥቅና ስንቅ በሙሉ ሌት ተቀን ለማስተናገድ የሚጥረው የምድር ጦር ኃይላችን ባደረጉት ታላቅ ጥረት የኢትዮጵያ ህዝብ ባለውለታ መሆናቸውን ሳልገልፅ አላልፍም፡፡ ያለ መመፃደቅና ማጋነን በአፍሪካና በአብዛኛው ሦስተኛ ዓለም በተለይ ይህንን ያህል ብዛት ያለው ጦርና መሳሪያ፣ ይህን ያህል ብዛት ካለው ጎሬላ ሰራዊት'ጋር በኢትዮጵያ ተፈጥሮና

የመሬት

ገፅታ

ከአንድ

ማዕዘን

ወደሌላኛው

ማዕዘን

በማንቀሳቀስ

በሎጅስቲከ በኩል በእውነቱ በከፍተኛ ብሶትና ደረጃ የሚነገር ምንም አይነት ጉድለት ያልነበረ መሆኑ የሚገርም ነው፡፡ በዚህ ላይ ዛሬ ወያኔ እንደሚለው ሳይሆን በሀምሳ አመት ታሪካቾን ውስጥ ጨርሶ ያልታየ እና ህዝቡ ራስ በራሱ ህሊና ሊፈርድ የሚቸለውን ኢኮኖሚ ደግሞ ጎን ለጎን -ለማካሄድ በመቻላችን ትተውን እስኪሄዱ ድረስ የሶቪየት ህብረት ጓዶች ያላቸው አድናቆት ከፍተኛ ነበር፡፡ ለጠላት የመገንጠልና የማስገንጠል ሴራና ይህን ከማስፈጸም አይነተኛ አላማ መሳሪያ

አድርገው የወሰኑት በኃይል ብቻ ምርጫ ስላጣን፣ በአንጻሩ የእነሱን ጉዳይ ሲሆን ከአብዮቱ ፍንዳታ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜ በተለያዩ

በመሆኑ በእኛም በኩል ወደን ሳይሆን ተገደን፣ አብሪትና ጥቃት ለመከላከል፣ ባተኮረው ወታደራዊ ማግስት ጀምሮ የአብዮቱ ዋነኛና ተቀዳሚ አላማ፣ አጋጣሚዎች እንደገለጽኩት፣ ችግራቾንን በሰላም 67

ለመፍታትና የሰው ደምና ንብረት በጦር ሳይባክን ወደ ልማትና አገር ግንባታ ላይ ለማተኮር መሆኑ የፖለቲካ ፕሮግራማችንና ህዝብዊ ተግባራችን ገላጭ ነው፡፡ ነገር ግን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንደሚያውቀው ገንጣይ አሰገንጣይና ጌቶቻቸው

የእኛን የሰላም ፍላጎትና ጥረት ከድካም የመነጨ አድርጎ ከማየት ባሻገር በተቃራኒው የተፈጠረው ሁኔታ እስካሁን ያልተፈጠረና ለወደፊትም የማይገኝ መልካም አጋጣሚ ሆኖ አያለ ጦርነት ማወጃቸውና የገጠመንን ሁኔታ ማንም የሚያስታውሰው ነው፡፡ የአኛ ትግል ስልትና ስትራቴጅ የሰላምንም፥፣ የመከላከልንም ስልት በአንድነት ሰማስኬድ

ነበር፡፡

በዚህ

ረገድ ለረዥም

ጊዜ

የተደረገውን

ጥረት

እንደገና አሁን

በማተት አንባቢዎችን አላሰለችም፡፡ ለሰላም መፍትሄ ከወንበዴው ጥቃት ህዝባችንን፣ የውጭውም ዓለም ያልተገነዘበልንን ጉዳይ መግለጹ ግን ተገቢ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የሰላም፣ የለውጥና የአንድነት ተስፋ መሰረታዊ እምነት፣ አላማና ግንዛቤ ኢትዮጵያ ለአያሌ ምዕተ አመታት በአያሴ ምክንያት የሰላሟ፣ የአንድነቷና የህልውናዋ ችግሮች የሆኑት የውጭ ጠላቶች ብዙ ቢሆኑም አመች ሁኔታ የፈጠርነው የውስጥ ሁኔታ የምንመራበት ስርዓት፣ የእድገት ደረጃችን ወይንም ኋላ ቀርነታችን ነው የሚል ነው፡፡ ስለሆነም ይህን ለመለወጥ ዋናው የሰላማችንና የአንድነታችን ቤዛና መፍትሄ ህዝባዊ ስርዓት ሲፈጠርና ህዝቡ ነቅቶ፣ ተደራጅቶና ስልጣን ይዞ መክሮና ዘከሮ በቀና ሁኔታ የራሱን እድል መወሰን የሚያስቸለው ሁኔታ ሲፈጠር ነው የሚል ነው፡፥ በነገራችን ላይ እኛ የራስን እድል በራስ መወሰን ስንል በጎሳ፣ በሀይማኖትና በጎጥ ኢትዮጵያን መበተን ከሚለው የገንጣይ አስገንጣዮች ትርጉም ጨርሶ የማይገናኝ ነው፡ ፡ ለውጡ ይመራ የነበረው ይህንን ቅድመ ሁኔታ በማመቻቸት፣ ለማመቻቸት በተነሳውና ቃል በገባው ጊዜያዊ የሸግግር መንግስት ነው፡፡ ይህ የሸግግር መንግስትም ሆነ በኢትዮጵያ ምድር ገንጣይ አስገንጣዮች የሚያቀርቡትን ጥያቄ ለመመለስ የሚችል ህጋዊ ስልጣን ያለው አካል አልነበረም፡፡ አጹ ምኒልክ ኢትዮጵያን በሚመሩበት ጊዜ ኢትዮጵያ የነበረባትን ችግር በጊዜው የነበረውን ዓለም አቀፋዊ ሁኔታና ጦርና ጋሻ ይዞ የዘመተውን የኢትዮጵያ ገበሬ መስዋትነት ሳያስተውሱና ሳይካፈሉ የመሰላቸውንና እንዲመስልም የሚፈልጉ ሰዎች በትርጉም አጭበርብረው

የጸፉትን የውጫሴ ውል እንዳለ በመውሰድ የሰሜኑ ከፍል

ዜጎቻችን ምኒልክ በጠመንጃ ሸጠን፣ ከቁይ ባህር ባሻገር መያዝ እየቻሉ ለምን ተመለሱ እያሉ የሚሰነዝሩትን ወቀሳና የሰጧቸውን መሰረተ ቢስ ከስም መንግስቱ ኃይለማርያም ሊወስድ ዝግጁ አልነበረም፡፡ ስለሆነም፣ ከሁሉም በፊት ፋታና ጊዜ አግኝተን ማስጠናትና ማስረዳት ነበረብን፡፡ በዚህ

ጥናት ተነስተንም

ህገ መንግስትና

ህዝባዊ መንግስት 68

ማቋቁዋም

ነበረብን፡፡

ህዝቡ ለተወከለበትና ለተካተተበት ህዝባዊ ስልጣን ለሰሜኑ ችግር በመፍትሄነት የቀረበውን የሰላም ሀሳብ ለውሳኔ ማቅረብ ነበረብን፡፡ ከዚህ ውጭ ምንም ልናደርገው የምንቸለው ነገር አልነበረም፡፡ስልጣንም ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል

እንዳይሆን በጥናት የተመሰረተ ለማድረግ ብንጥርም ጊዜው የጦርነት ጊዜ ሆነ፡፡ ህገ

መንግስቱ ሲረቀቅ፣ ዋነኛው በኢትዮጵያ ሸንጎ ቅድሚያውን መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በስተቀር ብዙዎችን

በኋላም በህዝብ ብያኔ ሲፀድቅ፣ ከተነሱት አያሌ ቁም ነገሮቹ ጉዳይ የተነሳው የሰላም መፍትሄ ሲሆን በመጀመሪያው መስራች አግኝቶ የቀረበው አጀንዳ የአንድነትና የሰላም አጀንዳና ውሳኔ እንደሚታወቀው የመጀመሪያው ሸንጓችን ከገንጣይ አስገንጣዮች ያሳተፈ ነበር፡፡

69

ከፍል አምስት፡>

የሰላም ድርድር እና የአሜሪካ ሴራ

ያእ ገየቋያፆ #2 ሪይ/

በሌላ ጊዜ (አንድ መሪቫ ሻዕቢያ በእኛና በእነ ደሬ እንዲሁም በእሱ ገላጋይነት ተስማምቶ ለሰላም ድርድር ሊቀርብ መዘጋጀቱን ገልጾልኛል፡፡ ይህን ሁሉ ከነገረኝ በኋላ ይህንንም በሌላ ጊዜ ሽምጥጥ አድርጎ ካደኝ፡ ገላጋይና ገለልተኛ መሆን ሲኖርበት ኢትዮጵያ በክላስተር ቦምብ ትደበደባለች ብሎ ጋዜጣዊ መግለጫ እስከ መስጠት የደረሰ ሰው ነው፡፡ በእውነቱ በዛ ትልቅ ህዝብና አገር፣ ታላቅ ኃላፊነት ይዞ ይህን ሁሉ ማድረጉ እኛን ብቻ ሳይሆን ህዝቡም ታዝቦታል፡፡ በዚህ ሁኔታ አንድም ነገር ላይ ሳንደርስ የእነሱን ገላጋይት ወንበዴዎች ተጠቅመውበት የናይሮቢው ስምምነት በዚሁ ያከትማል፡ የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ላይ መገኘት አለብኝ ብሎ አንድ የማይረባ ንግግር ካደረገ በኋላ አኔን ጠይቆ ስንገናኝ በኒኳራጓ የተጫወቱትን መንግስት የማፍረስ ተግባር በምክር መልከ ሰጠኝ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ከሻዕቢያ ጋር የተደረገው ድርድር ማድረግ ስላልተቻለ ከወያኔ ጋር የሚደረገው ድርድር ገላጋይነት ለእኔ ይሰጠኝ የሚል ዳግመኛ ጥያቄ አቀረበ፡፡ የወያኔ ጉዳይ በኢጣሊያ መንግስት ገላጋይት ስለተያዘ ለአንተ ሊሰጥህ አይቸልም፡፡ ባፈው ባደረከውም ጥረት የተሳካ ነገር የለም ብዬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነግሬው ተለያየን፡፡ ሌላኛው የመጨረሻው ሀሳባችን ግለሰቦችና የሶስተኛው ዓለም አገራት ሲረዱን ካልቻሉና ዛሬ አዲስና ብርቱ ወዳጅነት የፈለጉትና በማንኛውም ደረጃ ትልቅነትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተሰሚነትና ጫና ሲያሳድሩ የሚቸሉት ኃያላን መንግስታት ልዩ ጉዳዮችንና ናቸው በማለት ሶቬቶቾና አሜሪካኖች ቢገላግሉን ብለን ልዩ ማመዛዘኛዎችን በሰላም ቴከኒካል ኮሚቴያችን አማካኝነት አጥንተን፣ ተወያይተን፣ ከፍተኛ አካላት ተማምነውበትና ተማምነንበት፣ በቅድሚያ የሶቬት፣ ቀጥሎም የአሜሪካ በተለያየ ጊዜና ዘዴ ቀረበ፡ በእኛ እና በውስጥ ተቀናቃኞቻችን ብቻ ሳይሆን አካባቢያዊ ቀውስ አዘውትረው በሚናገሩለት የአፍሪካ ቀንድም የሰላም ሀሳብ አቅርበን ሁለቱ እገራት በሀሳባቶን ከተስማሙበት በኋላ የሶቬት ህብረት መንግስት በአገሩ በተነሱ በተለያዩ ችግሮች ምከንያት ጓድ ሸቨርናዚ ከስልጣን በመውረዳቸውም ይሁን በሌላ ምከገያት ሳይገባን. በጣም ይቀዘቅዛሉ፣ ከሰላም ሀሳቡ ይገለላሉ፡፡ አሜሪካኖች በዚህ ጉዳይ ይገፉበታል፡፡ 70

ለመጀመሪያ ጊዜ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተወካይ የሆነው አምባሳደር መጥቶ አነጋገረኝ፡: አንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ተወካይ የሆነው ሚስተር ኮኸን

መጥቶ አነጋገረኝ፡፡ ከእነዚህ ሁሉቱ ባለስልጣናት ዝቅ ያሉ ቴከኒካል ኤከስፔርቶችም ወደ አገራችን ተመላለሱ፡፡ እኛም በበኩላችን ለሰላም ሽምግልናው ብቻ ሳይሆን ከእሱ ከፍ ባለ መልኩ በሁለቱ አገራት መካከል የሻከረውን ግንኙነት ለማሻሻል ከፍተኛ ጥረት አደረግን፡፡- በመጨረሻም ከአሜሪካኖች የሚቀርበው ጥያቄ ቀረበልን፡

አንደኛው

በሸምግልናው

ጉዳይ

ተጨማሪ

ገላጋይ

(ሶቬትን

ማለታቸው

ነው)

እንደማይፈልጉና ራሳቸው ብቻ ሲመከሩ እንደሚመጡ ገለፁልን፡፡ ሁለተኛ በካርተር ጊዜ እንደተደረገው የተለያዩ ቅደመ ሁኔታዎች መደርደር የሚባል መጓተት ሳይኖር በቀጥታና ፊት ለፊት በእነሱ ብቻ ገላጋይነት ከሻዕቢያ ጋር እንድንቀመጥና ስለ ቀሩት ድርጅቶች መቅረትና መወያየት አጀንዳ ይዘን እንድንወያይና እንድንነጋገር ሀሳብ ቀረበ፡፡ ኤርትራን በተመለከተ በእኛ በኩል፣ እነሱ እንደሚሉት በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና

አንድነት ጉዳይ የማይናወጥ አቋም አንዳላቸው ገለጹልን፡፡ መገንጠል የሚባል ነገር ሲነሳም፣ ለውይይት ሊቀርብም እንደማይቸል ገለጹልን፡፡ ይህን አቋም የተቀረውም

ዓለም ሊቀበለው እንደማይችልም ጭምር ቃል ገቡ፡: ይህን ከገለጹልን በኋላ ‹በእናንተ በኩል ለኢትዮጵያ አንድነት መፍትሄ ነው የምትሉትን ሪጅናል አውቶኖሚ በግልጽና በማያዳግም መልኩ ይዛቸሁ ቅረቡ» የሚል ጥያቄ አቀረቡልን፡፡ በዚህ ጥያቄ

ላይ ከተለያዩ አካላት ጋር በተደጋጋሚና

በጥንቃቄ ተወያይተንበት

ከፍተኛ ስጋትና

ጥርጣሬ ቢኖረንም «ግድ የለም፡፡ ነገር ግን አንድ ቅድመ ሁኔታ ላይ ቃል መግባት አለባችሁ›› በሚል ይኸውም ..አኛ ይህን ሁሱ ስናደርግ አሁን ካለው ራስ ገዝ ውጭ ሊላ ራስ ገዝ ለመፍጠር መብት ያለው ህገ መንግስቱና ሸንጎው በመሆኑ ሻዕቢያ በዚህ ጉዳይ እንዲስማማ በቅድሚያ አሜሪካ ማረጋገጥ እንዳለባት፣ ከስልጣናችን በላይ የሆነውን አቅርበን ከማስፈቀዳቾን በፊት ሚስጥሩ ለዓለም ግልጽ ሳይሆን በሚስጥር

አንዲጠበቅልን› የሚል ነው፡፡

እንደተነገረኝ

ከሆነ እኛ ስለ ሰላም ስንል የመጨረሻ

ካርዳችን

ነው የምንለውን

መፍትሄያችንን ዘርግፈን አንሰጣለን፡፡ የእኛ ልዑካንም ከአንድ የሻዕቢያ ተወካይ ጋር ይገናኛል፡፡ ሆኖም ግን ሻዕቢያ እኛ የመጨረሻ መፍትሄና ትልቅ አርምጃ ብለን ያቀረብነውን ዋጋ የሌለው አድርጎ በዘለፋ ወቀሳ ያቀርባል፡፡ ጉዳዩ ላልተወሰነ ጊዜ ይተላለፍና ይለያያሉ፡፡ ቀናትና ወራቶች ሲያልፉ የተገባልን ቃልና ቅድመ ሁኔታዎች ይሰዋወጣሉ፡፡ በአኛ በኩል ከተለያየ አቅጣጫ የሚደርሰን መረጃ በጣም የሚያሳዝንና የሚያሰጋ ይሆናል፡፡ ደጋግመን .ክሻዕቢያ ብቻ ሳይሆን ከሁሉም ባላንጣዎች ጋር 71

የሰላም ውይይት የምንጀምረው መቼ ነው፣ የምንወያይበት አጀንዳ ሁኔታስ እንዴት ነው?› የሚል ጥያቄ እናቀርባለን፡፡ በአሜሪካን አገር በከፍተኛ ስራ ላይ ያለ፣ ከፍተኛ ባለስልጣናት የማግኘት እድል ያለው አብሮ አደግና ጓድ የሆነ ሰው ለአንድ የፖለቲካ ቢሮ አባላችን ደውሎ «ሰዎች ሊያጠቋችሁ አደገኛ የሆነ አቅድ አውጥተዋል፡ ገንጣይና አስገንጣይ መሪዎች ከእነሱ ጋር ሆነው ለብዙ ቀናት ከእነሱ ጋር እየዶለቱ ነው፡፡ ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ ቤተኛ ከመሆናቸው ባሻገር፣ ድንፋታቸው ወትሮ ከምናውቀው በላይ ሆኗል፡፡ በበኩላችንም እየተከታተልን ነው» አለኝ ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ይገልጽልኛል፡፡

ሌላው የፖለቲካ ቢሮ ተለዋጭ አባልና በበኩሌ አስካሁንም የማከብረው፣ አስካሁንም የምወደውና እንደ አንዳንዶቹ ርካሽሸና፣ የሆነ ያልሆነ ነገር ይዞ የማይመጣ ጓድ፣ ወደ ቢሮዬ በመምጣት በከፍተኛ ስጋትና በተነካ ስሜት ,የአሜሪካኖች ሁኔታ ተለውጦብኛል፡፡ ከአሁን ቀደም እኔን ከዚህ ስራ ሊያወጡኝ መስሎኝ ነበር፡፡ አሁን ግን ጨርሶ አላመንኩበትም፡፡ የሚቻል ከሆነ ይህንን ህዝብ ቀስቅሰውና በተለመደ ብስለትዎ፣ ባለ በሌለ አቅም መሳሪያ ማሰባሰብ፣ ህዝቡን ማስታጠቅና በማታገል ጠንከረን መገኘት ነው፡፥ ከተጀመረው ድርድል መልካም ነገር ባንጠብቅ ነው የሚሻለው» ይለኛል፡፡ ይህ ሁለተኛ ጓድ ስለዚህ ጉዳይ ከነገረኝ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የአንዲት ወዳጅ አገር መሪና ለእኔም ወዳጅ የሆኑ ሰው አሜሪካን ይጎበኛሉ፡፡ ስለ ኢትዮጵያና ስለ እኔም ጉዳይ ይነሳል፡፡ እኔ፣ የእኔ ፓርቲና መንግስት እንደማይፈለጉና መነሳት አንዳለባቸው ይገለጽላቸዋል፡፡ እኒህ ሰው ይህን ያህል ሚስጥር የተገለጸላቸው ከአሜሪካ ጋር ባላቸው ወዳጅነት ሳይሆን፣ ለእሳቸውም በተዘዋዋሪ ወደፊት በኢትዮጵያ ላይ የታቀደው ሴራ እኔ ወይንም መንግስቴ ለመቋቋም በምናደርገው ጥረት፣ እና የአደባባይ ሚስጥር የሆነውን ለእኒህ ሰው ያቀረብነው የእርዳታ ጥሪ አሜሪካኖች ቀድመው ስላወቁ እፔህ ወዳጅ እንዳይተባበሩኝ ለማስጠንቀቅና ለማስፈራራት ነው፡፡ ሚስጥሩ የተነገረው እኔን ቢያግዙ ምን ሊደርስባቸው . አንደሚችል ሰማስፈራራት ነው፡፡ ይህ ሰውም .ለመሆኑ ፕሬዝዳንት መንግስቱንና በአጠቃላይ ኢትዮጵያን አግዛችሁ ታውቃላችሁ ወይ? የሚደርሳችሁ መረጃስ ትክከል ነው ወይ፣ እናንተ የምትሉትና እኔ በቅርበት የማውቀው በጣም የተለየ ነው፡፡ እኔ እስከማውቀው ድረስ በመካከላችሁ ያለውን ችግርና ልዩነት በሚችለው ሁሉ ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው፡፡ ተቀራርባቸሁ ብትነጋገሩ ያለው ችግር ሊቀረፍ ይቸላል፡፡ ፈቃደኛ ከሆናቸሁ እኔ ላቀራርባቸሁ እቸላለሁ» አንዳሉ ይነግሩኛል፡፡ 72

ሆኖም በአሜሪካኖች በኩል .ይህ የማይቻል ጉዳይ ነው፡:፡ የመንግስቱ ኃይለማርያም ጉዳይ አብቅቶለታል» የሚል ምላሽ ይሰጣቸዋል፡፡ «ያቀዳችሁት ነገር የእናንተን ከብር በማይነካ መልኩም ቢሆን ጥሩ ነው፡፥ ባታውቁት ነው እንጅ አንዲህ አይነት ነዝር ሊደርስባቸው

የማይገባ

ናቸው፡፡

ይህንን

ብታስቡበት

ይሻላል»

የሚል

ሀሳብ

አንዳቀረቡ ከአሜሪካን እንደተመለሱ መልዕከት ይልኩብኛል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ፤

ጂሚ ካርተር የአፍሪካ የመሪዎችን ስብሰባ ምከንያት አድርጎ በዛው አዳራሽ አንድ አነስተኛ ከፍል ውስጥ፣ አሁንም እማኝ ባለበት በማስፈራራት አሱ ያለውንና ተገንጣዮችና አስገንጣዮች የሚያነሱትን ጥያቄ እንድቀበል ጠይቆኛል፡፡ ለምሳሌ ሻዕቢያ ምፅዋን የያዘ መሆኑን ተቀብለው በሰሜን የያዝነውና የዘጋነውን በር ከፍተን በበጎ አድራጎት ስም የሚፈለገው ነፃ እርዳታ እንዲቀርብለት፣ በአሰብ በኩል በእርዳታ ስም የወያኔ ሰራዊት ምግብ እንዲቀርብለት፣ ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን ሄዶ ለቀናት በሰነበተበት ጊዜ እኔ አንደገለጽኩለት ጄኔራል በሸር የእስልምና አከራሪ እና ፀረ ሰላም ነው ብየ የገለጽኩለት ትከከል እንዳልሆነና እሱ ሰላም ፈላጊ ሆኖ እንዳገኘው፣ በእኔ በኩል በእሱና በወንበዴዎቹ ፍላጎት መሰረት ኢህዲሪን እንዳፈርስና የመሳሰሉት ጥያቄዎች ነበሩ

ከዚህ ሁሉ እስካሁን የሚከነከነኝ አለኝ የሚለው መረጃ የተጋገነነ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ የኒኳጓ ወይንም የግራናዳ ሳይሆን ከአሜሪካ መንግስት በፊት በብዙህ ሺህ አመታት ነፃነቱንና አንደነቱን አስከብሮ የኖረ፣ አሁንም ብዙ መስዋዕትነት ከፍሎ አገሩን ለመከላከል እንደሚችል፣ ኢትዮጵያ ልትገነጣጠል እንደማትችል ስገልጽለት በማፌዝና በመሳቅ «ፕሬዝደንት መንግስቱ! አሁንም በልበ ሙሱነት ይህን ያህል ተስፋ

ታደርጋለህ? አሁንም ይህን ያህል ጠንካራ እምነት አለህ?› ብሎ ሲጠይቀኝ ይህ ሰው ይህንን ያለኝ ምን ያህል አርግጠኛ የሚሆንበት ነገር ቢያገኝ ነው፣ ምንስ ቢደግስልን ነው»› የሚል ጥያቄ አሳድሮብኝ ሄደል፡፡ . ከዚህ በኋላ በአሜሪካ የቀረበልኝ ማስጠንቀቂያና ማስፈራሪያ፣ ጨርሶ ሀሰት፣ በቃልና በጽሁፍ ካቀረበልኝ ሀሳብ ጋር አንድ ነበሩ፡፡ ከዚህም በኋላ ይህን ጉዳይ ግልጽ አድርጌ የኢትዮጵያን ህዝብ በማስረዳት፣ ማንቀሳቀስና ይቺን አገር ማዳን አለብኝ የሚለውን ተግባራዊ ማድረግ አለብኝ ብዬ ተነሳሁ፡፡ ዝግጅቴ በግል ብቻ ሳይሆን በጋራ፣ አስበን ያዘጋጀነው ሰፋና ዘርዘር ያለ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ዓለምን የሚዳስስ የአጭር ጊዜ ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ህልውና እና መሰረት ጀምሮ የታሪክን ሂደት ያገናዘበ 73

'

ነበር፡፡ ግን ያለ በቂ ምከንያት ሳንቀጥልበት አቋርጨ እንድመለስ ተደረገ፡፡ በውይይታቸንም ጊዜ ህዝቡ በጣም ይፈነድቅና፣ በግልጽ ድጋፉን ሲገልጽና የሚያስገፈልገውን ወጪና ድጋፍ እንደሚያዋጣ ሲገልጽ፣ ከውይይቶቹ መካከል አቅራ ሆቴል የተደረገው እፁብ ድንቅ ብለው ደስ አላቸው፡፡ በዛው መጠን አንዳንዶች ደስተኛ እንዳልሆኑ በግልጽ ይታይባቸው ነበር፡፡ እንደተመለስኩ ገንጣይና አስገንጣዮች ያቀዱትን ውጊያ በመከፈት በኤርትራ፣ በአስመራና በምጽዋ ያሉ ኮረብቶችን ከለላ አድርገው በርቀት ተወንጫፊ መሳሪያ በማስጠጋት አልፎ አልፎ የአስመራን ከተማና የአስመራን የአውሮፕላን ከተማ ከመደብደብ ባሻገር በደጋው በተለይ በአካለ ጉዛይና በሰራዬ ውጊያ ከፍተዋል፡፡ ሻዕቢያ በዚህ ጊዜ ውስጥ በቀይ ባህር፣ በአሰብ ራስ ገዝ አውራጃዎች በባህር ፈጣን ጀልባዎችን እየተጠቀመ ሰፊ ውጊያ ሲከፍት፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ያልታሰበና ወያኔ በጎጃምና በጎንደር ያሰበውን ወረራ የሚያመለከት መረጃ በጦር ኃይሎች ምከትል የዘመቻ መኮንን ዕጅ ልከን፣ በዝርዝር እንዲረቅና በአንደኛ ደረጃ ጥንቃቄ ላይ ከማድረግ ሌላ በተለያየ ርቀትና በተለያየ ቦታ ላይ የተበታተነው ኃይል ማሰባሰብና ተተኪ የሆነ ኃይል በጥንቃቄ፣ ረጅ መሳሪያዎችና እግረኛ ጦር ከበቂ መሳሪያ ጋር ተሰባስቦ የጦር ልምምድ እያደረጉ፣ እንዲሁም ሴሎችን መመሪያዎችና መረጃዎችን በእጅ አስይዘን እንልካለን፡፡ ያእታየዮፏያ##ሃ ፖ6/

ፕሬዝደንት ቡሽ ባቀረበው ሀሳብ በጣም ነው የተገረምኩት፡፡ ለመሆኑ ፕሬዝደንት ቡሽ ይህን ማድረግ ይቸላሉን? እኛ የምንገኘው በአንድነትና በፀረ አንድነት ኃይሎች ወሳኝ ፍልሚያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በጦርነት ኢኮኖሚ ውስጥ ነው፡፡ እናንተ እንዲቋቋም የሸግግርባለአደራ- ወይንም ባለአደራ መንግሥት እንደምትሉት ብንስማማና ቢቋቋም ገንጣይና አስገንጣዮች በይፋ የታወቁ መንግስት ቢያውጅም ልከ እንደ መንግስት የሚመሩበት ድርጅትና አርማ ወይም ሰራዊት አላቸው፡፡ በስተጀርባቸውም እስከ ዛሬ ድረስ በማንኛውም መንገድ ያልነጠፈ ድጋፍ የሚሰጣቸው ኃይልም አላቸው፡፡ የኛን ኢኮኖሚ የእኛን ህዝብ ከሁሉም በላይ ለ30 ዓመት ያህል ለኢትዮጵያ አንድነት፣ ለኢትዮጵያ ሠላም፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ ማህበራዊ ደህንነት የሚዋጋውን ሰራዊት ማን እንዲመራው

ኢትዮጵያን ለማጥፋት ወይንስ ለኢትዮጵያ ሠላምየ

74

ተፈልጎ ነው? ይህ ሀሣብ በእውነቱ

አንዱን ማስረጃ ላቅርብልህ አንተ በሚገባህ መልኩ! አይሮፕላን በአየር ላይ እየበረረ “አብራሪውን ወይም የአውሮፕላኑን ሞተር ለመለወጥ እንደማይሞከር አንስማማለን ብዬ አምናለሁ፡፡ ይህን ማድረግ የሚፈልግ አንጎል ያለው ሰው ሳይሆን መከስከስ የፈለገ ፍጡር ብቻ መሆን አለበት፡፥ በሌላ በአገራችን አነጋገር ተጨማሪ ማስረጃም ላቀርብ እፈልጋለሁ፡፡ አንድ ፈረሰኛ ውሃ ሲሻገር በወንዙ ወይም በጅረቱ መሀል ፈረስ አይለውጥም፡፡ ይህንን ካደረገ እሱም ፈረሱም ውሀ ይበላቸዋል፡፡ ወንበዴ አንዲበላን

ነው የሚፈለገው? ይኹ ሊሆን አይቸልም? ከእናንተ የሚጠበቀውንና ለፐሬዚዳንት

ቡሽ እንዲደርስልኝ የምፈልገው መልዕከት ቀደም ብለን በተለዋሪጥነው ሀሳብ እና በተለይ በታየው በጎ ፈቃድ መሠረት ከሁሉ በፊት የሁለቱን አገፎች ግንኙነት አንድናሻሸል ከዚህም ባለፈ የተጀመረው የሠላም ግልግል በነሱ በኩል በዘላቂና በበጎ መልከ ተይዞ ከሁሉም የመንግስት ተቃዋሚዎች ጋር ባንድ ከብ የጠረጴዛ ዙሪያ የምንገናኝበት ጊዜ ቦታና ሁኔታ አንዲሁም አጀንዳ ይወሰን፣ በአስቸኳይም እንዲደርሰን የሚል ሲሆን ይህ ደግሞ የኔ የግል ሀሳብ ብቻ ሳይሆን የመላው የኢትዮጵያ ህዝብና በተለይም የህጋዊውና የህዝባዊው መንግስቴ አቋም ነው ብዬ እገልፃለሁ፡፥ «ከዚህ

በተረፈ በሚፈጠረው ውሽንፍርና ወና አገሬን ልበታትን እና ላስገነጥል ጨርሶ ዝግጁ

እንዳልሆንኩ

ያለጥርጣሬ

እንድታውቁት

እፈልጋሰሁ›-

በሚል

ፈርጠም

ያለ

ማስገንዘቢያ አሰጣለሁ፡፡

ይህን ካልኩ በኋላ ,የፈላሻን ጉዳይ በተመለከተ ከእናንተ የመገላገል ሚና ጋር ማያያዛቸሁ በጣም ገርሞናል፡፡ ከእናንተ ይህንን እኛ አንጠብቅም ነበር፡፡ በዚህ ጉዳይ

በጣም

አሰልቾ

ውይይት

ስላደረግን

በዝርዝር ልገባ አልፈልግም፡፡ እንደሚያገናኛቸው ታሪካዊም

ካንተ ጋር ደግሞ

ወደዚህ

ጉዳይ

በድጋሚ

ከሁሉ በፊት ፈላሻ ማለትና አይሁድ ማለት ምን ሳይንሳዊም መረጃና በጋራ የደረስንበት ግንዛቤም

የለም፡፡ አይሁድነት ዘር ነው? ወይንስ አምነት? በዚህ ረገድ ታሪከ ይቅር የማይለው

በደል ከአረቦች ጋር በተለይም ደግሞ ከሱዳን የስለላ ድርጅቶች ጋራ ሆናችሁ እኛ በቸግር ላይ በወደቅንበት ጊዜ «ኦፕሬሽን ሞሠስ› በሚባል ሴራ የኢትዮጵያን ህዝብ ከሻዕቢያና ከወያኔ ጋር በመመሳጠር በግድም . በውድም- እስቀፈድዳችሁ አስኮብልላቸኋል፡፡ እና ችግሩም የመነጨው ከዚሁ ከእናንተው ህገ-ወጥ ተግባር ነው፡ ይህ ሁሉ ሆኖ በዓለም አቀፍ ደንቡ የቤተሰብ የተለያዩ ቤተሰቦች ግንኙነት ወይም ደግሞ ‹ፋሚሲ ኢንተግሬሽን» ወይም .ፋሚሊ መንግሥታት ህግ አና ድንጋጌ መሠረት ጥቅሙ

ዩኒፊኬሽን›» በሚባለው የተባበሩት የአንድ ወገን ጥቅም ብቻ ሣይሆን

በሁለቱም ወገን ማለትም እስራኤል ተገደው የሄዱና ቤተ-ዘመዶቻቸው 75

ኢትዮጵያ

'

ውስጥ የቀሩ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መጥተው ከቤተሰቦቻቸው እንዲቀላቀሉ ወይም ቤተሰቦቻቸውን እንዲጎበኙ ነፃነት እንዲሰጣቸው በአንፃሩ እስራኤላዊ ወይም አይሁድ ነን ብለው የሚያምኑ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ከቀሩ ቤተዘመዶቻቸው 2ር - ቤተሰቦቻቸውም

ሄደው

እንዲያገጂጄቸው

ከእስራኤል

መንግሥት

ጋር

ተስማምተናል፡፡ በግድም በውድም ወደ እስራኤል የሄዱ እስካሁን ድረስ ከሌላው አውሮፓና ከሩሲያ ለመጡ የሚደረገው አይነት መስተንግዶ ሳይደረግላቸው በሚያሳዝን ሁኔታና አሁንም ድረስ በመጠለያ ሠፈር እንደሚኖሩ እናውቃለን፡፡

ወደ ጦርነቱ ስንመሰስ፣ በዚህ ጊዜ በኤርትራ፣ በጎጃም፣ በአሰብ፣ በወሎ፣ በሰሜን ሸዋና በወለጋ እንዋጋለን፡፡ ይህም ሆኖ ሴላ አቅድ እናወጣለን፡፡ አንደኛ በወለጋ በአንጎርጉተን ያለው ጦር፣ በተጠናከረ ዕዝና በረዥም መሳሪያ አንዲሁም፣ በአካባቢው ታጣቂ ተረድቶ፤ ከሪሙን እንዲያጠቃ፣ ከሻምቡ [03ኛ አየር ወለድ ከ/ጦር ከተበታተኑት ወጣቶች፣ ከተበታተኑት የ04ኛ አየር ወለድ ከፍለ ጦር ጋር፣ ቁጥሩም ከ7 ወደ 8ሺህ አድርሶ በሌላ ሁለት እግረኛ ብርጌዶች፣ የታንከ፣ የመድፍና የሮኬት ከፍሎች ተረድቶ ጄነራል ጌታቸው ገዳሙ እየመራ ከሁለት አቅጣጫ በመውጋት ቆርጦ መደምሰስ የሚል እቅድ እናወጣለን፡፡ የተባለውን መሳሪያና ጦር ማቅረብ ብቻ ሳይሆን የሞራል ማነቃቂያ ፍሪዳ በማረድ ይህ መሳሪያና ይህ ጦር ለኢትዮጵያ ህልውና እና ውጊያውም መለወጥ የመጨረሻ ተስፋችንና የመጨረሻ እጃችን መሆኑን ለሰራዊቱ በይፋና በግልጽ አስረዳለሁ፡፡ የጄነራል ጌታቸው ማዘዣ ጣቢያ ከአንቦ ፊት ለፊት በጉደር አካባቢ ሰንቀሌ በሚባለው ቦታ እንዲሆን እንወስናለን፡፡ ለቅዳሜ ሹር አጥቢያ አርብ ለታ፣ የአንገርጉተን ጦር ምንም ሳይዋጋ በስርዓት አልበኝነት አዛዣቹን አልታዘዝ ብሎ የወለጋን

ከተማ

ማጥለቅለቁንና

ውጊያው

መውደቁን

ሜ/ጄ

ዘለቀ

በቴሊግራም

በቀጥታ ይገልጽልኛል፡፡ የቅዳሜ ሹር ለታ (የአድዋ በዓል ዕለት ነበር) 102ኛው አየር ወለድ ጌዶን ለቆ ወደ ሙገር ተራሮች ከመምጣቱም ሴላ ከምስራቅ የመጣውና ከከሪሙ በማፈግፈግ ላይ የነበረው ጦር በአምቦ ከተማ ህዝብ ላይ ተኩስ እያዘነበ አዲስ አበባ ሄደን ደርግን እንገለብጣለን:› በማለት አለፈ የሚል መልዕከት ከአምቦ ፓርቲ ፀኃፊ በቀጥታ ከቢሮዬ እንዳለሁ ይደርሰኛል፡፡ ዘመቻ ከፍል ሄጀ ስለ ሁኔታው ስጠይቅ ስለ ሁኔታው ምንም አንደማያውቁና ከጄነራል ጌታቸው ጋር ለመገናኘት ከማዘዣ ጣቢያው ወደ ውጭ ሄዷል እየተባለ መዝናኘት አንዳልቻሉ ይነግሩኛል፡፡ ይህ እየሆነ አዳ ሀውልት ላይ አበባ ከማስቀመጥ ተመልሼ በደንብ ልብሴ ቢሮዬ አንዳለሁ ኮሎኔል ተስፋየ ወ/ስላሴና ምከትል 76

ፐሬዝደንቱ ፍስሃ ደስታ ይህንኑ ይነግሩኛል፡፡ ወደ ቤት በመሄድ በአስቸኳይ የውጊያ

ልብስ ለብሼ ከአጃቢው አምቦ

በውጊያ

አሰላለፍ

ጦር ጥቂቱ መትረየስ በጫኑ ተሸከርካሪዎች በየብስ ወደ

እንዲቀጥል

በማድረግ

እኔና ጄነራል

አዲስ

ተድላ

ጥቂት

አጃቢዎችን ይዘን በሄሊኮፍተር በቀጥታ ሰንቀሌ ስናልፍና ስንጠይቅ እርግጥ ከከሪሙ የተንጠባጠበ የሚመጣው አብዛኛውን እዚህ አየያዙ እንደቆሙትና ጥቂቱ በየጫካው እያሳበረ ከመሄዱ በስተቀር የተባለው ነገር አንዳልተፈጠረ ይነገረኛል፡፡

ከዚህ በተረፈ ግን የተባለውን ነገር የተደረገ ነገር የለም ከማለት ባቫገር 102 አየር

ወለድ ጦር ሻምቡንና ፊንጫን እንዴት ለቆ መጣኦ› ብየ ስጠይቅ ቦታው ለመከላከል አመች ስላልሆነ የለቀቁ መሆናቸውንና እንዲለቁም ከላይ ከዋናው ዘመቻ ትዕዛዝ እንደተሰጣቸው ሲነግሩኝ አጠገቤ ያለው የጦር ኃይሎች ኢታማር ሹም ጓድ አዲስ ተድላ

ስለዚህ

አስተያየት

አይሰጥም፡፡

ሌሊት

አልተኛሁም፡፡

ራትም፣

ቁርስም

አልበላሁም፡፡ በጣም ተዳከሜያለሁ፡፡ ጥቂት እረፍት አደርግና ከሆቴል የተገዛ ምግብ እንመገብና ለመመለስ ሰንነሳ በመኪና እነ ፍስሃ ደስታ፣ እነ ኮሎኔል ተስፋዬ፣ እነ ጄነራል ስዩም ሄሊኮፍተሩ ሊያኮበኩብ ሲል ይመጣሉ፡፡ ጥቂትም የሚፈረጥጡ ወታደሮችን ከየ መንገዱ እየለቃቀሙ በአንድ አይፋ መኪና ይዘው ይመጣሉ፡፥ ወደ ኋላ አንደመረመርኩትና እንደደረሰኝ መረጃም፤ ለምን እንዳላደረጉትና እንዴት እንዳልተሳካላቸው አላውቅም እንጅ በዛን አለት በፈጠራ ሁኔታ ከአዲስ አበባ እኔን በአጭር ደቂቃ ውስጥ ግንባር ለማጋፈጥና ጦሩ መሃል ለመከተት የተፈለገበት ምከንያት እስካሁን ለእኔ ሚሰጥር ነው፡፡ ተመልሰን ሁኔታዎች ሁሉ እንደተበላሹና ሴላ የጦር አሰላለፍ ለውጥ ማድረግ አንዳለብን እናስባለን፡፡ ዘመቻ ኮስትር በአሁኑ ጊዜ የማይታሰብበት ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ምዕራብ ሸዋንና ሰሜን ሸዋን መከላከልና ጊዜ መግዛት አለብን የሚለው ሀሳብ ላይ እንደርስና ነ4ኛው ከፍለ ጦር ከኤርትራ፣ |ዐ3ቸው አየር ወለድ ከፍለ ጦር

ከጎሃ ጽዮን መጥቸ፤ 102ኛ አየር ወለድ ከፍለ ጦርን በማጠናከር ከምዕራብ ሸዋ

እንዲከላከል ሰንወስን ወያኔ አምቦ ይገባል፡፡ ሁኔታው በጣም አሳሳቢ ይሆናል፡፡ የአምቦ ከተማና ህዝብ በጠላት እጅ መውደቅ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ታላቅ ተስፋ አድርገን እንመለከተው የነበረው የታጠቅ ኢንጅነሪንግ ወታደራዊ ኢንዱስትሪ የጠላት ኢላማ ስለነበር የእሱ መውደቅ ከህዝብ መውደቅ ጋር በአንድነት በብዙ ያሳስበናል፡፡ ያሳፍረናልም፡፡ ስለሆነም በድጋሚ የታወቀውን አንበሳውን 3ኛ ከፍለ ጦር ከደሴ ግንባር፤ 4ኛ ከፍለ ጦር ከሰሜን ሸዋ ግንባር፣ በወሊሶና አምቦ ግንባር እናሰልፍና የጄነራለ ጌታቸው ገዳሙ አስተሳሰብ ሰጋትና አመራር ባየነው ጥቂት ጊዜ ውስጥ በጣም ሰላሳሰበንና 77

'

ሁኔታውም ስላላማረን፣ ታማኝነትና እኔ እስከማውቀው ድረስ የእናት አገር ፍቅር፣ ታማኝነትና ሰፊ የውጊያ ልምድና ጀግንነት ያለውን፣ የሶስተኛው አብዮታዊ ሰራዊት ምከትል አዛዥ 'የሆነውንና በአምቦ አካባቢ የሚወለደው እንዲሁም መሬቱን ማጥቃት እንመድብና በአዛዥነት ሉሊሳን መርዳሳ ጄነራል የሚያውቀውን ጠላትን በማድረስ ጥቃት ከባድ ላይ እንሰነዝራለን፡፥ የአምቦ ህዝብ ተባብሮ በጠላት አንመልሳለን፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ በአንገርጉተንና በወለጋ የተሰለፈው ጦር ባይበተንና ባይዳከም ኖሮ፣ ወይንም ደግሞ የአገሩ ህዝብ ቢተባበር ኖሮ በዚህም በኩል ቢረዳ በወለጋ በኩል እንደታየው ማጥቃት ሁለተኛው ዳግም የተሰነዘረው የመጀመሪያው የኮስትር በላይ ዘለቀ ዘመቻ በከፊልም ይገባደድ እንደነበርና በጠላት ላይ ከፍተኛ ውድቅት ደርሶ እግሩን ነቅሎ በመሮጥ ላይ እንደነበር መረጃ ደርሶናል፡፡

ሁኔታው በዚህ እያለ፣ ያለው ክ/ጦር ከመቆረጡ በፊት አምቦና ወለጋ ያለው ሁኔታ በዚህ ሁኔታ እያለ፣ በአሶሳና በጋምቤላ በኩል ጠላት የጀመረው ውጊያ ደግሞ ሴላው ዱብዳ ስለነበር ጋምቤላና አሶሳ ያለው ጦር ተሰባስቦ ወደ ደምቢ ዶሎ እንዲመጣና ከወለጋ ያፈገፈገው ቦር በተቻለ ጥረት ታግዶ ከወለጋ 70 ኪሎ ሜትር በኢልባቡር ከአገር ዳርቻ በበደሌ ስትራቴጅከ ቦታ ላይ እንዲሰባሰብ ይደረግና ሌሎችም ረጅ ከፍሎች ተቀናጅተውና ተሰባስበው ከሁለቱ አቅጣጫ ተወጥረን ነቀምትን መልሶ ለማስታጠቅና በምዕራብ ሸዋም፣ በሰሜን ሸዋም አሁንም አሁንም ጥቃት ለመሰንዘር፣ ሴላ ዕቅድ በማውጣትና የፅዝ ለውጥ በማድረግ የሞራል ማጎልበቻና የዲሲፕሲንም እርምጃ እናደርግና ሰላማዊና የአካባቢው የአስተዳደርና የፖለቲካ ካድሬዎች በሁኔታው ውስጥ ተሰባጥረው የመጨረሻውን ጥረት አንዲያደርጉ ሰፊ ማሳሰቢያ እንሰጥና ለዚህ. ወ8፻፡- ነት ደ)ድርጅት, በመግፋት ላይ እንዳለን በኢትዮጵያ

.- ውስጥ ለረዥም .ገሺ

፡'የሀዳ፡፡ የስለላ ኃላፊ ሆኖ ሲሰራ የነበርና ስለ

ድ አሳዛኝ መጽሃፍ - የጻፈና እነ ዳዊትን እየጠቀሰ - ኢትዮጵያና ስለ-አቸሪ የኢትዮጵያን ባለስልጣናት ስም ሲያጠፋ የሃበረ ወንጀለኛ እኔ ሳላውቀው በአገራችን ባለስልጣኖች ተፈቅዶለት ለብዙ ቀናት በመጎብኘት ላይ እንዳለ አንድ ተቆርቋሪ ይገልጽልኛል፡፡ «ይህ ሰው በአሁኑ ጊዜ ለዚህን ያህል ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን ያደርጋል? ማንስ ፈቀደለትኮ፣ ብዬ ስጠይቅ መናገር ነበረብን፡፥ ጉዳዩ ከአሜሪካ - መንግስት ጋር ለመቀራረብ

ከምናደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ እርሰዎን አይቶና

, አነጋግሮ የተመለሰ ሁሉ ያልተለወጠ ስለሴለ አሁንም እንዲያነጋግሩት አጥብቀን እንጠይቃለጌ› አባላለሁ፡፡

በትግስትና

በሆደ

ሰፊነት

ይህ ሰው የጻፈውን መጽሐፍ ሶስት ጊዜ አንብቤያለሁ፡፡ ይመጣል፡፡ የአሜሪካ ተወካይም አብሮት ነበር፡፡ እንደሚታወቀው የአሜሪካኖች ባህሪ ለኢትዮጵያኖች 78

ግልጽ ይመስለኛል፡፡ የአንድ አግሩን ጫማ አፍንጫው አጠገብ አድርጎ የታወቀበትን ጉራውንና ማንነቱን ማንጸባረቅ ይጀምራል፡፡ እስከ መጨረሻው በትግስት አዳምጠውና ሲጨርስ በበኩሌ ‹‹በግልጽ የምታስበውንና የሚሰማህን ተናግረሃል፡፡ በትግስትም አዳምጨሃለሁ፡፡ የአንተን ማንነትና እድሜህን ያሳለፍክበትን ስራህን በሚገባ አውቃለሁ፡፤ መጽሐፉን ደጋግሜ አንብቤያለሁ፡፡ አከራሪ ፀረ ዴሞከራሲ መሆንህንም አውቃለሁ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ አኔን ማየት ቀርቶ የኢትዮጵያን መሬት መርገጥ የነበረብህ ሰው አልነበርከም፡፥ ይሁንና ይህንን የፈቀድንልህ ልታነጋግረንም የቻልከው ሰው ነህና ምናልባት ከጀሮህ አይንህን ታምናለህ፣ ከጥፋት ለቅንና ለበነ አላማ ቆመህ በሁለቱ እገሮችና ህዝቦች መካከል የምናደርገውን ጥረት ለማሻሻል የበኩልህን ታደርጋለህ ከሚል በጎ አስተሳሰብ የመነጨ መሆኑን ልትገነዘብ ይገባል› በሚል ንግግሬን እጀምርና .የጽሁፍህ መነሻና መድረሻ በጣም የተሳሳተና ብዙ ውሸት

ያለበት ነው:፥ በተለይ እነ ዳዊትን የመሰሉ ሌቦች ጠቅሰህ መጽሃፍህ ውስጥ ማስገባትህ ገርሞኛል፡፡ በበኩሌ እነሱን የመሰሉ ሰዎች በዚህ ምድር መፈጠራቸውን

አላውቅም፡፥ በእርግጥ አንተ የመሰለህን የመጻፍ መብት እለህ፡፡

የዛሬው ዓለማችን አብዛዎቹ ደራሲዎችና ጋዜጠኞች እውነቱን ለማስተማርና ለህዝብ

ለማስተዋወቅ

ሳይሆን

ለሰው

ጆሮ

የሚጥሙ

ፈጠራዎች

አድርገው

ወረቀት

በመቸርቸር ራሳቸውን ለማኖር የተነሱ መሆናቸው ግልጽ ሆኗል፡፡ ስለሆነም በጉዳዩ ይህን ያህል አልደነቅም፡፥ የአንተ ጽሁፍ ደግሞ ከዚህም ባሻገር ባለህ አቋም በአብዛኛው

ስነ ጽሁፍ

ሳይሆን

የፕሮፖጋንዳ

ባህሪና አላማ

ያለው

ነው

በዚህ

መጽሃፍ ወደፊት ልጆቸህ በተለይ ኢትዮጵያን በሚያውቁበት ጊዜ እንደሚያዝኑብህና አንደሚታዘቡህ አልጠራጠርም፡፡ ስለ አፍሪካ ቀንድና ስለ ኢትዮጵያ ቸግር ብለህ የጻፍከው ከእውነት የራቀ ብቻ ሳይሆን ቁንጽልና ጥራዝ ነጠቅም ነው፡፥ ቸግሩ ሶቬቶች ከባልካን ባህር ከወጡ በኋላ አሜሪካኖች ዋርሶውን ካቋቋሙ በኋላ አሜሪካ መንግስት ከመፈጠሩ በፈት የነበረ ችግር ነው›› አልኩት፡፡ በሁለቱ ሰዎች መካከል መግባባት ይር አይኑር አላውቅም፡፣ ይህን በምልበት ጊዜ ' የአሜሪካው ተወካይ ፊቱ በፈገግታ ሲሞላ ፖል - ሄንዝ ቅጭም ብሎና ቀልቶ ያዳምጠኛል፡፡በመጨረሻም ,አስካሁን ያልኩት ሁሉ በግለሰብ ደረጃ (ኢንተሴከቹዋሉ) ወደ ቀና አቅጣጫ ለማምራት እንጂ ለመከሰስ አይደለም፡፡ ይህንን እንድትገነዘብ አፈልጋለሁ፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ በቆየህበት ጊዜ ከሰማኸውና ከጸጳፍከው ጋር ምን የተለየ ነዢ አለው? የተለየ ያገኘኸው ነገርስ ምንድን ነውኔ› ብዬ በመጠየቅ አቆማለሁር፡

ያቀረብኳቸው

ማስረጃዎች

የተዘጋጀሁባቸው

ስለነበሩ

ናቸው፡፡ «ከሁሉ በፊት እስርዎን በቅርቡ ማወቄ ትልቅ እድል ነው፡፡ 79

የማያፈናፍኑ

ስለ አፍሪካ

በተለይም ስለ አፍሪካ ቀንድና ከዚህም በተለየ ስለ አገርዎ፤፣ ከዚህም ባለፈ ስለማዕከላዊ ምስራቅ ያለዎትን አውቀት አደንቃለሁ፡፡ ያለ መዋሸትም ትምህርት አግኝቼበታለሁ፡፡ ይህም መጽሃፍ የመጀመሪያ ከመሆኑም ሌላ ሰው እንደመሆኔ መጠን

ልሳሳት

እችቸላለሁ፡፡

ብዙ

ያላወቅኋቸውን

አውቄያለሁ፡፡. ያላየዳቸውንም

አይቻለሁ፡፡ በበጎም፣ በአፍራሸም መልክ የራሴ ግንዛቤ አለኝ፡፡ ከዚህ ባለፈ ግን ይህን ወርቃማ

ጊዜዎትን

የምፈልገ>

አልፈልግም፡፡

መውሰድ

ነገር ቢኖር ይህ መጽሃፍ

የመጀመሪያ እንጂ የመጨረሻ ስላልሆነ የወደፊቱን በትግስት ቢጠባበቁ የእርስዎም ሀሳብ ሊለወጥ ይቸላል» ካለኝ በኋላም .አንዲያው ስለ ወደፊቱ ሀሳብዎትን ሊገልጹልኝ ይችላሉን»›› በሚል ጥያቄ ያነሳል፡፡ እኔም .ነጻነት ይሰማህ፡፥ እኔ ከማንም የምንደብቀውና የምናፍርበት ነገር የለም፡፡ ምንድን ነው?› ብዬ ስጠይቀው የሚገርመው ነገር በመጀመሪያ ካርተር ያነሳው ስለ ኢህዲሪ መፍረስና ስለ አገራችን ፖለቲካ ሁኔታ ጥያቄ ጣል ያደርጋል፡፡ «በአውነቱ አንተ የመጣህበት ሁኔታና የያዝነው ርዕስ ከዚህ ውጭ ነው፡፡ ይህ የእኛ ድርሻ ነው፡፡ ለመጻፍ ደግሞ ከድርጊቱ በኋላ መዘጋጀት ትቸላለህ›› በሚል አሰናብተዋለሁ፡፡ ይእተትየዮቶቷያ ##ያ ጋሪ

ወደ

ቀጣዩ

- የማስባቸውና

ከፍል

ከመግባቴ

የኢትዮጵያ

በፊት

ህዝብ ማወቅ

ባለፈው

ከፍል

ይገባዋል

መጠቀስ

የምላቸውን

ነበረባቸው

ሀሳቦች

ብዬ

ላቅርብ፡

ከእነዚህም መካከል ከምዕራብ ኢትዮጵያ ሻምቡ፣ ጌዶና ፊንጫ አንዲሁም አንገርጉተንና ነቀምት በጠላት እጅ ከወደቁ በኋላ የደረሰን መረጃ፣ ጠላት ከተቻለውና ጦሩ እንደተለመደው መንገዱን ከለቀቀለት ወደ ወለጋ ለመዝለቅ፣ ካልተቻለው ደግሞ

በዚያ እኛ ልናደርስ የምንቸለውን ጥቃት በመከላከል ከኋላ እንዳይቆረጥ የሚያደርገው ጥረት እንጅ የበለጠውን ጦርና መሳሪያ ያሰለፈውና ሁል ጊዜ ዋና ግቡ አድርጎ ዋናውን ውጊያ ሊከፍት ያቀደው በወለጋ፤ በደቡብ ወሎና በሰሜን ሸዋ ሳይሆን፣ በምዕራብ ሸዋ መሆኑን በመረጃ ስለተገለጸልን፣ ለዚህ ተግባር ከኤርትራ 14ኛውን እግረኛ ከፍለ ጦር፣ ከጎሃ ጸዮን [03ኛውን አየር ወለድ ከፍለ ጦር፤ ከምስራቅ የተለያዩ ብርጌዶችና

ታንኮች፣ ከባድ መሳሪያዎች አቅርበን በቅድሚያ በዚህ ግንባር የተሰለፈውን ነ02ኛውን የአየር ወለድ ከ/ጦር ከማጠናከር ባሻገር ቀደም ብዬ የገለጽኩት ወለጋን ከሸዋ መቆረጥ፤ የፊንጫ የኤሌከትክ ማመንጫ በጠላት እጅ መውደቅ፤ ለታጠቅ ኢንጅነሪንግ ወታደራዊ ኢንዱስተሪ ኃይል የሚሰጠው ሰብ እስቴሽን ጌዶ በጠላት እጅ መውደቅና ብሎም ደግሞ የአምቦና ጉደር ብቻ ሳይሆን ይህ ቦታ ለአዲስ አበባ ያለውን 80



ቅርበት በመገመት በቆቦ፣ በአሸንጌ ኃይቅና በሴሎችም ቦታዎች ባደረገው ውጊያ ታላቅ

ስም ያተረፈውን ጀግናውን 6ኛ መካናይዝድ ሰራዊት በምስራቅም፥ በኤርትራም፣ በወሎም

ብርጌድ ከለሚ ግንባር በኢትዮጵያ በፈጸመው ታላቅ የመዳይ ተሸላሚ

የሆነውንና ታላቅ ስምና ዝና ያተረፈውን አንበሳውን ሶስተኛ ከፍለ ጦር ከደሴ በማንሳት በምዕራብ ሸዋ በአንቦ ግንባር በማሰለፍ የተቀሩት ጦሮች ሁኔታውን አውቀው፣ በሳሳ ጎናችን ጠላት ጉዳት እንዳያደርስ ጠንካራ ተጋድሎ እንዲያደርጉ ተስማምተን በምዕራብ ሸዋ ስናጠቃ፣ በመጀመሪያው ውጊያ 14ኛው ከፍለ ጦር፣ ከመጀመሪያ

እስከ

መጨረሻ

3ኛው

ከፍለ

ጦርና

6ኛው

መካናይዝድ

ብርጌድ

ወደኋላም በወሲሶ ግንባር የተሰለፈው 4ኛ አግረኛ ከፍለ ጦር፣ በጠላት ላይ ታላቅ ውድቀት በማድረስ ላይ እያሱ የሻዕቢያ በደጋውና በአሰብ የሚያደርገው ውጊያ በመስፋፋት ላይ እንዳለ፣ በተጨማሪና በሁለቱም ቅንጅት በደቡብ ወሎ በተለይ ወል ተራራ በሚባለውና በኮምቦልቻ ከፍተኛ ውጊያ ማለትም 9ኛ ግንባር ከመከፈታቸው ሲላ በሰሜን ሸዎ በአህያ ፈጅ ገደልና በድሁር ሜዳ ላይ (ምኒልከ የተወሰዱበት ቀበሴ ነው)፤ በፍቼው አቅጣጫ ወደ ደብረ ብርሃንና ወደ ጣርማ በር አስረኛ ግንባር

ይከፍታሉ፡፡

የሶስተኛው ቀጠና አስተባባሪ ሜ/ጄ ከፈለኝ ከሁኔታው አሳሳቢነት የተነሳ አንደኛ ከ2 አየር ወለድ ብርጌድ ከ/ጦር አንዱ ወይንም ሁለቱ ብርጌዶችና ስድስተኛው ሜካናይዝድ ብርጌድ በአስቸኳይ ከምዕራብ ሸዋ ወደ ሰሜን ሸዋ እንዲመለስላቸው፣ ከሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊታችን ቢቻል አንድ፣ አስከ ሁለት ከፍለ ጦር እንዲመጣላቸው ያሳስቡኛል፡፡ ‹‹በእርስዎ በኩል ያለው ስጋት እውነት ቢሆንም ውጊያ በተከፈተበት ግንባር ሁሉ ባለድል ሊሆን አይገባም፡፡- አይሆንለትምም"

የሚፈልገውም

እርስዎ ያሉትን

እንድናደርግ

ነው፡፡

በምዕራብ

ሸዋ እኛ የበላይነት

ስላለን ይህንን ትተን ፊታችን ወደ ሰሜን ሸዋ ስናዞር ጊዜ ለመግዛትና ተጠናከሮ ውጊያውን ወደ መሃል አገር ለማስፋፋት ነው፡፡ በሌላ በኩል በመሃሉ አገር ስጋትና በአሰብ ችግር በይዘትም በመጠንም የበላይነት የነበረውን ሁለተኛው አብዮታዊ ሰራዊት አንድናመናምን እያደረገ ኤርትራን ለመገንጠል ነው፡፡ ይህን ማድረግ የለብንም» በማለት አንድ እግረኛ ብርጌድና ከ;62ኛ አየር ወለድ ከ/ጦር አንድ ብርጌድ ብቻ እንጨምርላቸውና ውጊያው ይቀጥላል፡፡ አኛ ከኋላ ቀደም ብሎ ከተቀረው መላው ሸዋ ታጣቂ ህዝባዊ ሰራዊት ሴላ በጥያቄያቸውና በፈቃደኝነታቸው ሲሰለጥኑ የከተቱትን የአገሪቱ የከፍተኛ ተቋም ተማሪዎች ለብላቴን ሸለቆ ትምህርታቸውን በአጣዳፊ

እናዘጋጃለን፡፡

አጠንቅቀው

በውጊያ

መልከ

81

ተደራጅተው

የሚሰለፉበትን

ግንባር

ሴላው ህዝቡ ሊያውቀው የሚገባው ነገር ደግሞ አንዳች ማጋነን በዓለም የበረራ ዘገባ ኢትዮጵያውያን ከዓለም በራሪዎች ከአመት አመት፣ ከእለት አለት፣ የሆኑ ቢኖሩ እጅግ በጣም ውስን መሆን አለባቸው፡፡ ው

ስለ አየር ኃይላችን ነው፡፡ ያለ የአየር ኃይል ተዋጊዎችን ያህል ረዥም ሰዓት በመብረር ቀዳሚ ወይንም የሉም ባይ ነኝ፡፡

የውጭ ግንኙነት ቀውስ መቀጠል

እ ቀየፏየ##ያ 22/

አሜሪካኖችና በእነሱ የሚደገፉት ወንበዴዎች ሰላም ሰላም እያሱ ስለወተወቱና ከሶቬትና ከቻይና ጋር ከፍ ያለ ግንኙነት ስለመሰረቱ በሌላ አነጋር «ከባህሩ እየቀዳችሁ ምንጩን ታጉዛላቸሁ› በሚል ምሳሌ «እኛ ላይ ያላቸሁ አቋምና ጥላቻ በእውነቱ

ሲገባኝ አልቻለም፡፡ ኢትዮጵያ የኮሚኒስት አፒ ነች ትላላችሁ፡፥ ለመሆኑ ስለ

ኮሚኒስት አገር ያላቸሁ ግንዛቤ ምንድን ነው? ኮሚኒዝምን ምን ያህል ተገንዝባችሁታል? ካፒታሲዝምም ኮሚኒዝምም የህብረተሰብ እድገት እርከን እንጂ

ማንም አፒ ተነስቶ ኮሚኒስት ነኝ ሊል አይቸልም፡፡ በመሰረቱ ኢትዮጵያ ኮሚኒስትም ካፒታሊስትም አይደለችም፡፡ ከዚያም አልደረሰችም፡፥ ይህንን ያህል ታላቅ አገር

ይህንን ቀሳል ሁኔታ መመርመርና ማስረዳት የሚችል ጠፍቶ ወይንስ እንዲሁ ሊበሏት የፈሰጓት አሞራ ዥግራ ይሏታል አንደሚሉት እኛን ለመኮንን ብቻ? ከፊውዳል ስልተ ምርት ወደ ዴሞከራሲያዊ ህብረተሰብ ለመለወጥ ብቻ ሳይሆን ለመኖር ዕሰሰርቫይቫል) የምንታገል ህዝብ ነን፡፡ ይህንን የምናደርገው ማንንም ለማሳዘን ማንንም ለማስደሰት አይደለም፡፡ ደግሞ

ጥንትም፣

ዛሬም ወደፊትም

በእኩልነት፣

በህዝቦች የጋራ ጥቅምና

ሰላም

ለዓለም ከማንም ጋር ለመተባበርና የበኩላቸንን አስተዋጽኦ ለማድረግ እንሞከራለን እንጂ የራሳችን ህይወት ለመምራት ከማንም ትዕዛዝ የምንቀበል ሀዝቦች አይደለንም፡፡

ከተቃዋሚዎቻችን ጋር እንድትገላግሉን የጋበዝናችሁ በፈቃዳችንና በፍላጎታችን እንጂ አስገደዳችሁን አይደለም፡፡ የገባቸሁት ቃል ዛሬ ከምትገልጹዋቸው ነገሮች የተለየና ጨርሶ የአቋም ለውጥ አያለሁ፡፡ ተቃዋሚዎቻችንም የጠራነውና የጋበዝነው አኛ እንጂ እናንተ አይደላችሁም፡፡ እነሱ ፈቃደኞች በመሆን አብዛኛዎቹ ለጥሪያችን በጎ መልስ

ሰጥተውናል፡፡ እናንተ ከመገላገል ባሻገር ማን አንደሚጠቅመን፣ ማን እንደሚጎዳን የምናውቀው እኛ ተጠቂዎቹና የሰላም ፈላጊዎቹ ስንሆን ሻዕቢያ አላማው መገንጠል 82

ነው፡፡ የቸግሩ ምንጭና መሰረትም አራሱ ነው፡፡ በመሰረቱ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም የሚል ድርጅት ነው፡፡ ስለ ኢትዮጵያ የሸግግር መንግስት እሱና አስገንጣዮች፣ ተመርጠው ከዚህ መንግስት ጋር እንዲቀመጡ የፈለጋችሁበት ምከንያት ጨርሶ ሲገባኝ አልቻለም፡፡ እንደዚሁ ሌሎቹ ኢትዮጵያውያን በአንዳንድ ሀሳብ የምንለያይ ቢሆንም በኢትዮጵያ አንድነት ተመሳሳይ አቋም ያለን ስለሆነ የእነሱ በሰላም ጠረጴዛ መገናኘት እናንተን ያሳሰባችሁ ሰምንድን ነው? አጀንዳው ላይም ከገንጣይ አስገንጣይ ይህ መንግስት የሚፈርስበትን የምንነጋገርበት ነው ብላችኋል፡፡ አናንተ በህገ መን በት፣ መንግስትና

በህዝብ የበላይነትና ድምጽ የምታምኑ ከሆነ ህዝብ ያጸደቀውን ህገ ህዝብ የመሰረተው መንግስት አንድ ፕሬዝደንት አንዲያፈርስ ጥያቄ

ታቀርባላችሁ የሚል ግምትም አልነበረኝም፡፡ በዚህ ረገድ በጣም ነው የተገረምኩት፡፡ «ሌላው

ቡሽ፣ እኛ የምንነጋገርው

በአፍሪካ ውስጥ

አንድ ታላቅ አገር፣ አንድነት፣

ህልውናዋ፣ ሰላሟ ሰለመደፍረሱ፣ ባለችበት ቀጠና ብዙ ጠላቶች በመፈጠራቸውና 50 ሚሲዮን ህዝብን የሚመለከት ሰላምና ደህንነት ጉዳይ ሲሆን ይህንን ሁሉ ጎን ትተህ፣ የ32 ሺህ ፈላሻ ጉዳይ አሳሰበኝ ስትል በእውነቱ ከፍተኛ ህመም የሚሰጥ አነጋገር ነው››

ብዬ ስናገር የአሜሪካኑ ቻርጅድ አፊየር በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጣልቃ ይገባና ሁኔታውን ለማለዘብ ይሞከራል፡፡ እኔም ንግግሬን ከዚህ ጋር አቆምና ሰውዬውን ለራት ወይንም ቁርስ እጋብዘዋለሁ፡፡

አኔ በአገሬ ላይ በደረሰው ሴራና ጥቃት በዚህ መልኩ ብከራከርም፣ የኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ደህንነትና እንዲሁም ደግሞ የይለፍ ፈቃድ ሰጭ፣ አባላት ከሆኑ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን በተለይም ሰው በማስተላለፍና በመነገድ ልምድ ያላቸው ነጋዴዎች ፈላሻን አስመልከቶ ያከናወኑት ተግባርና በዚህም ንግድ የከበሩ ሰዎች ቁጥር ቀላል አይመስለኝም፡፡ ያጴ የቋያ #27 ሪ/

ቀደም ብየ ባቀረብኳቸው ሀተታዎች ለማቅረብ እንደሞከርኩት ለኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ሳይሆን በከፊል ወይንም በመጠኑም ቢሆን የአፍሪካም ታሪከ የሚሆኑ፣ ለማስረጃም ያህል ኢትዮጵያ ብቻዋን በጥቁሩ ዓለም ለጥቁር መብትና ነጻነት በፖለቲካው መድረከና በደምና በቁሳቁስ ያደረገችውን ተጋድሎ፣ ለታሪከ፣ ለቀድሞው ሊግ ኦፍ ኔሽሸን፣ በኋላም የተባበሩት መንግስታት ቤተ መዘከር እተወዋለሁ፡፡ አብዮታዊ መንግስት ባለፉት ፲7 የድልና የትግል ዓመታት ብቻ ለዝምባብዌ ህዝብ ነጻነት፤ ከዘረኞችና ከያን ስሚዝ

ጋር ይደረግ ለነበረው ትግል የሰለጠነውን ሰራዊት 83

ቁጥር፣ ያሰለጠንበትን የጊዜ እርዝመት፣ ያስታጠቅነውን እጅግ ዘመናዊ የሆነ መሳሪያና አልባሳት፣ ይህንን ሰራዊት ከአዲስ አበባ ሉሳካ፣ ከአዲስ አበባ ማኾቱ በእየር ለማጓጓዝ ያወጣነውን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ወጭ፣ ውጊያው የመጨረሻና ለዚምባብዌ ወሳኝ ጊዜ በመሆኑ ጉሬላውን ያሰለጠኑ የኢትዮጵያ መኮንናች፣ ያሰለጠኑትን ሰራዊት እየመሩ በዚምባብዌ ምድር ላይ ለመዋጋት ፈቃደኛ በመሆን ያቀረቡትን ጥያቄ፣ በተመሳሳይ ለናሚቢያ ያደረግነውን፣ ወጣቱ የሞዛምቢክ መንግስት 'በቅጥረኞች ሲወጋና ከፍተኛ ችግር ላይ ወድቆ በሚንገዳገድበት ወቅት ያደረግነውን ፀረ አፍሪካ አገሮች እየተረዳ እርዳታ፣ ኢዲያሚን በእብሪትና በጥጋብ በጥቂት ታንዛኒያን

በወረረ

ጊዜ ወዳጅ

ለሆኑት

መሪና

ወዳጅ

ለሆነው

ህዝብ

የሰጠነውን

ከፍተኛ እርዳታ፣ አፍሪካ ፍራንኮ ፎንና አንግሎ ፎን እየተባባለ በዚህም ራሱ በፈጠረው ስንጥቅ ኢምፔሪያሊዝም ገብቶ ድርጅቱን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመበታተን ያቀደውን ታላቅ ሴራ በማከሸፍ ኢትዮጵያ የተጫወተቸውን ታላቅ ሚና እና ለዚህም በግለሰብ ደረጃ የከፈልኩትን መስዋዕትነትና ያገኘሁትን ስም ከዚህም ከአፍሪካ ክልል አልፈን፤ በዴሞክራሲያዊት የመን መንግስት ላይ የተፈጸመውን አሳዛኝና አሳፋሪ የመፈንቅለ መንግስት ሴራ በብርቱ ከመቃወምና ከወዳጅ መንግስት ጋር ቅራኔ ውስጥ ገብተን ለሀቅ ስንል የደረሰብን አደጋና ችግር፣ የመንን መንግስት ከዛ ሁኔታ በአስቸኳይ ለማዳን በአየርና በባህር በበቂ ጦር አዘጋጅተን ለመወርወር ያደረግነው መሰናዶ እንዴት እንደከሸፈ፣ በሱዳንና በሶማሊያ «እኛ ጦርነት አንፈልግም፣ የምንፈልገው ሰላምና ዴሞክራሲ ነው፡፡ በኃይማኖትና በጎሳ የተመሰረተ ገዥ መደብ

አይዝዛንም፡፡

የምንፈልገው

እኩልነትና ማህበራዊ

ፍትህ

ነው» ብለው

በመነሳት አፍሪካ የእርዳታ ጥያቄ አቅርበውልን፣ ከምንመገባት አንዲት ዳቦ ከፍለን እየሰጠን፤ ከምንገዛውና ከምንለምነው መሳሪያ ከፊሉን እየለገስን፣ የተጠቁና የተሰደደውን የሶማሊያና የሱዳን ሰፊ ህዝብ፣ እንዴት እንዳስተናገድን ቀርቶ የኢትዮጵያን ውስጣዊ የታሪክ ማስታወሻን ያልያዝኩ በመሆኔ ይህንን ዝግጀት ወደፊት ጊዜና ሁኔታዎች ከፈቀዱ በመጽሐፍ መልክ እአስካዘጋጅ ድረስ በዚህ መንገድ እውነቱን ለመገለጽ

በመጠኑም ቢሆን

የገጠመኝን

እንደ

መግለጤ

መጠን

ዛሬም

ካለፉት.

ዝግጅቶቹ የተሳቱትን አንዳርምና፤ እንዳስተካከል ይፈቀድልኝ፡፡ አንደኛ በዝግጅቴ አንዱን አስገራሚ፥ አሳዛኝና አስደናቂ ፍጡር ዶከተር በረከትን ስም ነካ አድርጌ አልፌያለሁ፡፡ አሁንም ስለ አሱ በዝርዝር ባወራ በእውነቱ እሱን መሆን ስለሚሆንብኝ፣ ስምና ከብር መስጠት ስለሆነ ከዚህ ተቆጥቤ ልገልጽ የምፍልገው አንድ ነገር ብቻ ነው፡፡ ይህ ግለሰብ ሐረር የህግ አማካሪና የከተማው ከንቲባ ሆኖ 84

ማንን ለመምሰል እንደሞከረና ምን እንደሰራ የሐረር ህዝብ በገሃድ ያውቀዋል፡፡ አዲስ አበባ የጥንቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባልደረቦቹን ጓዳዊ ማህበር አቋቁማለሁ ብሎ ምን ሲያደርግ እንደነበርም ብዙ ምሁራን ያውቃሉ፡፡፥ የሚናገረውን በመስማት የኢትዮጵያ ህዝብ አምኖ በአብዮቱ አጥቢያ ለመርማሪ ኮሚሽን አባልነት ሲመርጠው አራተኛ ከፍለ ጦር ግቢ ከኮሚሽኑ አባላት ጋር መጥቶ ስለ ኤርትራ የተናገረውን ዛሬም

በህይወት ያሉ የደርግ አባላት የሚያውቁት በሚሰጥር ተቀምጦ ይገኛል፡፡

ሲሆን ይህ ቃሉ እስከዛሬም ተዘግቦ ሽ

ይህንንካልከብኋላበየተገኘበት ቦታ ስለ ኢትዮጵያ ከሚናገረው ሌላ በጄነራል ሰይድ ባሬ ተገዝቶ የጻፈውን መጽሐፍ አንደምንም ብላችሁ ፈልጋችሁ እንድታነቡትና ምሁራንም በሰፊው ህዝብ በሚገባው ቋንቋ እንዲተረጉሙት አጥብቄ አለምናለሁ፡፡ >

ስለ ጎንደሩ ዘመቻ

ያእፇቀዖፆዲያሀ#ያ ሯይ/

በጎንደር የተደረገው ዘመቻ የሚያስተማምን ሆኖ አላገኘነውም፡፡ አነሱ (አዛኙቹ) እርስ በርሳቸው አልተባበርም በማለት ህዝብን አላስተባበሩም፣ እንደውም በጠላት የውስጥ አርበኞች ሻጥር ይሁን ወይም በነሱ ማህበራዊ ንቃት ጉድለት በመጀመሪያ የወያኔ፣ ማለት የወያኔ የደ/ታቦር እና የባህር ዳር ወረራ ከስርዓት ውጭ በየአቅጣጫው ከተበታተነው

ሰራዊት ባላገሩ መሣሪያ እየነጠቀ ወስዷል፡፡ እርስ በርሱ በመጋደልና

በመዝረፍ ላይ የውስጡን ፀጥታ አውኳል በማለት የመንግስት መሳሪያ እንሰበስባለን፤ ወይም እናሰባስባለን በሚል አሰሣ ይደረጋል፡፡ አንዱ በሌላው፥ አንድ ከፍል ሌላውን በመወንጀል ላይ እንዳሉ ወያኔ ከደቡብ ጎንደር በአንዴ በባህር ዳር ላይና በሰሜን ጎንደር ላይ ውጊያ ይከፍታል፡፡ አሁን በስምንት የውጊያ ግንባር እንወጠራሰን፡፡ በወሎ አና በሰሜን ሸዋም ውጊያ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ይህም ሆኖ በቀጠና ሶስት ወይም የጎንደርና የጎጃም ህዝብ ባጠቃላይ ሰራዊቱ በተለየ ይመከታል የሚል እምነት ነበረን፡፡ በታወቀው በፎገራ ሜዳ ላይ አኛ የታንከና ብረት ለበስ የበላይነት ስላለን ወያኔ በሚገባ የሚመታበት ቦታ ነው የሚል እምነትም ነበረን፡ ፡ ውጊያው ሲጀመር በሀሙሲት፣ በዘንዘልና እና በአባይ ፏፏቴ አካባቢ ያሱ ጦሮች ያደረጉት ውጊያ ጥሩ ነበር፡፡ አጠቃላይ ውጤቱ ግን አሁንም በጣም የሚያሳዝን ነው፡ ፡ ይህም ዝርዝር በአሁኑ ጊዜ መግለፅ አልፈልግም፡፡ ፅዝና ሰራዊት በጥቂት ቀን ውስጥ ባህር ዳርን፣ ባጠቃላይ

ጎጃምና ጎንደርን ትተው 85

በቡሬ ለቀምት መንገድና ድልድይ

በኃላፊነት ከተሰጣቸው ቀጠና ውጪ ወለጋ ገቡና ሰሜን ጎንደርና ምዕራብ ጎጃምን እንዲሁም መተከልም ለጠላት ያጋለጣሉ፤ ወያኔ የተወሰነ ጦሩን ወደ ደ/ማርቆስ ብሎም ወደ ደጀን ሲያመጣ ሰሜን ጎንደር ብቻውን ይቀራል፡፡ ባካሄድነው ረጅም የውጊያ ታሪከ አንዱ ከፍተኛ ችግርና ፈተና የሰሜን ጎንደር ሁኔታ ነበር፡፡ ይህ ከልል ከኤርትራ ከትግራይና ከሱዳን የሚከላከልና በአደገኛ ሁኔታ ላይ ያለ ከልል በመሆኑ ለረጅም ጊዜ ታላቁ የግል ስጋቴ ነበር፡ፊ፥ በዚያ ከልል ቦታም ጠንካራ አንድ አርሚ ያስፈልጋል በማለት የጦር ሠፈርና የአውሮፕሳን ሜዳ ለመገንባት ታላቅ ወጪም ያደረግነው ይህ እንዳይደርስ ነበር፡፡ በቂ ጊዜም ተገኝቶ ነበር፡፡ አዝናለሁ! ባለመረዳታቸን ወይም ደግሞ ድጋፍ ባለማድረጋችን ስጋታችን

እውን ሆነ፡፡ በከልሉ ያለው ህዝባችንም ተዋረደ፡፡ እዚህ ላይ የጎንደር ዙርያ ሰራዊትና ህዝቡ ያደረገው ተጋድሎ ታላቅ፣ እደግመዋለው ታላቅ ብቻ ሳይሆን ብቸኛና የመጀመሪያም ነው እላለሁ፡፡

የከልሉ ሰራዊት አመራር የማስተባበር ችሎታና ቆራጥነትና የአላማ ፅኑነት ግሩም ነው፡፡

ከፍተኛው

የባህር

ዳር

ጦርነት

ብዙና

በአይነቱም

ከፍተኛ፣

በመጠኑም

በአይነቱም ከፍተኛ የሆነ መሳሪያ ይዞ በሶስት ቀን ውጊያ ሊሆን በማይገባው ሁኔታ ሲዝረከረከ አነስተኛው ጦር ማለትም አንድ ለተሟላ ከ/ጦርና ህዝቡ ከሻዕቢያና ከወያኔ ጋር ከክ ቀን በላይ የሞት ሽረት ትግል አደረጉ፡፡ ገዛኸኝ ወርቄን ሴትም ቀንም ሰዓት እስከ ሰዓት በሬድዮ አገኘዋለሁ፡፡ ባገኘኝ ጊዜ ሁሉ እርዳታና የጦር ኃይል ነው የሚጠይቀኝ፡፡ ከእርሱ በታች በጎጃም ወይም በተቀሩት ከልሎች የተፈጠረውን ሁኔታ በውል ያወቀና. የተረዳ አይመስለንም፡፥ አለቆቹም ሲሸሹ ይህንን እንኳን ሁኔታ አላስረዱትም፡፡

የአውሮፕላን ሜዳውን ጠላት እንዳይቆጣጠረው የከልሉ ጦር በተቻለ መጠን እንዲቆጣጠር የሚቻለው ሁሉ እንዲደረግ ደጋግሜ አሣስባለሁ፡፡ ይህ ባይቻል ደግሞ በከተማው መሀከል የሄሊኮፍተሮች ማረፍያ ተጠንቶና በራሪዎች በጉልህ የሚመለከቱት ምልከት ተደርጎ የተቻለውን የሰው ኃይል አና ድርጀት ለማቅረብ -‹የሚያስችል ሁኔታ አንዲፈጥሩ ሌላ ማሳሰቢያ-ደጋግሜ አልካለሁ፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ደግሞ የከፍሱ ሰራተኛ የሰው ኃይል እጥረት አለብን፡፡ ከየከፍሉ የተወሰነ የሰው ኃይል እየቆነጣጠርን ከመላከ አልተቆጠብንም፡፡ ገዛኸኝ ወደ መጨረሻው ገደማ በቴሌግራም የላከልኝ መልእከት ለኢትዮጵያ ህዝብ መግለፅ ግዴታዬ ይመስለኛል፡፡ የመልከቱም ሂደት ከዚሁ እንደሚከተለው ነው፡፡ ጓድ መንግስቱ! ሰራዊቱና የጎንደር ዙሪያ ህዝብ እስከ አንድ ሰውና ጥይት ድረስ ተዋግቶ አዚሁ በክብር ለማለቅ ተሰብስቦ ሙሉ በሙሉ ቃል ገብቶልኛል፡፡ ለአገሬ፣ 86

ለአብዮቴና ለመሪዬ የገባሁትን ቃል ተግባራዊ አደርጋለሁ፡፡ የተቻሎትን ያድርጉልኝ› የሚል ነበር፡፡ የአኔ መልስ-ያው የተደጋገመው ነው፡፡ «የተቻለው ጦር ይላከልሃል፡፡ አውሮፕላን ሜዳው እንዳይያዝ የሚከፈለው መስዋትነት ወሳኝነት አለው፡፡ በከተማው መሀከል አማካኝና ጥብቅ በሆነ ቦታ የሄሊኮፍተር ቦታ ማዘጋጀት ወሳኝነት አለው፡፡ ከከተማው ርቆ የሚገኝው የሥጋ ፋብሪካውን ንብረትና ምግብ ለማንኛውም ጉዳይ አግዛቸችሁ ወደ ከተማው መሀል ማስገባታቸሁ ለምናልባት ለውጊያው

መሰንበትና ህይወት መራዘም ጠቀሜታ አለው›› ወዘተረፈ የሚለውን ማፅናኛ ከመላከ

ባሻገር የዘመቻው ስም ,..ኮስትር በላይ» የሰራዊቱ ስም ሰራዊት ቴዎድሮስ› የተሰኘ ጦር እራሴ እየመራሁ አካባቢውን በጥቂት ቀን ውስጥ በማጥለቅለቅ እናንተን ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከልሱን በሙሱ ነፃ ለማድረግ ከአሁን ጀምሮ ከኢአ ወደ ጦር ግንባር ሄጃለሁ በሚል እአለየዋለሁ፡፥

በሌላ በኩል ሁለተኛው አብዮታዊ ሰራዊት በእናንተ ላይ የሜረባረበውን የወያኔና የሻዕቢያ ጦር ለመቀነስ በአነሱም ላይ ተፅእኖ ለማስደርና የናንተን ሸከም ለማቃለል ሁለት ከ/ጦር በራማ በኩል ገስግሶ በአከሱምና በአድዋ በር ላይ እየተዋጋ ነው፣ በብርቱ እየተዋጋ ነው የሚል መልክት አልካለው፡፡ ይህን ያልኩት ደግሞ የተደረገ ነው፡፡ ]4ፋኛው ክ/ጦርና ዘርአይና ዮሐንስ ተብለው የሚታወቁ ሩ የትግራይ ህዝባዊ ሰራዊት ብርጌዶች በአከሱምና በአድዋ ይዋዮ ነበር፡፡ ገዛኸኝ ይህንን ያልኩትን መልአክት በሙሉ በየሰዓቱ ህዝብና ጦሩን ሰብስቦ ይገልፃል፡፡ ከፍተኛ ደስታ ይፈጠራል፡፡ የበለጠ ተስፋና ሞራል ጥንካሬ ይዳብራል፡፡ የጎንደር ዙሪያ ህዝብ ሽምቅ ተዋጊዎች በተለይም 35ኛው ከ/ጦር በመከላከልና በመልሶ ማጥቃት" በተለይ በቁልቋል በርና አይሮፕላን ማረፍያው ክልልና እንደዚሁም ደግሞ በሌሎች የጎንደር ከተማ መቃረቢያ ግንባሮች ብርቱ ውጊያ ያካሂዳሉ፡፡ በዚህ አንፃር ይዋጋ የነበረው የጠላት ጦር ለበላይ ከፍሉ በሬድዮ ሲያስተላልፍ እአገደጠለፍነው

.‹‹የገጠመን ሁኔታ ጨርሶ

ያልጠበቅነው

ነው፡፡ ሰራዊቱ አልቆብናለ፡

መቀጠል አልቻልኩም፡፡ ሌላ አጠናካሪ ኃይል ይላክልኝ» ሲል እንሰማ ነበር፡፡

ስለጎንደር ውጊያ በአጭሩ ስደመድም በቅድሚያ በሠላሙ ጊዜ ከልሉን ከሌሎች ከልሎች ለማስተካከል ብሎም ለማስበለጥ ከህዝቡ ጋር አስመስጋኝ የልማትና የአስተዳደር ተግባር ሲያክናውኑ የነበሩ በዚህ በአሁኑ ቀውጢ ጊዜ ህዝቡ በገባላቸው ቃልኪዳን መሰረት አነሱም እስከመጨረሻ ከህዝብ ሳይለዩ ይህንን የመሰለ አመራር እየሰጡ ታላቅ ጀግንነትና ሙያ የፈፀሙ የኢትዮጵያ ባለሞያዎች የሆኑትን ባለውለታዎች መሪዎች የፓርቲውን ፀሀፊና የከ/ጦሩን አዛዥ ሌሎቹንም ጀግኖችና 87

መሪዎች ማነው የገደላቸው? በርግጥ ሻዕቢያና ወያኔ ናቸው ወይስ ሌሎች? የሚለውን ጥያቄ ለህዝብና ለታሪክ አተዋለሁ፡፡ የእነ ገዛኸኝ የመጨረሻ አቅድና አላማ የመንግስቱ ጦር እስኪደርስ ጊዜ ቢወስድ አርማጭሆ ገብተው ጠንካራ የሸምቅ ውጊያ በማካሄድ ሰራዊት ቴዎድሮስን የበለጠ ለማጠናከር ህዝቡንም ለማዳን ነበር፡፡ ጎንደር በጠላት እጅ ከመውደቁ በፊት ለማዳንና ቃሌን ለመፈፀም በቅድሚያ የሰሜን ሸዋ፣ የምዕራብ ሸዋ፣ የአአ፣ የደቡብ ሸዋ፣ የምስራቅ ሸዋ ህዝብና ካድሬዎች በዚህ ከልል በአገሪቱ ማዕከል በውጊያም በልዩ ልዩ አገልግሎት ተቋም ስራ ላይ ያሉ በአንድ ማዕከል ተማከለው በአስቸኳይ አጭር ስልጠና እንዲደረግላቸውና በጦር አደረጃጀት ተደራጅተው ታጥቀው ትእዛዝ ይጠባበቁ ዘንድ፣ አግባቡ ላላቸው አካላት መመሪያ እሰጥና ሐረር ሄጄ የአገሪቱን ሁኔታ በግልፅ አስረዳና፣ ከምስራቅ ግንባር 30ኛውንና 3ኛውን እግረኛ ከ/ጦር የታንክ

መድፍና ሮኬት ከፍሎች በተሟላ አመራርና ድርጅት በአጣዳፊ እንዲንቀሳቀሱ አደርግደና፣ በሰሜን ሸዋ ከተባለው ማለት ከተካበተው ጦር [ዐ3ኛውን የአየር ወለድና 27ኛውን ከ/ጦሮች፣ ማለት 103ኛውን የአየር ወለድ እና 37ኛውን ከ/ጦር እንዲሁም

በከፍተኛ የመድፍ የሮኬትና የታንከ ከፍሎች በማጠናከር ባጣዳፊ በጎሀ ዩዮን ግንባር እንዲሰለፉ አደርግና፣ በደቡብ ኢትዮጵያ በብላቴን ሸለቆ የተሟላና በወጣት የተገነባ 104ኛውን የአየር ወለድ ከ/ጦር ግን በስልጠና ላይ የነበረ በውጊያ እቅድ እንዲዘጋጅ አደርጋለሁ፡፡

ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ አንድ ጠንካራ በታንከና በብረት ለበስ የተጠናከረ ለራሴ የማዘዣ ቦታ ጥበቃ የሚውል ጦር አዘጋጅና እኔ፣ ሌተናል አዲስ ተድላና ሜጀር ጄነራል ክንፈ እና ሌሎችም እስታፎች ሆነን ቀደም ብዬ እንደገለፅኩትና ለገዛኸኝ ወርቄም ቃል እንደገባሁት ኮስትር በላይ የሚል የዘመቻ እቅድ እናወጣና ለሰራዊቱ ስም ሰራዊተ ቴዎድሮስ የሜል እንሰይምና በወለጋ ከ/አገር በጅዳ አውራጃ ለአባይ 60 ኪሜ ርቀት ባለው ድልድይ ለመገንባት ኮንስትራከሽን ም/ቤት በሰራው ካምፐ የኋላ ማዘዣ ጣብያ እንመሰርትና በዚያው ዕለት በተሸከርካሪ ባጣዳፊ ወደ ግንባር ስንሄድ

በጄነራል አስራት የበላይነትና በብርጋዴል ጄነራል ዋሲሁን ንጋቱ አዛዥነት የሚወራውን ከባህር ዳር በተዝረከረከ ሁኔታ የመጣው በግምት ተውጣጥቶ አንድ ክ/ጦር የሚሆን ሰራዊት ከድልድይ ውስጥ ሲራኮት እናያሰን፡፡

ወዲህ

በወለጋ ውስጥ

አንዲት የገበሬ መንደር

በዚያውም ዝዐ4ኛ አየር ወለድ ከ/ጦርና 37ኛው እግረኛ ከፍለ ጦር አባይን አልፈው በአባይ ሸለቆ ከፍተኛ ቦታ ላይ ተካብተው እናገኛለን፡፡ ከቸኮላና ከጥድፊያ ይመስለኛል፡፡ ሁለቱ ከ/ጦሮች ግልፅ ያለ የውጊያ ትዛዝና የውጊያ ቀጠና 88

ስላልተሰጣቸው ወይም ስለጠላት ሁኔታ ስላልተገለፀላቸው በጣም ተዝረክርከው ነው

' ያገኘናቸው፡

የነፍስ ከፊሉ ጊዜው በምን

ከፊሉ ቀለብ ይሰፍራል፡፡ ይከፋፈላል፡፡ ከፊሉ ከወንዝ ውሀ ለመቅዳት

ወከፍ ኮዳውን ይዞ በየጢሻው ይዞራል፡፡ ከፊሉ የዛፍ ጥላ አየተጠጋ ተቀምጦ በዚያች አነስተኛ የገበሬ መንደር የሚዞርና ፍየልና በግ የሚጎትትም አይተናል፡፡ በግምት ከቀኑ ከ5-6 ሰዓት ይመስለኛል፡፡ የሁለቱም ከ/ጦር አዘኙችን ጠርቼ ሁኔታ ትገኛላቸሁ የተሰጣችሁ ትዕዛዝ ምንድነው? ስለጠላትስ ያላችሁ መረጃ

ምንድነው? ለመሆኑ በዚህ ሁኔታ ስትዝረከረኩ ከፊት ለፊታችሁ ጠላትን የሚጠብቅና

የሚቆጣጠር የጥበቃ ጦር አውጥታቸኃል ወይ? ወዘተረፈ የሚል ጥያቄ አቀርባለሁ፡፡ የአየር ወለድ አዛዥ ቀደም ይልና የኔ ትዕዛዝ 3ኛው ከ/ጦር የያዘውን ቦታ

ተረከቤ

በመያዝ

ሴላ ተጨማሪ

ትዕዛዝ እንድጠባበቅ

ነው፡›

ሲል የኛው

ከ/ጦር

አዛዥ .ከዚህ ፈቀቅ ብዬ የመከላከያ ቦታ ይዝ እኔም በበኩሌ የበላይ ትዕዛዝ አንድጠብቅ ትዛዝ ተሰጥቶኛል፡፡› ይላል፡፡ «በል አንተ እንድትይዝ የተሰጠህን ቦታ፣ ያወጣኸውን ቃፊር ወይም ደግሞ የወጪ ጥበቃ ጦር አጋዥ መሳሪያህን ያስቀመጥክበትን ቦታ እና የማዘዣ ጣቢያህን ወዘተረፈ አሳየኝ፡፥ ቅደምኔ› ብዬ ሁሉም መኪና ላይ አንዲወጣ እደርጋለሁ፡፡ እንደመደናገጥም ይልና ባንዲት አረንጓዴ ቀለም የተቀባቾ ላንድ ከሩዘር ይቀድምና 1 ኪሜ እንደተጓዘ ከባህር ዳር የተመለሱ ሁለት ታንኮች ከመንገድ ግራና ቀኝ ሲቆሙ አንድ ብርጌድ መጠን አለው የሚባል ወጣት ጦር ያለምንም ስልታዊና ወታደራዊ አሰላለፍ ከመንገድ ዳር በስተግራ ዛፍ ስር

ተቀምጦ አያለሁ፡፡ ] ‹ያንተስ የማዘዣ ጣቢያ የት ነውያዕ›› ስለው .‹ና አዚህ አካባቢ ለማቋቋም አያሰብኩ

ነው?» በማለት የአንድ የገበሬ ጭቃ ቤት ጅምር ያሳየኛል፡፡ ረስለጠሳት ያላቸሁ መረጃ ምንድነው? እዚህ የነበሩትና ከባህር ዳር የመጡት የበላይ መኮንኖችና ሰራዊቶች ለእናንተ የገለጡላቸሁና ያስረዷቸሁ ነገር የለም ወይ? መሬቱን አስተውላቸኋል ወይ»› ብዬ ሰጠይቅ ዝምታ ይሰፍናል፡፡

በዚህ ጊዜ በምንተፍረት ጀነራል አስራት ‹‹ቡሬ ላይ ከፍተኛ ጦርና ታንከ በመከማቸት ላይ አንዳለ መረጃ አግኝተናል» ይለኛል፡፡ ይህንን የምንነጋገረው በሺህ የሚቆጠር ራዊት በመሀከላችን ሆኖ በሰራዊት ተከበን ነው፡፡ የአካባቢው ህዝብ ያለ አንዳች መረበሽና ልዩ ሁኔታ የሚያርሰው ያርሳል፡፡ ገብያተኛው በአህያው በሸከሙም የጫነውን ይዞ ይወጣል፡፡ ይወርዳል፡፡ ሲያልፍ ሲያገድም ይታያል። አስኪ ሁላችሁም መኪናቸሁ ላይ ውጡ! መትረየስ የጫናቸሁ ቃኝዎች ቅደሙ ስል ፣ ጄነራል አስራት «ጸረ ጌታዬ አይሆንም፡፡ ይሄ ሁሉ በሙሱ የሚያዩት ወንበዴ ነው፡፡ ወንበዴውም ደግሞ የራሱ ግራድፒ መሳሪያ አለው» አለኝ፡፡ 89

በነገራችን ላይ ግራድፒ ማለት ለአንድ ሰው ሸከም ቀላል የሆነ ነገር ግን ጥይቱ ከባድ የሆነ ወደ 86 ኪሜ ሲወነጨፍ የሚችል ከባድ መሳሪያ ነው፡፡ «መኪና ላይ ውጣ ነው የምልውኔ» ስል አስራት፤ እነ ጄነራል አዲስን አንዴ ዝም ትላላችሁ ወይ? ይህን ሰው አትመከሩትም ወይ?› ሲል ያኔ የተሰማኝና ላደርገው የፈለኩትን ዛሬ ልገልጠው አልፈልግም፡፡ በዚያን ጊዜ ለእኔ የሚታየኝ በጎንደር ከተማ ሻዕቢያና ወያኔ በመድፍና -በሞተር በመትረየስ የሚጨፋጨፉት የጎንደር ህፃን፣ ቄስ፣ አሮጊትና ሰራዊት ነው፡፡ በጀሮዬ የሚደውልብኝ የመጨረሻው ገዛኸኝ ወርቄ መልክት ነበር፡፥ የመኪናዬም ርቀት መለኪያ እያነበብኩ መንገድ እጀምራለሁ፡፡ 30 ኪ.ሜ በመሄድ ከቡሬ 30 ኪሜ የምትርቅ ቆጂ የምትባል አነስተኛ የገጠር ከተማ አንቀርባለን፡፡ እዚያ ወርደን ባላገሩን አስቁሜ «ከየት ነው የምትመጣው? ወዴት ነው የምትሄደው? ቡሬ ምን አለ? ምን አየህ? በዚህ አካባቢ ምን እንደሆነ፣ ምን እየሆነ እንደሆነ ታውቃለህ ወይ»› ብዬ ስጠይቅ ህዝቡ ምንም አንደማያውቅ፣ ከቡሬም እንደመጣና ገበያም እንደዋለ በቡሬም .ምንም አንደሌለ ይገልፁልኛል፡፡ ጉዞአችንን ብንቀጥል ከአጃቢዎች ጋር ብቻ ቡሬ እንደምንገባ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ የገባኝ ነገር አንደኛ የጄነራል አስራትና የሌሎቹም መኮንኖች ጭቅጭቅ፣ ሴላው ለዘመቻ ኮስትር በላይ ካዘጋጀሁት ሰራዊተ ቴዎድሮስ በከሪሙ መሰብሰብ የነበረበት ጦር 30ኛው እግረኛ ከ/ጦር፣ የታንከኛውን ጦር፣ የመድፈኛውን ጦር፣ የሮኬት ጦር፣

መሃንዲሶች የነዳጅና የውሀ ማቅረቢያዎች ብዙ ድርጅቶች ከኋላ ናቸው፡፡ ተጠቃለው አልገቡም፡፡

ተሽከርካሪዎች ነዳጅና ቅባትና ለጦሩ የሚያስፈልገው ተጨማሪ ጥይትና የውሃ ቦቴም የለም፡፡ እንደሚታወቀው ወያኔ ከቀጠናው ጦር ከሀምሳ ያላነሱ ታንኮችና ልዩ ልዩ ከባድ መሳሪያዎች፣ ጥይትና ተሸከርካሪዎች አግኝቷል፡፡ ስለዚህ በአነስተኛ ጦር ቡሬን ለተወሰነ ጊዜ ብቆጣጠርም ዋናውንና አስፈላጊውን ውጊያ ላሰናከል እንደምችቾል በማሰብ ከቡሬ ለመመለስ እገደዳለሁ፡፡

90

ክፍል ስድስት፡ው

በኢትዮጵያ ላይ ጠላቶቿ የፈፀሙትታላቅ ስህተት

የፈፀሙት

ታላቅሴራ



ኢትዮጵያውያን

ይእጴ?ዖቷዖ#ሃ/ያ ሯጋ/

በከፍል አንድና ሁለት ያቀረብኳቸውን ዝግጅቶች ካለሁበትና ከገጠመው የታሪከ ማስታወሻ እጥረት የተነሳ የተሟላ ሀሳቤን በመፅሃፍ፣ በጋዜጣና በሬዲዮ መግለጫ ለመስጠት ባለመቻሌ የባከነውን ጊዜ ለመግለፅ ሞከሬያለሁ፡፡፥ በሌላ በኩል ከኢትዮጵያ በአካል ልለይ እንጂ በመንፈስ ስላልተለየሁ የኢትዮጵያን ህዝብ መንፈስና የልብ ትርታ፣ ያለበትንም ሁኔታ በሚገባ ስለማውቅ ሌላው ቢቀር ከህይወቴ አብልጩ ከምወዳት እናት አገሬና እጅጉን ከምወደው፣ ከማከብረውና ከምተማመንበት ወገኔ መካከል እንዴት ተለየሁ? ኢትዮጵያንና ህዝቧን ለዚህ ውርደት፣ ሀፍረትና ሰቆቃ ምን ዳረጋቸው? እናት አገራችንን ከዚህ ሰቆቃና ሀፍረት በአስቸኳይ ለማውጣት ምን መደረግ አለበት የሚለው ዝግጅቴ በጣም አንገብጋቢና ወቅታዊ ነው በማለት ጭንቅላቴ ከተሸከማቸውና ህሊናዬ ካፈናቸው ትልልቅ ጉዳዮችና ጉዶች በጣም ጥቂቱን መርጩ ለወደፊቱ ዝግጅት መንደርደሪያ ይሆናሉ በማለት፣ በተለይ በትጥቅ ትግሉ ባደላ መልኩ ላቀርብ ሞከሬያለሁ፡፡

እንደ እውነቱ ከሆነ ከታላቁ የኢትዮጵያ አብዮት አጥቢያና ማግስት ጀምሮ ማንም ምንም ሳያውቅ፣ ሳይሳተፍ፣ እውነቱን ሳይጨብጥ እንዳሻው የፈተፈተውን ታሪከ በመግለፅና ከዛም ለመጀመር አስቤ ከሚወስድብኝ ጊዜና ከጠቃሚነቱ አንፃር ገምግሜ

ዝግጅቴን

ከመጀመሪያው

ሳይሆን

ከመጨረሻው

ጀምሬያለሁ፡፥

ኢትዮጵያውያን

በህብረትና በአንድነት ከስሜታዊነት ተወግደን እንዴት እናት አገራችንን እናድናት የሚለውን እቅድና አላማዬን ታላቅ ግምት በመስጠት ብዙ ሰዎችንና ቦታዎችን ስምና አሳዛኝ ተግባሮችንና ስህተቶችንም ከመዘርዘር በአያሌው ተቆጥቤያለሁ፡፡

91

እዲቀዖየድያ#ሀ#ሆሪ ያሠ/

ባለፉት ዝግጅቶቼ አንዳንድ ቦታዎች ለመግለፅ እንደሞከርኩት ሰዎች ግጠው ለጣሱት ውሾቾ

ይቧጨቃሉ፡፡

«በሬውን

እየነጠቁት

ለእንቁላል

ይታገላል»

እንደሚባለው

የአበው አባባል ለአያሌ ምዕተ አመታት እስከኛ ትውልድ ድረስ አልፍ አልዓፍ ጀግኖች የረገፉበት ባህረ ነጋሽ በመገንጠሉ፣ ‹ኢትዮጵያ ወይንም ሞኮ እያሉ ሲሞቱ እንኳን በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላም እየተከፈኑ ያለፉና አሁንም የሚታገሱ በኤርትራና ትግራይ የሚገኙ የጥንቶቹ የአንድነት አርበኞችና አዲሶቹ የአንድነት ኃይሎች በመብራት እየተፈለጉ ስለመገደላቸው፣፤ ድሉ የእኛ ነው፣ ኤርትራ አትገነጠልም፣ ኢትዮጵያም አትከፋፈልም በማለት በነቂስ የኢትዮጵያ ህዝብ ከየቤቱ ወጥቶ በአዲስ አበባ ጎዳናበአበባና በዘንባባ ዝንጣፊ የሸኛቸው ጀግኖችና ለአገርና ለወገን ሊፋለሙ ቆስለው ከሆስፒታል አልጋ እየተገለበጡ ሰለተረሸኑ ጀግኖች ከብዙ አመት በኋላ የባህር በር አልባ በመሆን የደካማ ደካማ፣ የኋላ ቀሮች ኋላ ቀር፣ ከድሆቸም ድሆች ሆነን ፊታችንን አዙረን ወደ ኋላ መሄዳችን ኢትዮጵያ መከፋፈሏና የዓለም መሳለቂያ መሆኗ እና የትውልድ ዝቃጭ መሆናችን ሳይቆጫቸው በእኔ ዝግጅትና በሀቅ ስለአገራችን ሁኔታ በማስረጃ ላቀረቡት ማስረጃና ማጋለጫ አንደበታቸውን መከፈታቸውና ያንን በውሸትና ለጥፋት የተሳለ ብዕራቸውን እንደሚያነሱና እንደሚረባረቡብኝም እገነዘባለሁ፡፡

ይኒፇቱዖፏያ#ሃ/ /ሠ/

የክፍል ሶስት ማጠቃለያ ዋና አላማ ‹ኢትዮጵያንና ህዝቧን ከዚህ ውድቀት አንዴት እናውጣት)› በሚለው አጠቃላይ አላማ ላይ ያተኮረ ሲሆን ወደ ዋናው ዝግጅቴ ከመግባቴ በፊት ከአለፉት ዝግጅቶቹ በማስታወሻ ጉድለት የተሳሳቱትን ወይንም የተገደቡትን ለማረምና ለማስተካከል፣ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶቻችን ከውስጥ ወይንስ ከውጭ ወይንም ከላይ ወይንስ ከታቸ የሚለውን እቅድ ሲወጥኑ ግንባር ቀደም ኢላማቸው ያደረጉት እኔን ስለሆነ በተቻለ መጠን ሰለ እኔ ሳይሆን ስለ ቤተሰቤ ለመግለፅና ዛሬ ከማንም የተሻለ ሀገራችን እናውቃሲን፣ ለህዝቡም እንቆረቆራለን ለሚሉት ሳይሆን አለኝታዬና መከታዬ ለምለው ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ኢትዮጵያ ማን፣ የትና እንዴት? የነፃት፣ የዴሞከራሲና የአንድነት ትርጉሙስ እንዴት ይህ ሊሆን ቻለ? እንዴትስ ሊሆን ይቸላል? የሚለውን እገልጸለሁ፡፡ 92



.‹ሴራው› እና የመንግስቱ የስልጣን መልቀቂያ

በደህንነት መስሪያ ቤቱ ትልቅ ሴራ እየተሰራ መሆኑን ያወቅሁት ዘግይቼ ነው፡፡

የማምናቸው ሰዎች ሴራ በመሸረብ የመንግስታችን አቅም አዳክመዋል፡፥ ከማየውም ከምሰማውም በመጠኑ ይከነክነኝና ጀግና፤ ታላቅ የሀገር ፍቅር ያላቸው፣፥ ፀረ ህዝቦች

ያቆሰሏው፣ በደህንነት ሙያ ሰፊ ልምድ ያላቸው ብቻ ሳይሆን በተግባር በማከናወን ብዙ የማውቃቸው፣ ቆሰለዋል፣ ተሰላቸተዋል፡፡ ማንም እየተነሳ በእኛ ትከሸና ደም አንቱ ተባለ ከፍ አለ አያሱ ከፍተኛ ብሶት ያሰማሉ፡፡ እኔ ሴራውን አላውቅም፡:፡ እነ እከሌን እነ እከሌን በአምባሳደርነት ብንሾማቸው ተብሎ ሀሳብ ይቀርብልኛል፡ ፡ በአንድ ጊዜ ቁልፍና ከፍተኛ ቦታ ላይ ያሱ የአገሪቱ የማዕከላዊ የደህንነት ባለሙያ ዎች ሶማሊያ፣ ሳውዲ አረቢያ፣ ሊቢያ፣ የመንና ግብፅ እንዲላኩ ይደረጋል፡፡ አንዱ የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ለአገር እርዳታ ያዋጡትን ገንዘብ ይዘው አዲስ አበባ ይመጣሱ፡፡ የመጡት እንደ አጋጣሚ ባስቸጋሪው ጊዜና በተለይ አሳቸው ን በፈለኩበትና ባሰብኩበት ጊዜ ነበር፡-- እጠራና- የተባለውን ጥያቄና ብሰለት እአጠይቃቸዋለሁ፡፡ በጣም ከፍ ብለው ከት ብለው ይሰቁና «ማን ነ> አንዲህ

ያለዎት» ሲሱኝ፣ አከሌ፣ አለቃቸሁኔ» አላለሁ፡፡

.

‹ፐሬዝደንት መቼም ለጉድ - የፈጠረዎት ነዎት:፥ ስንቱ ምን እያለ በየሰዓቱ እንደሚመጣና አንደሚወጣ አውቃለሁ፡፡ የምናገረውን ያምኑኛል? ቢያስፈ ልግ ያ . ያሉት አለቃዬ በእኔ በኩል ግድ የለኝም፡፡ እዚሁ ይጠራና ይህንን ብዬ ከሆን ይጠየቅ፡ ፡ እኔ የገንዘብና የንዋይ ሰው አይደለሁም፡፡ ያለኝም በቂ ነው፡፡ አገሬን በጣም አወዳለሁ፡፡ አገሬን አወዳለሁ ስልዎት ደግሞ ወርቅ ቢነጠፍልኝም አገሬን ለቅቄ ያውም ወደ አረብ ሀገር የምፈልግና ለመሄድ የጠየኩ ያለመሆኑን እንዲያውቁልኝ ነው፡፡ አባቴ ለአገሩ ሲል ቆራሄ ላይ ነው የሞተው፡፡ ስመ ጥር አርበኛ ነው፡ ከእነ ከሴ ጋር ነበር፡፡ አባትነቱ ብቻ ሳይሆን ስሜቱ፣ የአገር ፍቅሩ በኋላም ያፈሰሰው ደም በደሜ ሰርዖአል፡፡ እርስዎን ፈርቶ እኛን ባገልግሎታችንና ባለን ቦታ ስለከበ ብነው ይህንን መላ ፈጠረ እንጂ ሌሎቹ እኮ ጨርሷቸዋል፡፡ የሚጎነጉነው ታላቅ ሴራ እለ፡፡ እርስዎስ ቢሆን በአንዴ ይህንን ያህል ሰው ቤቱን ለቆ ሲሄድ እንዴት አልጠየቁም?» ይሉኛል፡፡

እሁን ጊዜ የለኝም፡፡ ይህንን የጠላት እሩጫ ከገታሁ በኋላ ሁላችሁንም በአንድ ላይ

እሰበሰባለሁ፡፦፡ አሁን ካለው የጠነከረና ለአገሪቱ ዋስትና የሚሆን መዋቅር አፈጥራለሁ፡፥ እርስዎም እያሰቡና እያጤኑበት ጥሪዬን ይጠብቁነ› ብዬ ለመጨረ ሻ ጊዜ 93

አለያቸዋለሁ፡፡

እፒህን

ሰው

ያገኘኋቸው

ከአገር

ከወጣሁና

አሳቸውም

ከስራቸው

ከተባረሩ በኋላ ነው፡፥ አሁንም ለመጨረሻ ጊዜ «እንዴት ነዎት?›› ስላቸው፣ ምን

ይጠይቁኛል

ያው ያልኩት ሆነኮ! አሁንስ አመኑኝ? እንዲህ ሆነን ቀረን›

አሉኝ።

ያለውን እፒህ ጓድ ካነጋገሩኝ በኋላ ብዙ ሰዎች እየጠራሁ ያለንበትን ሁኔታና እየሆነ ምን ታያላችሁ? ሁላችሁም ዝም ብላችሁ ታዩኛላችሁ፡፡ ለመሆኑ ምን ሀሳብ አላችሁ? እናድርግ?» የሚል ጥያቄ አቀርባለሁ፡፡ አማራጭ ከፊሎቹ .«ጊዜ የለም፡፡ በተቻለ መጠን ህዝቡን አስታጥቆ ከመጋፈጥ ውጭ

የለም» ይላሉ፡፡ ከፊሎቹ ሪሀዝብን በይበልጥ ሰማንቀሳቀስና ለመቀስቀስ ለምንድን ነው ከዚህ አዲሱ የኢትዮጵያ አንድነት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በአስቸኳይ የማይቋቋመው? ላይ የበለጠ ቢያተኩሩ» ይሱኛል፡፡ ጥቂቶቹ ጦርነቱ የሚጠይቀኝን ጊዜ አያውቁም። የአኔን ችግር አያውፋም፡፥ ወደዚህ ታላቅ ጉዳይ ፊታችን ጨርሶ ለማዞር አድሉም ጊዜውም የለም፡፡ ሲሉ ሌሎችም «ከእንግዲህ ወዲያ አሜሪካ ነው ፈጣሪና ቀባሪ፡፡ ቢያስፈልግ ለአገርዎ በድፍረት ኢትዮጵያ ወይንምሞት ብለዋልና ሄደው ቡሽ ጫማ ላይ ይውደቁ› ብለው የሚሉ የተናገሩኝም አሉ፡፥ የተቀሩት በሙሉ የአደራ ወይንም የሸግግር መንግስት ናቸው፡፡

ከዚህ በኋላ በእርግጥም

ነገር ተበላሽቷል

ለካ፡፡ ብቻዬን

ያው ቢራብም፣ ቢያጣም፣ ቢነጣም፣ የኋ ኋላ ለአገሩ የሚሞተው በገፅ ተገኝቼ ማነጋገር እንዳልችል ተደርጌያለሁ፡፡ ለህዝቡ በሙሉ ያለችበትን ሁኔታ ዝርዝር አድርጌ መናገር ይኖርብኛል፡፡ ለማንም ሳላሰማ ይህንን ንግግር ለማዘጋጀት ሶስት ቀን ቤቴ አውላለሁ፡፡ ስብሰባውና ውይይቱ ይካሄዳል፡፡ ውስጥ አዋቂዎች «ይሄ የሚያዘጋጀው?› ይላሉ፡፡ ሊጎለጉለው ነው› በሚል

ነው የቆምኩት፡፡

ሰፊው ህዝብ ነው፡፡ ያለሁበትንና አገሬ ሳልናገር፣ ለማንም በውጭ በየ ቡድኑ ሰው ምንድን ነው

«የስራ መልቀቂያ ሲያስገባ ነው ወይንም ይህንን ጉድ የእኔ ቤት መዋል ታላቅ ጥያቄ ሆኗል፡፡ ታይፕ ራይተሬ

ዶውም በጥያቄና በምርመራ ይሰቃያል፡፡ የንግግሬን ይዘት ማንም አያውቅም፡፥ በመሰና ከምሸቱ ማንም አልተሳተፈም፡፡ ንግግሬን አዘጋጅቼ ከጨረስኩ በኋላ በድንገት አይኖርም፡፡ አምስት ሰዓት ገደማ ጓድ ሽመልስ ማዘንጊያን በስልከ ጠርቼ ።ነገ ስራ ለሁ፡፡ ሰህዝቡ ንግግር አደርጋለሁ፡፡ ይኹ በጠዋቱ ዜና እንዲነገር ይሁን›› ብዬ እነግረዋ ግ ለማድረ ምን ጠዋት ሁለት የፖለቲካ ተለዋጭ አባላት ጓዶች ይመጣሉ፡፡ እናንተን ‹እኔ እብድ አይደለሁም፡፡ እንደፈለኩም ለማወቅ ይሞከራሉ፡፡ መሇኔን የሚያሰጋችሁና የሚያሳስባችሁ ነገር አልናዝርም፡፥፡ ነገር ግን ብቻዬን ሁኔታ ንም የአገሪቱ ከምንግዜውም በላይ በሚገባ ተገንዝቤያለሁ፡፡ ስለዚህ የራሴንና 94

ለዛው ለኢትዮጵያ ህዝብ በዝርዝር ማስረዳት ግዴታዬ ነው፡: ምናልባትም ሌላም የሸንጎ ስብሰባ አጠራለሁ፡፡ እናም የንግግሬን ይዘት በቅድሚያ በጥልቀት አይቶ መምጣት ለዚህ ይጠቅማል ብዬ አገምታለሁ፡፡ ለህዝቡ ይህንን ግልጥልጥ አድርጌ እናገራለሁ» በማለት እነግራቸዋለሁ፡፡ «ከፈለጋችሁና ጊዜ ካላችሁም ነገ የምትሰሙት ስለሆነ ለእናንተ ሚስጥር የለውም፡፡ የንግግሬን ቅጅ ወስዳቸሁ ልታነቡ ትቸላላችሁ› ብዬ አሰናብታቸዋለሁ፡፡ ያእ ገያደያ##፣ 2ይ/

“።

,

ሚያዝያ ፲2 ቀን 1983 ዓም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሬድዮና በቴሌቪዥን ያደረኩትን የ3 ሰዓት ንግግር በዚህ ዝግጅት መድገምእስፈላጊ አይመስለኝም፡፡ ህዝቡ አስፈላጊ ነው ብሎ ካመነበት ግን በካሴት በድጋሜ ላሰማ 'ጐቻቸላለሁ፡፡

እንደሚታወሰው የንግግሬ ይዘት እናት ሀገራችን ያለችበትን እጅግ አደገኛ ሁኔታና

ከዚህም ሁኔታ በተከታታይ የውስጥና የውጭ ጠላቶቿ የደገሱላትን አደጋን ነበር፡፡ በሰፊውና ለኢትዮጵያ ህዝብ ለኑዛዜ ያህል ከገለፅኳቸው አንዳንዶቹን፣ የንግግሬ .መደምደሚያ የነበሩትንና የነበርኩበትን ሁኔታ የሚገልፁትን በትንሹ ላስታውስ፡፡ በንግግሬ የእኔ ታዛዥነትና ታማኝነት ለህገ መንግስቱ፣ በዚህ ህገ መንግስት ለተመሰረተው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና ከሁሉም በላይ ለኢትዮጵያ ህዝብ እንደሆነ ገልጩያለሁ፡፥ አገሬን ለመበቱንና ለማፍረስ ይህንንም አስፈዕም ዘንድ ከውጭም ሆነ ከውስጥ ወይንም ከየትኛውም ማዕዘን በሚሰጠኝ ትዕዛዝና በሚደረግብኝ ተፅፅኖ ጨርሶ ልሰራ እንደማልችል ተናግሬያለሁ፡፡ ለአንደዚህ ያለ አደገኛ እና ወራዳ- ተግባር ዝግጁ እንዳልሆንኩ፣ በሌላ በኩል እኔ የምተማመንበትና የምመካበት ኃይሌ የኢትዮጵያ ጳው ህዝብ እንደሆነና፤ ሀገሪቱ ላይ ከሚደርሰው እጅግ አደገኛ እና አጅግ አጣዳፊ ሁኔታ የተነሳ የኢትዮጵያን ህዝብ ውሳኔ ነገ፣ ዛሬ ሳይሆን አሁንኑ አጠብቃለሁም ብያለሁ፡፡ የንግግሬ ይዘት ይህንን ሆኖ ሳለ የንግግሬ አላማ ደግሞ ህዝቡ በሚሰጠው ድጋፍና በሚገልፀው አቋም የችግሩ መፍትሄ መንግስቱ ኃይለማርያምን ማስወገድና ኢህዲሪን ማፍረስ ነው ብለው የተነሱ ጠላቶቻችን፣ ለእነሱ መሳሪያና በዚህም ላመኑ ወገኖች ህዝቡ ተግሳፅና መልስ እንዲሰጥ ነው፡፡ ከዚህ ሴላ ዋናው ጥሪዬ የኢትዮጵያ ህዝብ

እንደተለመደውና ደጋግሞ ሰዓለምም እንዳሳየው፣ እናት አገሩን የሞተበትንና፤ የደማበትን ዴሞከራሲያዊ ድሉንና ራሱንም ከዚህ ታላቅ ውርደትና ውድቀት ለማዳን በአጣዳፊ ለፍልሚያ እንዲቀርብና በታላቅ የሞት ሸረት ትግል ላይ ያለውን የጦር 95

ኃይል እንዲረዳ ነበር፡፥ ለሸንጎውም የተደረገው ጥሪ የህዝቡን አቋም፣ አስተያየትና ምሳሌ መሰረት አድርጎና የእኔንም ንግግር በቅድሚያ በመስማት ስለ ሁኔታው ጥልቀትና ስፋት ያለው ግንዛቤ አግኝቶ በመምጣት የተጣለበትን ህዝባዊ ኃላፊነትና አደራ ለመወጣት ያስችለዋል በሚል ግምት ነው፡፡ ከመከላከያ ምከር ቤታችን፣ ከሰላም ኮሜቴያችን፣ ከፖለቲካ ቢሯችን እና በመጨረሻም በህገ መንግስቱ መሰረት ይህ ኃላፊነት ባለብን በመንግስት ምከር ቤት መከረን በደረስንበት ስምምነት መሰረት ለአስቸኳይ ሸንጎ ያቀረብኩት አጀንዳ ሁለት ነበር፡፡ አንደኛው አጀንዳ በአገሪቱ ላይ የደረሰውን ችግር በሰላም በመፍታት ርዕስ ላይ ያተኮረ ሲሆን በዚህ ውስጥ የተካተቱት ንዑስ ጉዳዮች፣ ሀ/ ገንጣይ፣ አስገንጣዮችና ሌሎችም የመንግስት ተቃዋሚዎች ሁሉ ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ፣ በሚስጥር ሳይሆን በግልዕ በህዝባችንና በዓለም ፊት አንዳንድ ገላጋዮችና ታዛቢዎች ባሉበት ተቃዋሚዎቻችን አለን የሚሉትን ችግር ወይንም ' እንታገልለታለን የሚሉትን ጉዳይ አቅርበው በኢትዮጵያ አንድነት ሁላችንም " የሚያስማማ መፍትሄ ማግኘት የሚል ነው፤ ለ/ ባለፉት ዝግጅቶቹ በገለፅኩት መሰረት ለገላጋይነት የጋበዝነው የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ እንድነት የመጨረሻ መፍትሄ ነው የምትሉትን ግልፅና ሰፋ ያለ ፌደራል አውቶኖሚ ወይንም ራስ ገዝ አስተዳደር ለኤርትራ ብትሰጡ ችግሩ ይፈታል ብሎ የገባው ቃል፣ የሰጠው ተስፋ ወይንም ያቀረበው ጥያቄ ከህገ መንግስቱ ጋር የተሳሰረና ይህንን ጥያቄ የመወሰን መብቱ አንድም የሸንጎ፣ ሸንጎው ካላመነበትና ከአቅሜ በላይ ነው ካለ ለህዝብ ብያኔ የሚቀርብበትን ሁኔታ፤ ሁለተኛው አጀንዳ እናት አገርን የመከላከል አጀንዳን የያዘ ርዕስ ሆኖ በዚህ አጀንዳ ርዕስ ስር የተካተቱ ንዑስ ጉዳዮች መካከል ዋናው ገንጣይ አስገንጣዮች እንደተለመደውና አሁንም በመካሄድ ላይ ያለውን የሸብር ፈጠራ ለማስፋፋትና ኢትዮጵያን በኃይል ለማፈራረስ ዘመቻቸውን ስለቀጠሉ ለ30 አመት በመታገል ላይ ያለው የመከላከያ ኃይላችን በበለጠ ለሚከላከልበት ትግሱ ለመለዮ ለባሾች ብቻ ሳይተው ህዝባዊ ባህሪ ስለሚዝበት፣ ለዚህም ተግባራዊነት ድርጅታዊና ህጋዊሁኔታዎች ስለሚመቻቹበት የሚል ነበር፡፡ በነገራቸን ላይ በአጀንዳው ላይ ጎልቶ አይውጣና ሸንጎውም በዝርዝር አይነጋገርበት እንጂ ለኤርትራ ራስ ገዝ ወይንም የፌደራል አውቶኖሚ ስንል አንደኛ የአሰብን ራስ ገዝ እንደማይጨምር፣ ሁለተኛ እያደረና ጊዜው በሄደ ቁጥር የኤርትራ ችግር -» ኣኩን ይለዋውጥ እንጂ የችግሩ መገስኤና ሀቁ በደጋውና በቆለኛው የኤርትራ ክፍል ነዋሪ መካከል የተፈጠረው ቅራኔ

ስለነበረ በአጠቃላይ

ስለ ኢትዮጵያ

በተለይ ለኤርትራ ከልል ዘላቂና አስተማማኝ 96

መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ለዚህ በጥናት ትኩረት ተሰጥቶት ለእሱም መፍትሄ እየተፈለገለት የነበር ጉዳይ ነው፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ሶስት ሰዓት የፈጀ ንግግር አድርጌ ሰለነበር በሌላ ጊዜ

እንደሚደረገው ታምኖበት

በድጋሜ ለሸንጎው የመግቢያ ንግግር ማድረግ አስፈላጊ ያለመሆኑ

በሰላምና

በጦርነት

የተደረገውን

ጥረት

ከዚህ

አኳያ

ያለፈው

ጉባኤ

ከሰጣቸው መመሪያዎችና ውሳኔዎቸ ምን ያህሉ ተግባራዊ አንደሆኑ፣ ምን ያሀሱ እንዳልሆኑና ስለ አስቸኳይ አጀንዳ ይዘትና ስለሚጠበቀው ውሳኔ አነሰተኛ መግለጫ ሰጥቼ በቀጥታ በሸንጎው የስብሰባ ስነ ስርዓት መሰረት ወደ ሸንጎው አጀንዳ ውይይት

ገባገ፡፡

በቅድሚያ አጀንዳው በሙሉ የአባላት ድምፅ ፀደቀ፡፡ በአጀንዳው ቅደም ተከተል ወደ ውይይት እንድንገባ ጥያቄ አቀረብኩ፡፡ ከዚህ በኋላ የተመለከትኩት ሁኔታ ከዚህ በፊት ከምናውቀውና ካስተናገድነው ጉባኤ ለየት ያለ ነበር፡፡

፲ቸ. አጀንዳው ከፀደቀ በኋላ ውይይት እንዲጀመር ሰጠይቅ አስተያየት የሚሰጥ ሰው ጠፍቶ ለተወሰነ ደዊቃ በቤቱ ዝምታ ሰፍኖ ነበር፡፡ 2ኛ. በብዙ ቁስቆሳና ኩርኮራ የተነሱና ሀሳብ የሰጡ ተወካዮች ከሌላው ጊዜ ጉባኤ ጋር ሲነፃፀር በጣም ጥቂት ናቸው፡: ከተወካዮቹ ሶስት አራተኛ ው ከማዳመጥና በውሳኔ ጊዜ ከማጨብጨብ በሰተቀር በዚህ ልዩና ታላቅ

ጉዳይ የጠበቅነውን ተሳትፎ አላሳየም፡፡ 3ኛ. እንደሚታወቀው የጉባኤው አካላት ቅምር በከልል፣ በመደብ፣ በፆታ፣ በሙያ ወዘተ በስሌት የተቀመረና የተለያዩ የአገሪቱ የህብረተሰብ ከፍሎች ሁሉ የተወክሉበት ሲሆን በፀጥታውና አብዛኛው በወንበዴው በተወረረው ከልል የሚገኙ አርሶ አደሮችና ወዛደሮች ባለመገኘታ ቸው የምሁራኑ ቁጥር በዚህ አስቸኳይ ስብሰባ ያመዘነ ነበር፡፡ ይህ ሆኖ ሳለ፣ መቼም ዝም ያለው ዝም ብሏል፥ ምን አንደሚያስብ ማወቅ በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡ አስተያየት ከሰጡት ተወካዮች መረዳት እንደሚቻሰው ለሶስት ሰዓት ያህል ያደረኩት ንግግር ያዳመጠ ወይንም ጋዜጣውን ያዳመጠ ያሰ አይመስልም፡፥ አኔም ጉባኤ፣

ጉባኤውን

የሚመሩት

የፕሬዝዲየሙ 97

አባላት

በጣም

ነው የተደናዢነው፡፡

በጉባኤው ተነስተው አስተያየታቸውን ከሰጡት ተወካዮች መካከል አብዛኛዎቹ ያነሱት ጉዳይ ከሰበሰበን ታላቅ ጉዳይና ከአጀንዳው ውጭ ነበር፡፡ ይህንን ህዝቡ ስለማያውቅ አንዳንዱን ለትዝብት ብገልፅ ጠቃሚ ይመስለኛል፡፡ ለምሳሴ የመጀመሪያው ተናጋሪ ተነስቶ ከአጀንዳው ውጭ ወንበዴዎች እየፈፀሙት ያለውን፣ የመንግስት ውድቀት ነው ያለውን በርካታ ነገር ዘረዘረ፡፡ ጠላት አየፈጠረው ነው የሚለውንና ሌሎች ችግር ናቸው ያላቸውን ነገሮች ዘረዘረ፡፡ ውድቀታችን ያለውን ሁሉ በስፋት አነሳ፡፡ ያለብን ችግርና እኔ በበኩሌ ለተሰጠው አስተያየት፣ «ያልከው ትከከል ነው፡፡ድከመት ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ብዙና የተለያዩ ናቸው፡፡ የሰለጠነ ሰው፣ ገንዘብና ቴከኖሎጂ ችግር ያለብን 'ታዳጊ -አገር ነን፡፡ አንተ ያልከውና ሌሎችም ችግሮች ተዳምረው ይሄው ለዚህ ችግር ዳርገውናል፡፡ የእኛ ዓላማ ኃላፊነትና ከዚህ የሰበሰበን ጉዳይ .ኢትዮጵያን እንዴት እናድን?› የሚለው ነው» እላለሁ፡፡ ሁላችንም ይህ እንዲህ ቢኖር ኖሮ ይህ እንዲህ ባይሆን ኖሮ የሚለውና የእኛን ጉድለቶችና ችግሮች የሚያወራው በዛ፡፡ የሚፈጥር እጅ፣ የሚሳተፍ ሰው ጠፋ፡፡፥ ወደ አጀንዳችን እንድንመለስ አደርጋለሁ፡፡

ዶ/ር ኃይሉ አርዓያ 98

ሁለተኛው አስተዋፅኦ

ትቶ

ተናጋሪ መጀመርያ

ዶ/ር ኃይሉ

አርዓያ ተነሳና ራሱ ማድረግ

የተናገረውን

ይደግፍና፣

ይቅርታ

ያሰበትን

ይደረግልኝ

ከእሱ

በማይጠበቅና በጎለደፈ አንደበት «ጉባኤውን ሲከፍቱ የተሰበሰብንበትን ታላቅና አደ የአገሪቱን ጉዳይ ያለ ለዘብተኝነት፣ ባለማመንታትና በግልፅነት ተናገሩ አሉ፡ ሰንናገር አፍ አፋቹን ይሉናል›› ይልና እኔ ለመጀመርያው ተናጋሪ ሳይሆን ለህዝብ ባደረኩት ንግግር ላይ መሆኑን በሚታወቅ ሁኔታ እኔን አንተ ሳይል ብዙ አድርጎ በአሸሙር ,ሕናንተ ስለ ኢትዮጵያ ህዝብ ታሪከ አታስተምሩንም» ይላል፡፡ የነገሩ ባህሪ ብቻ ሳይሆን የምንነጋገረው በእውነቱ ስለ ታሪከም አልነበረም፡፡ ታሪከም አልተነሳም፡ ፡ ከዚህ

ሌላ

የጉባዔው

አዘጋጅ

የፕሬዝዴሙ

አባሉች

እንዲህ

ዶ/ር

ኃይሉ

እንደሚላቸው አይነት አይደሉም፡፡ ስድብና ብልግናውን የሚገልጽ ብቻ ሳይሆን ሰዎቹ

በእውነቱ

በብዙ

መልኩ

ዶ/ር

ኃይሉን

የሚያስተምሩ

ናቸው፡፡

ይቀጥልና

«የጠየቃችሁትን ገንዘብ፣ መሳሪያና የሰው ኃይል ወዘተ ሰጠን፡፡ እስከዛሬ ለምንድን

ነው በውጊያው ያላሸነፋችሁት?› ብሎ ይጠይቃል፡፡ ይህ ጉዳይ በአጠቃላይ በአጀንዳ ይዘን በምንነጋገርበት ጉዳይ ጋር ተያያዥ ቢሆንም በአጀንዳ ቅደም ተከተላችን ላይ ስለ ውጊያ ወይንም ስለ መከላከያ እየተወያየን አልነበረም፡፡ ከዚህ በኋላ ዶ/ር ኃይሉ አርዓያ ለኢትዮጵያ ህዝብ/ለእኛ መሳሪያ፣ የሰው ኃይልና ገንዘብ ሰጭ ሆኖ ይቀርባል፡፡ እኛ ማን

ሆነን

እንደሆነ

አልገባኝም፣

‹ያልተዋጋችሁት፣

ያላሸነፋቸሁት›

እንጂ

፡ያልተዋኃነው፣ ያላሸነፍነውኦ አላለም፡፡ የሚያስገርም ብቻ ሳይሆን ደም የሚያፈላም ነበር፡፡ ይህ ግለሰብ አልተቀመጠም፡፡

የያዘውን

ማስታወሻ

ገልበጥ

ንግግሩንም አላቆመም፡፡

ገልበጥ

ያደርግና

«የኤርትራ

ችግር

ለመፍታት

የፌደራል አውቶኖሚ ይፈቀድ ተብሎ ለቤቱ ለቀረበው ሀሳብ እኔ በጣም የተለየ አስተያየት አለኝ፡፡ መላ ኢትዮጵያ ፌደራላዊ አወቃቀር መያዝ አለባት የሚል ጠንካራ አቋም አለኝ›»› የሚል ሀሳብ ያቀርባል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ይህን አባባል አስተውል፣ ፍረድ፡፡ ዶ/ር ኃይሉ አርዓያ የፓርቲያችን አባል ብቻ ሳይሆን የአንድ ዘርፍ ምከትል

ኃላፊ ነው፡፡ ኢህዲሪን ለመመስረት በስራው ዘርፍ ከቀበሌ እስከ ሸንጎ በተከናወኑ ተግባሮች፣

ጥናቶች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገ ግለሰብ ነው፡፡ በሸንጎው የትግራይ

ተወካይ ሆኖ ለአንዲት አሃዳዊ አገርና ህገ መንግስት ሊገዛ፣ ሊታዘዝና ሲያገለግል በኢትዮጵያ ህዝብ ፊት እጁን ቀስሮ ቃል የገባ ሰው ብቻ ሳይሆን ታስታወሱ እንደሆነ ከሌሎቹ ጋር በመሆን በሚዲያ ወጥቶ ስለ ኢህዲሪ አወቃቀርና ዴሞክራሲያዊ ባህሪ ወዘተ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጠ ሰው ነው፡፡ እንዴት ኢትዮጵያ ፌደራላዊት አገር ትሁን ይላል? ይህ ከአጀንዳውም ብቻ ሳይሆን ከምንመራበትም ህገ መንግስት ውጭ 99

ነው፡: ለዛውስ

አሱ ማን ነውና? ማንን ወከሎስ

ነው? የኢትዮጵያ

ህዝብ ይህንን

ጠይቋል? ምን አልባት ከሚወከልበት ትግራይ ከልል ህዝቡ ጠይቆ ቢሆን እንኳ አንድ መልከ አለው፡፥፡ ለመጀመሪያ ጊዜ እዚህ ሸንጎ ላይ ይህንን የመሰለ ነገር ተሰምቷል፡፡ ከህደት ነው፡፡ ከአጀንዳ ውጭ

ነው፡፡ ከህገ መንግስትም

ውጭ

ነው፡፡ አቀራረቡም

ስቿብና ዘለፋ ነው፡፡

|

ይህ ሲሆን የተቀረው ተወካይ ዝም ብሎ ያዳምጣል፡፡ አንድ ተወካይ ይነሳና ‹ዳድ ፐሬዝደንት እርሰዎ አጀንዳ ያቀረቡት የሚሉትና አዘውትረው የሚናገሩት ስለ ኢትዮጵያ አንድነት ነው፡፡: ከዛ በፊት ግን ለመሆኑ በዚህ ቤት አንድነት አለ? እስከዛሬ

ከወያኔና ከሻዕቢያ ተወካዮች ጋር ነው እንዴ የተቀመጥነው" በጣም ነው ግራ የገባኝ፡፡ ምንድን ነው የሚባለው?›› ብሎ ይጠይቃል፡፡ እስካሁን ወደ አጀንዳው አልገባንም፡፡ ሁኔታውን በተቻለ ለማስተካከልና አዝማሚያውም ደስ ስለማይል ለመለወጥ እረፍት እናድርግ አልና እንወጣለን፡፡ ለፕሬዝዲየሙ አባላት .‹ፈታኝ ሁኔታ ነው፡፡ የሚፈሰገው ጉባኤውን ለመበጥበጥ ነው፡፡ እባከዎትን ይታገሱ፡፡ አይናደዱኔ› ይሉኛል፡

፡ ሰዶከተር ኃይሉ ብዙ ማለትና ለእሱም የሚያስፈልገውን ጥያቄ ማቅረብና በዛ ሸንጎ መካከል እርቃኑን ማስቀረት ሲቻል መልስ ሳልሰጠው ወይንም ሳልጠይቀው ወደ አጀንዳው እንድናልፍ አእጠይቃለሁ፡፡

ከረፍት በኋላ አራተኛው አስተያየት ሰጭ ተወካይ ይነሳና ከአጀንዳው ውጭ

«ከህዝቡ ብዙ ይባላል፡፡ ምን ያህል እውነት እንደሆነ አላውቅም፡፡ ባለስልጣኖችዎ (የእኔ ባለስልጣናት ማለቱ ነው) ከፊሉ ጠጭ፤ ቁማርተኛ፣ ዝሙተኛ፣ ከገቢያቸው በላይ የከበሩ፣ አገርን ለወንበዴ የሰጡ ወዘተረፈ እንዲያውም የአንድ ብሄረሰብ ጥርቅም ናቸው ይባላል፡፡ ማን ምን እንደሆነ አላውቅም፡፡ ለምን ለውጥ አይደረግም?

ቢያንስ ለምን አንዳንድ ሰዎች በጡሮታ አይገለሱም" - ወዘተ» የሚል ጥያቄና አስተያየቶችን ይሰጣል፡፡ አምስተኛው ባለ ተራ ተወካይ ይነሱና አንዱን ይጀምሩና ወደ ሌላው፣ ረጅም ሀተታና ተረት፣ ምስጋናና ነቀፋ፣ ከአጀንዳው ውጭ የመሰላቸውን ይናገሩና «እንደምንሰማው ሁሉም ተዘጋጀቷል፡፡ አደራ እርስዎም ጥለውን

እንዳይሄዱኔ› ይሉና ይቀመጣሉ፡፡ በእውነቱ በዚህ ወቅት የእኔም ትግስት ወደማለቁ ነው፡፡ 17 አመት ይህን አገር

መርቻለሁ፡፡ በሺህ የሚቆጠሩ ጉባኤዎችን አስተናግጃለሁ፡፡ «በእውነቱ የሚነሳው ከምንመራበት ደንብና ህግ ውጭ ነበር፡፥ ኢትዮጵያውያን በሌላው ዓለምም ከሚያስከብረን አንዱ ምግባራችን፣ ቁጥብነታቸንና ጨዋነታቸን ይመስለኛል፡፡ የዛሬው ልዩ ነው፡፡ እስካሁን እኮ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ እንደሚሉት እየሆነ ነው፡፡ ወደ ዋናው አጀንዳ ትገባላቸሁ፡፡ ጠብ የሚል ነገር ትናገራላችሁ ብዬ መድረኩን 100

ስለለቀቅሁት ስርዓት አልበኝነት እየሰፈነ በመሄድ ላይ መሰለኝ፡፡ ምንድን ነው የሚወስኑት ብሎ በታላቅ ጉጉት ይጠብቀናል› ስል ኃይሉ ይነሳና «በአጀንዳው ላይ ስለኢኮኖሚ ምንም ጉዳይ ብዝበዛው የሚቆመው እንዴት ነውን›› የሚል ጥያቄ ያነሳል፡፡ አሁን መጣ፡፡ በእርግጥም ይህ ሰው በተቻለ ይህንን ጉባኤ ለመበጥበጥ ነው:፥ ወይ ጠጥቷል፣ ወይ ጤነኛ አይደለም፣ ወይንም ወያኔ አምቦ የወያኔ አባለ ሲሆን ይቸላል፣ እንዴት ተብቷል? በሚል

አቀረቅራለሁ፡፡

ይኸ ህዝብ እኮ አሁንም ዶክተር አላየሁም፡፥ ይኹ በሀሳቤ ብዙ ነገር ተነስቷል ማለት ደርሷል ስለተባለ ለተወሰነ ደቂቃ .

ከፕሬዝዲየሙ ግራና ቀኝ ብጣሸ ወረቀት ላይ እየፃፉ «እባከዎትን ታገሱ፥› የሚል መልዕከት ያደርሱኛል፡፡ ለጓድ ኃይሉ አሁን መናገር የምፈልገው ቀደም ብለህ እንዳልከው እናንተ እንዳትናገሩ አፍ አፋችሁን ለማለት ወይንም የዴሞክራሲ መብትን ለማፈን ሳይሆን ሁሉም ነገር ወግ፣ ስርዓትና ደንብ ሰላለው ነው፡፡ ምን ማለትና ምን ማድረግ እንደፈለክ ሊገባኝ አልቻለም፡፡ ይህ አስቸኳይ ሸንጎ የሚወያይበት ጉዳይ ሲወሰን በቅድሚያ ከእኛ ጋር ነህ፡፡ ይህ ጉባኤ፣ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ጉዳይ ወይንም በጀት አንዲወስን የተጠራ መደበኛ ጉባኤ አይደለም፡፡ ብዝበዛ ስትልም ምን ማለትና

ማንን ማለትህ እንደሆነ ሊገባኝ አልቻለም፡፡ በዚህ ርዕስ መቀጠልና አሰተያየት መስጠትም ባልተገባኝ ነበር፡፡ አንተ ካነሳኸው አይቀር የምትበዘብዙት፣ ወይንም የምትበዛበዙት እናንተው ናቸሁ፡፡ እንደሚታወቀው እኛ ፀረ ብዝበዛ ነን፡፡ የፖሊሲ ለውጥ ይደረግና በገበያ ኢኮኖሚ እንመራ ካሉት መካከል አንዱ ነህ፡፡ ደግሞ ብዝበዛ ትላለህ፤ ይህንን አስተያየት ለአንዴና ለመጨረሻ የምሰጠው ለዶ/ር ኃይሱ ብቻ ሳይሆን ለቤቱም ጭምር ነው፡፡ ሲወዱ ከእነ ንፍጡ ነው ይባላል፡፡ በገበያ ኢኮኖሚ ገና ብዙ

ልታዩ

ትችላላችቸሁ፡፡

አናውቅም አይደለንም፡፡

ይህን

ማለት ይቻላል፡፡

ሳታውቁና

ሳታገናዝቡ

እኛ እንደ ብዙዎቻችሁ

ብዙ ስራ አለብን፡፡ ይህ ጉባኤ ደግሞ

ከሆነ

የወሰናቸሁት

በጠቅላላ

የደላንና ጊዜ ያለን ሰዎች ዛሬ ሰራውን ጨርሶ

መነሳት

አለበት፡፡ ከአሁን በኋላ ከአጀንዳው ውጭ ሃሳብ አልቀበልም» ብዬ ፈጠን ብየ ስናገር ብዙሃኑ ያጨበጭባል፡፡ አንድ እጅ አያለሁ። ,«ከአጀንዳው ውጭ የሆንኩ አይመስለኝም፡፡ ሆፔም ከሆነ ፕሬዝደንት ታላቅ ይቅርታ እጠይቃለሁ፡፡ ወደ ዝርዝሩ ከመግባትዎ በፊት ጥያቄዬ ጠቅላላ ነው፡፡ በዚህ መድረከ እንደሚታየኝ ብቻዎትን ነዎት፡፡ ተከበዋል፣ ታፍነዋል እየተባለ በህዝብ ዘንድ ይወራል፡፡ ታላቅ ችግር ላይ

እንዳሉም ከፊትዎ ይነበባል፡፡ ያ የምናውቀው መንግስቱ አይደሉም፡፡ ያለብዎትን ችግር ግልጥልጥ አድርገው ቢያስረዱን» ይላል፡፡ 101

በበኩልዎት

እንዴ! ገላጭ አያስፈልገውም፡፡ ይኸው በገሃድ የሚታይ ጉዳይ አይደለም እንዴ# ለአንተ ጥያቄ ያህል እኔ የግል የሆነ ችግር የለብኝም፡፡ የአገር ችግር እንጂ፡፡ ይህን ደግሞ በአሁኑ ጊዜ ለማተት አሁንም ጌዜ የለንም፡፡ እናም ወደ አጀንዳው እንሂድ» ስል ለመጀመሪያ ጊዜ ከፕሬዝዲየሙ (ለመጀመሪያ ጊዜ ስል በዚህ ሸንጎ ሳይሆን ከአንድ እስከ አስቸኳይ የመጨረሻ ሸንጎ ድረስ ማለቱ ነውን እኛም እንናገር» ብለው

ይግለጡ

ከፕሬዝዲየሙ

ወንበር

ጓድ ካሳ ገብሬ፣

ጓድ አለሙ

አበበ፣

ጓድ አሻግሬ

ሁለገብና ሰፋ ያለ የተለያየ አስተያየት ስለ አገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለ

መንግስትና ስለታዘቡት ሁሉ የየራሳቸውን አስተያየት ሲሰጡ

102



|

ስለ ፕ/ር መስፍን

ፕሮፌሰር

መስፍንን

በቀድሞው

አገር አስተዳደር

ስለሀገሪቱ

አስተዳደር

ባዘጋጀነው ኮሚሽን ውስጥ አባል ሆነው የነበራቸውን አቋም፣ እንዲሁም በምርመራ

ኮሚሽኑ አባል ብቻ ሳይሆኑ ሊቀመንበር ሆነው የነበራቸውን አቋምና ከእኔ ጋር ያደረግነውን ንግግር የተካፈላችሁ፣ የሰማችሁና የምታውቁ ብዙዎች ስላላችሁ፣ አሁን በመጨረሻው ከዝኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ታሪክ ጉባዔ ላይ ያቀረቡትን ዝግጅትና

ከዚህም በኋላ ስለ አደራ ወይንም የሽማግሌ መንግስት በሚል የበተኑትን ወረቀትና ኢትዮጵያን እዚህ ውድቀት ላይ ለማድረስ ያደረጉትን አስተዋጽኦና የአሜሪካኖችን የፕሮፌሰር መስፍንና የተስፋዬ ወ/ስለሴን ወዘተረፈ የሆቴል ዱለታ የምታውቁ የህዝብ ደህንነት አባሎች ስላላችሁ እውነት ኢትዮጵያዊ ከሆናችሁ ይህንን ሀቅ ገላልጣቸሁ፣ አቀናብራቸችሁ እንድትፅፉትና ለኢትዮጵያ ህዝብ እንድታቀርቡት አጥብቄ አሳስባለው፡፡ዬ

103

የእነ ፕሮፌሰር መስፍን ዲስኩርና የረጩትም ወረቀት ጉዳይ ይነሳና «መስፍን አሜሪካ ተቀምጦ ዳቦውን ሲቆርጥ፣ እኛ በዱር በ፲ሉ፣ በበርሃ በባህር በየቀኑ ስንደከም፣ ሌላው በየቀኑ በሺህ ሲረግፍ አንድ ብር እንኳ ለእናት አገር ያላወጣ ዛሬ አሜሪካ ያሸከመውን

ረብጣ ይዞ መጥቶ

መንግስት አፍራሽ እሱ፤ መንግስት ፈጣሪ

እሱ፣ የህዝብ ተቆርቋሪ፣ ታማኝ፣ የሰላምና የዴሞከራሲ ሰው እሱ፣ አኛ 'ጦረኞቸ ወንጀለኞችና እሱ ለእኛ ምህረትና ዋስትና ሰጭ ሆነ፡፡ እኛ ለዚህ ደሞዝ ለተሰጠን ጠረጴዛ ወይንም ወንበር ብለን አይደለም የምንደከመው፡፡ ለዚች አገር ብለን ነው፡፡ ስንዋረድ የምንናገርበት አንደበት አጥተን ወይንም መናገር ተስኖንም አይደለም፡፡ በጉልበትም ቢሆንኮ ለአንዳንድ ባለጌ መሰናዘር አቅቶን አይደለም›› እስከማለት ይደረሳሉ፡፡

ከዚህ በኋላ ከሞላ ጎደል ወደ አጀንዳው አናመራና ይመሻሻል፡፡ ውይይታችን ሁሉን ያዳረሰና በቂ ባይሆንም ከጊዜ አንፃር ከዚህ በላይ መሄድ አልቻልንም። «የሸንጎው መልካም ፈቃድ ቢሆን የሸንጎውን ውሳኔ አርቃቂ ኮሚሽን እናቋቁም?› . የሚል ጥያቄ ሳቀርብ በሙሉ ይጨበጨብና የሰዎችን ዝርዝር አቀርባለሁ፡፡ ኮሚሽኑ በአስቸኳይ የውሳኔ ሀሳብ አርቅቆ እንዲያመጣ መመሪያ እሰጣለሁ፡፡ ለጉባኤውም ዘለግ ያለ አረፍት እሰጣለሁ፡፡ እኔ ብሄራዊ አብዮታዊ ዘመቻ መምሪያ እሄዳለሁ፡፡ ያው በቀን፣ በሰዓትና በደቂቃ የሚለዋወጥ የውጊያ ገለጣን ከመኮነኖቹ እሰማለሁ፡፡ አንዳንድ ውሳኔዎችንም እናደርግና በግምት ከምሸቱ 2 ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ አዳራሽ ተመልሼ የውሳኔ አርቃቂ ኮሚሽኑ ስራውን ጨርሶ እንደሆነ እጠይቃለሁ፡፡ የኮሚሽኑ አመራር ጓዶች በኮሚሽኑ ውስጥም ስራውን ለማጣደፍ ያላስቻለ ውዝግብና የተወሰነ ችግር እንደነበር ይገልፁልኛል፡፡ በዚህም ምከንያት ስራቸውን ስላልጨረሱ ተጨማሪ ሰዓት አንደሚያስፈልጋቸው ይገልጹልኛል፡፡ «ይሄ ከሆነ ሸንጎውን ከዚህ በረዘመ ሁኔታ ማቆየት አይኖርብኝም›› ብዬ የጉባኤው አባላት እንዲጠሩ ይደረጋል፡፡ የውሳኔ አርቃቂ ኮሚሽኑ ተጨማሪ ጊዜ ስላስፈለገውና ከዚህም በኋላ እዚህ መቀመጡ

ፋይዳ ስለሴለው ወደየማረፊያችሁ ሄዳችሁ አራታችሁን ሰዓት ላይ እንሰብሰብ›› በሚል እንወስናለን፡፡

ከበላችሁ በኋላ አምስት

ይእ ያቋያዖ##/ ሯይ7

በግምት ከምሽቱ ወደ አራት ሰዓት ገደማ ከዘመቻ አዳራሽ ጉባኤ ወደ ሸንጎው

ጉባኤ አመጣና የጉባኤው ውሳኔ አርቃቂ ኮሚሸን አካላትን ጠይቄ ስራቸውን አጠናቅቀው እንደሆነ ስጠይቅ ተያቢው ረቁቱቁን እያገባደደ መሆኑንና በእነሱ በኩል 104

እንደጨረሱ የሚሆኑ

ይገልፁልኛል፡፡ የኮሚሸኑ

አባላት

በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ባልሳሳት ከሶስት እስከ አራት ረቂቁን

አምጥተው

ያነቡልኛል፡፡

የተነበበልኝ

ረቂቅ

አጀንዳውን ለማዘጋጀት ቀደም ብለው በተሰበሰቡ አካሎች ያልተነሳ፣ ያልተወሳ፣ ጉባኤው ባፀደቀው ውስጥ የሌለ ነበር፡፡ መንግስትን የሚያፈርስ ሀሳብ ነው የቀረበው፡

ይህ ሲሆን አንድም አስተያየቱን የሰጠ ወይንም ጥያቄ ያነሳ ሰው የለም፡፡ ነገሩን እንዲያሰላስሉትና መልሰውም እንዲያስቡት ምናልባትም እንዲያጤኑት በጣም

አነስተኛ አረፍት እናድርግ፣ እንናፈስ እልና አጭር እረፍት ለማድረግ

እንወጣለን፡፡

በዛው በአዳራሹ ቢሮዬ ውስጥ ለጥቂት ደቂቃ ተቀመጥኩ፡፡ ኮሚሽኑ ካቀረበው ያልተጠበቀ መንግስትን የማፍረስ ሀሳብ፣ ይህን በተመለከተ አሜሪካኖች በተደጋጋሚ ከሰጠሁት መልስ፣ ይህንን አስመልከቶ የመፈንቅለ መንግስቱ አራማጆች ኋላም ደግሞ ኢህአዴግ ነኝ የሚለው የወያኔ ቡድን ይሰነዝረው በነበረው አስተያየት የነበረን ተቃውሞ አፀፋ ፕሮፖጋንዳና ትችት፣ ህዝቡ በዚህ ጉዳይ እስከ ዛሬ የነበረው አቋም፣ በተለይም ህዝቡን በገፅ ለማስረዳት አቅጀ በነበረው ፕሮግራም መሰረት በተዘዋወርኩባቸው አምስት የአስተዳደር ከልሎች ይሄ ከብዙ ርዕሶች አጨቃጫቂና

ጎልቶ ከወጣው አንዱ ሆኖ እንዴት እድርገን ነው ኢትዮጵያን የሚያከል ሀገርና 50 ሚሊዮን ህዝብ በእውነቱ እንዴት ነው ሰእንደዚህ አይነት አላማና ለወያኔ ፕሮፖጋንዳ

የምንበረከከው የሚለው ብዙ ያነጋገረ፣ ብዙ ያስጨበጨበና ብዙ እልህ የፈጠረ መሆኑን ሳስታውስ ከሸንጎው ውስጥ ከማየው ዝምታና ችልታ፣ እንዲሁም መቀዛቀዝ፣ ለዚህ ታላቅ ጉዳይ ትኩረት አለመስጠት እና ይሄ በታሪከ አጋጣሚ ይህ ውሳኔ ሲወሰን በእውነቴ የእኔ ፕሬዝዳንትነት ትልቅ ጥያቄ ላይ ነበር፡፡ ከእነዚህ

ጋር ምን ዋጋ ያለው

ስራ መስራት

ይቻላል?

ከእንግዲህ

ወዲያ

ተመልሼ ስለ ራሴ ስልጣን መልቀቂያ ሀሳብ ማቅረብ የግድና ወቅታዊ ይሆናል የሚል ውሳኔ ላይ ለመጀመርያ ጊዜ እደርሳለሁ፡፡ እናም አስብበታለሁ፡፡ በሌላ በኩል እነፒህ ያነሳኋቸው ጉዳዮች ሁሉ በጣም ቢከነከኑኝምና ወደዚህ አስተሳሰብ ቢገፋፉኝም በሌላ በኩል ያ በጣም የማከብረው፣ የምወደውና የምመካበት ለእኔም ፍቅርና አከብሮት የሚሰጠኝ፣ ለሀገሩ ዳር ድንበርና አንድነትም የሚሞተውና የሚረፈረፈው ሁለተኛ አብዮታዊ ሰራዊት ትዝ ይለኛል፡፡ ሌላውም ሰራዊት አንደዚሁ፡፡ ወያኔ ከልሉን ወሮ ሰላማዊ የሆነው የህዝብ ኑሮ ካወከ በኋላ ደግሞ ብዙዎቹ ቆራጥ አገር ወዳዶችና የፓርቲያችን አባሎች ከእኔ ጋር አስፈላጊ በሆነ ግንኙነቶች በጎንደር፣ በጎጃም፣ በወሎ፣ በመተከል፣ በሰሜን ሸዋ ወዘተረፈ በአነስተኛ ቡድን ሲያደርጉ የነበረውን አስተዋፅኦ

አስባለሁ፡፡ የእኔ ታሪክ በዚህ ወቅት፣ በዚህ መልኩ 405

ማለቅ የለበትም በሚል ታላቅ

አልህ ሀሳቤን ቀይሬ ወደ አዳራሽ እገባለሁ፡፡ ከጉባኤው አባላት ምንም ጥያቄ የለም፡፡ ምንም አስተያየትም የለም፡፡ በእውነቱ አገር ለማዳን ተሰባስበን፣ የብዙ ሽህ የሀገሪቱ ልጆች ደምና ላብ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋቋምነውን መንግስት ማፍረሳችንን ከጉባኤው አባላት መካከል ስንቱ እንደገባቸውና እንዳልገባቸው፣ ብዙዎች በህገ መንግስቱ መስራታቸውንና አለመስራታቸውን፣ ራሱን ህገ መንግስቱን መገንዘባቸው፣ ህገ ወጥነታቸውንና የተሰጠውን ውሳኔ፣ የተሰጠውን የውሳኔ መግለጫ ያጤኑት አልመሰለኝም ብያለሁ፡፡ በዚህ አይነት ምንም ፍሬ ከሴለና ይህን የሚያወሳ ከሌለ ስለዚህ መፍረስ በቤቱ ከእኔ

ጋር

መሟገት

በዋናውና

በሰፊው

የህዝብ

ንግግር

እንደገለጽኩት

ሁሱ፣፤

ምናልባትም አብዛኛው ወገን ከእኔ ጋር ያያያዘው ሊሆን ስለሚቸል በዚህ ጉዳይ - ብቻዬን መሟገቴን ትቼ የውሳኔ ሀሳቡ ተደግፎ እንደሆነ ወይንም ተደግፎ እንዳልሆነ ስጠይቅ ያለ አንዳች ተቃውሞና ድምፀ ታቅቦ ሙሉ በሙሉ ድጋፍ በጭብጨባ ይፀድቃል፡፥ እንደሰማሁት አባላቱ ወደማረፈያ ቤታቸው ከሄዱ በኋላ አንዳንድ ነገሮችን ዘለላ እየመዘዙ የውይይቱን ባህሪ እያመዛዘኑ ያለፈውን ውሳኔ እያነበቡ ምንድንነው ያደረግነው፣ ምንድነው የሰራነው፣ ምንድን ነው ያወሳነው? ፲ኛ. መንግስታችንን አፍርሰን የእነ ፕሮፌሰር መስፍንንና የወያኔን ፍላጎት ፈፅመናል፣ - 2ኛ. ጓድ መንግስቱ ሶስት ሰዓት የፈጀ ንግግር አድርገው፣ ‹ምናልባት የአገሪቱ ችግር እኔ ከሆንኩኝ፣ የኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም የሚጠበቅበት መፍትሄና መንገድ ካለና ለዚህም የቆመ ወገን ካለ እኔ ኃላፊነቴንም ሆነ ወንበሬን በአስቸኳይ ለቅቄ አገሬን ለማገልገል ዝግጁ ነኝ» ብለው ነበር፡፡ ይህንን እንኳ በተመለከተ በእሳቸው አስተዳደር ውስጥ ያለንን እምነት፣ ድጋፍ፣ ወይንም ሾት ኦፍ ኮንፊደንስ ሳንሰጥ ነው የተነሳነው፣ ይህ ጉባኤ በእውነት ትከከል ነው ወይ፣ በታሪከ የሚወቀስ ጉባኤ ነው የሚሉ ሰዎች ይነሱና ብዙዎቹን ይኮረኩራሉ፡፡ በውሳኔው ወቅት ይህ ነገር የተጤነ አልመሰለኝም፡፡ ስለዚህ በጉባኤው ውሳኔ ላይ በውይይቱ ወቅትም በአንዳንድ ባለስልጣኖች መለዋወጥ ተነስቶ ስለነበር በዛም በኩል የተባለውና የተነገረው ነገር ይነሳል፡፡ እከሌ ማን ነው? እከሴ ከየት ይወለዳል፣ አከሌስ ከወዴት ይወለዳል? እንዴት አንደዚህ ማለት ይቻላል፣ ነውስ ወይ? ምንድን ነው የሆነውስ?

የሚሉት ነገሮች ሁሱ ይነሳሉ፡።፡ ሁሉም ይሰባሰቡና በተወካዮቹ አማካኝነት በእውነቱ የመንግስት ምከር ቤትና የፕሬዝደንቱ መልካም ፈቃድ ሆኖ በሚቀጥለው ቀን ግማሽ ቀን ከተሰበሰብን በኋላ ውሳኔው ለህዝብ ከመውጣቱ በፊት እንደገና ብንገመግመውና ብንነጋገር የሚል ሀሳብ 106

ይቀርባል፡፡ አኛ በዚህ ጊዜ አዲስ አበባ ከተማ የለንም፤ እና በዚሁ ይቀራል፡፡ በጉባኤው ውይይት ወቅት ስለ አንዳንድ ባለስልጣናት መለወጥ ተነስቶ በነበረው መልክ የካቢኔና የሌላም ለውጥ እናደርጋለን፡፡ ህዝቡን በማንቀሳቀስ መዋቅር፣ ደንብ፣ መመሪያና ምርጫ እናደርጋለን፡፡ ማዕከላዊ ዘመቻችንንም በተሻለ ደረጃ ለማጠናከር ከፍተኛ አርምጃ እንወስዳለን፡፡ አገሪቱ ያላትን መሳሪያ ሁሉ አውጥተን ህዝቡ በአስቸኳይ እንዲታጠቅ ልናደርግ፣ በተለይ በአዲስ አበባ ከፍተኛ ሰራዊትን ማዝመት ከዚህም ባሻገር በተቀረው ምስራቅና ደቡብ ሸዋ፣ ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ በጠላት የተወረሩትን በጎንደር፣ በጎጃም፣ በሸዋና በወለጋ ከጠላት በስተጀርባ ጠንካራ የሽምቅ ውጊያ ለማከናወን ብዙ ጥረት እናደርጋለን፡፡ ስለ ህዝባዊ ሰራዊት አደረጃጀትና አሰላለፍ፣ ስለ ሽምቅ ውጊያ ስልትና አደረጃጀት፣ ለመደበኛ ሰራዊት ማጠናከሪያ ምልመላና ኮታ ከመመሪያ ጋር አናሰራጫለን፡፡

ወያኔ ወደ ርዕሰ ከተማዋ እየገፋ ቢመጣና በሰሜን ሸዋና በምዕራብ ሸዋ ሰራዊት ጋር የአዲስ አበባ፣ የሸዋና የሌላው ከልል ታጣቂ ህዝብ እና መለዮ ለባሾች በውጊያ እቅድ፣ በአንድ ዕዝ ተማከለው የሚዋጉበትን ሁኔታ እናቅዳለን፡፡ በዚህ ውዝግብ ውስጥ ኤርትራ ችግር እንዳይደርስበት፣ በተቻለ መጠን ከሶስት እስከ አራት ወር ማናቸውንም አስፈላጊ ቁሳቁስ በፍጥነት ልከን ከዛው በተጠባባቂነት እንዲከማች የሚቻለውን ሁሉ እንሞከራለን፡፡ አሰብም መንገዱ ቢቋረጥ ወደቡን ለመያዝ የሚጥረውን

የሻዕቢያን

ጦር

ለመከላከል

የሚያስቸል

ከፍተኛ

የድርጅት

ከምችት

ለክልሉ ህዝብ የሚቀርብበትን ለማመቻቸት ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን፡፡ አብዛኛው መሳሪያችን በጠላት እጅ ስለወደቀ ከውጭ በአይነትም በመጠንም የጦርነቱን ሁኔታ ሊለውጥ በሚችል መልኩ መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበትን ካመቻቸን

በኋላ

መዘግየትና

በባህር

የማቅረብ

ጉዳይ

ስላሳሰበን

በአውሮፕላን

ለማስገባት ስንጠይቅ ችግር ይገጥመናል፡፡ በመሆኑም እስቸኳይ ዘዴ መፈለግ ነበረብን፡፡ በዚህ መካከል በሰሜን ምዕራብ በማጥቃት ላይ እያለን ሌሎች ግንባሮች በሚጠይቁት ጥያቄ ጦር ስንቀንስ በሰሜን ምዕራብ ማጥቃቱ እንዳሰብነው አይሆንም፡፡ በሰሜን ሸዋ አርዳታ ሰጥተን ጦሩን አጠናከረን ነገር ግን ወያኔ ወገንን ቆርጦ ጣርማ በርን ይይዛል፡፡ ከጣርማ በር ወያኔን ረግጦ

ለማስወጣት

የሚደረገው

ግብ

ግብ

እንደቀጠለ

ሲሆን

ውጤቱ

ግልፅ

አልነበረም፡፡ በወል ተራራ ወያኔና ሻዕቢያ በጋራ የጀመሩት ጥምር ውጊያ አንበሳው ከፍለ ጦርና በከልሉ የሚታመንባቸው ልዩ ልዩ ኮማንዶ ብርጌዶች ከፊሎቹ ኤርትራ፣ ከፊሎቹ አሰብ፣ ከፊሎቹ ምዕራብ ሸዋ በመሄዳቸው በመጀመሪያ ደሴ ብሎም ኮምቦልቻና ባቲ በጠላት ይያዛሉ፡፡ ይህ ማለት ወሎ ከመሃል አገር ጋር መቋረጥ ብቻ 407

'

ማለት ሳይሆን ጉሮሯችን አሰብ ከመሃል ሀገር መቋረጥ ወይንም መያዝ ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ወታደራዊ ጉዳዩን የሚወስን'ነው፡፡ ከፖለቲካ ስርዓቱ አካሎች፤ ከህብረተሰቡ ከፍሎች፣ ከብሄራዊ ደህንነት፤ ከመከላከያ ምከር ቤትና ከህዝቡም ተወካዮች በገፅም በስልከም እየጠራሁ ስላደረኩት የህዝብ ጥሪና የህዝብ ስሜት ምንድን ነው? ሸንጎው ያንን ውሳኔ ሰጥቶ ከተመለሰስ በኋላ ምን እየተደረገ ነው? ህዝቡ ለውጊያ አንዲከት፣ እንዲሰለጥን፣ እንዲታጠቅ አና አንዲዋጋ ስለምለው መመሪያ ምን እየተደረገ ነው? ስለ ሰላሙስ ጉዳይ ምን ለውጥ አለ? ወዘተ የሚል ጥያቄ አቀርባለሁ፡፡ አውነት ይሁን የፈጠራ አላውቅም፣ የሚመጡልኝ ዜናዎች ሁሉ አንዳቸውም የሚያበረታቱ አይደሉም፡፡ መከላከያ ምከር ቤት ካሉ ጓዶች የተነገረኝ፤ ከሁሉም ሳይሆኑ ከጥቂቱ በተለይም ከአንዱ ‹‹የህዝቡ አስተያየት ‹ሊያስፈጁን ነው ወይኦ የሚል ነው» ነው ያለኝ በማሰዳው ቀርቤ ስለነሱ መረጃ ስጠይቅ፡፡ ከእየ ግንባሩ የሚመጣልን - ጥያቄ ከሁሉም ማለት ይቻላል) ‹‹የሰው ኃይል ላኩልን፡፡ የሰው ኃይልኔ› የሚል ነው፡ ፡ በደህንነት በኩል «ከሽግግር መንግስት ውጭ ሌላ አማራጭ የለም» እየተባለ ነው፡፡ ባለፉት የሚነገረውና በተለይ ተማርን በሚለው ወገን የሚባለው፣ በስፋት የሚነገረው

ይኹ ነው ሲባል ሐእናንተ መረጃዎች ናችሁ፡፡ የህዝቡን ፍላጎት፣ መደብ፣ ወዘተረፈ ማመዛዘን አለባችሁ፡፡ ይህን የሚለው ከህዝቡ ስንት ያህሱና ምን ያህሱ ነው? የትኛውስ ነው? ለመሆኑ እናንተስ ያላቸሁ ሀሳብ ምንድን ነውኮ› ብዬ ስጠይቅ ራሱ የደህንነት ሚኒስትሩ «የእኛም ሀሳብ ከዚህ የተለየ አይደለም ጓድ ፕሬዝደንት፡፡ ምን አማራጭ አለንነ›› ብሎኛል፡፡

አንድ ወዳጅ ነው የምለው ሰው «ፕሬዝደንቱን ማግኘት አለብኝ፡፡ ትልቅ የሀገር ጉዳይ አለኝኔ› ይልና የሚለኝ «ህዝብን ለማደራጀትና ለማስታጠቅ ብላችሁ . ያወጣቸሁት ህግ ገሚሱ መንግስቱ ኃይለማርያም ሴላ ቀይ ሽብር ሊያካሂድ ነው ሲል ሌላው ደግሞ ወታደሩ በመድፍና በታንከ ያልመከተውን ወንበዴ ይህ ህዝብ በጠመንጃ ይመክታል ብሎ መንግስቱ ኃይለማርያም ያስባል ወይ ብሎ ጥያቄ እያነሳ ነው›› ይለኛል፡፡ ሁሉም ይህን ይላል ብለህ ነገርከኝ፡፡ ለመሆኑ በዚህ መልኩ ካየና ከተረጎመው በሌላ መልኩ ምን አማራጭ አለ ነው የሚለው?» ብዬ አጠይቀዋለሁ፡፡

እኔ ምን አውቃለሁ» ይለኛል፡፡

|

ወያኔን በነጭ ሰንደቅ አላማና በአበባ ለመቀበል ነው የተሰናዳው? ኤርትራን ለማስገንጠል ነው የተሰናዳው? እኮ ምን ይሁን ነው የሚለው?» ስለው አሁንም .እኔ ምን አውቃለሁ?» ይለኛል፡፡ «ይሄ ብቻ አይደለም፡፡ የወያኔና የሻዕቢያ ኮማንዶዎች 'በአዲስ አበባና በየከልሉ በሚገባ ተሰግስገዋል፡፡- በቅርብ ቀን ለመዋጋት 108

የሚያስችሏቸው ህንፃዎችና መንገዶችም እየተጠኑ ነው ይባላል፡፡ ከመባሉም ባሻገር

ከእነሱ ጋር ግንኙነት

ያለው

ነገር ግን ተቆርቋሪ

የሆነ እቅዳቸውንና

ንድፋቸውን

ሰጥቶኛል፡፡ ይኸውና ይመልከቱት፡፡ አንድ ነገር ማድረግ አለብዎት፡፡ መወሰን አለብዎት፡፡ ለእኔም በዚህ ሁኔታ እየተንቀሳቀስኩ ማገዝ እቾል ዘንድ አንድ ላንድ ከሮዘር፣ ወይንም ቲዮታ ቢጤ ወይንም የገጠር መጓጓዣ ቢፈቀድልኝ› ይላል፡፡ የያዘውን መረጃ፣ ውስጡንና የሚለውን ለማየት ስሞከር አንደኛ ስህተት አለው፡፡ ሁለተኛ ደብተራ የፃፈው አይነት ፅሁፍ ስለሆነ አስቸጋሪ ነው፡፡ በውስጡ ሰፋ ያለ

ስንከሳር ያለበት ነው፡፡ አሁንም አንደልማዴ ይህን ለተሰፋዬ ወልደስላሴ ስጠውና በጊዜው እንዲመረመር እኔም በስልከ እገልፅለጽለታለሁ ብዬ አሰናብተዋለሁ፡፡ ጥቂት በጣም ጥቂት ሆነን እንግዲህ ያለው ቸግር የአገሪቱን ልዩ ልዩ ችግሮች በጣም የሰፋና የተውሰበሰበ ነው፡፡ ግን ደግሞ አንዱ ከሌላው የተለየና ወሳኝነት ያለው ነው፡፡ አና ሰፋና ጠለቅ ባለ ስትራቴጅያዊ አመለካከት ስንገመግም ትልቁ ችግር የኤርትራ ጉዳይ

ነው::

ይኸውም

ተከቧል፡፡ እየተዋጋ መንገድ ከእጃቾን

ጦሩ

ከአገሪቱ መሃል

ርቋል፡፡

በቀይ ባህር፣ በሱዳንና

በትግራይ

ምፅዋ ተዘግቷል፡፡ ያለን አማራጭ የአየር ብቻ ነው፡፥ ይህ ጦር እዛው የሚቆይበት፣ ለመዋጋት የሚያስቸለውን ቁሳቁስ መንግስት ባልተቋረጠ የሚሰጥበት ወይንም ይህን ጦር ከዛ የምናወጣበት፣ አሊያም ኤርትራ የማይወጣበት ሁኔታ ከምንም በላይ በዚህ ችግር ውስጥ ማንም ወደቀ

ማንም ረገፈ የትኛውም ቦታ ተያዘ፣ ወያኔ የትም ደረሰ በአንደኛ ደረጃ ችግራችን ይህ ነው፡፡

.

በወያኔ በኩል በእርግጥ ሰው መጉዳት፣ መግደልና አገዢ ማፍረስ ይቸላል፡ የሚያደርሰውም ጉዳት በቀላሉ አይታይም፡፡ ያለው ትልቁ አደጋ ፎያኔ የትም መድረሱ ሳይሆን አገሪቱ በሚያደርሰው ቀውስና መንግስታችን ቢቃወጋስ ለኤርትራ መገንጠል የሚያደርገው አስተዋፅኦ ነው፡፡ በወያኔ ተፈጥሮዊ ሁኔታ፣ ባህሪ፣ በሚፈፅመው ነገር ሁሉ አድርገን የምናየው ሁለተኛ ደረጃ ችግር ነው፡፡ የወያኔ ሩጫና ያለበት ሁኔታ ወደፊትም ታሪከ ይገልፀዋል፡፡ በእውነቱ ከባህር የገባ አሞሌ አይነት ነበር፡፡ ደጋግሜ

- እንዳልኩት የእኛ ችግር ወያኔ አይደለም፡፡ ኤርትራ ነው! ነገሮች ይበልጡን እየተበላሹ ከመጡና አቅዳቸን ሁሉ ካልሰራ ምንድን ነው ማድርግ የሚገባን? ዝም ብለን መቀመጥ አንቸልም ኃላፈነት አለብንና፡፡ በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በኤርትራም ሆነ በወያኔዎች በኩል የሚከናወነው ውጊያ ነው አንጂ ጦርነት አይደለም፡፡ በመሆኑም የመንግስቱን ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የጦር ማዕከላዊ መምሪያ እንደገና ማየት አስፈላጊ ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ምፅዋና አሰብ ከተዘጉ አብዛኛዎቹ የሰሜን ምስራቅ፣ የሰሜን ምዕራብ በጠላት እጅ ከወደቁ፣ የሚቀረን ምስራቁ፣ ደቡቡ፣ 409

ምዕራቡና መሃሉ ስለሆነ የምንጠቀምባቸውን ከልሎችና የምንከላከላቸውን ቦታዎች በሚገባ ማጤን አስፈላጊ ነበር፡፡

በዚህ በኩል በበኩሌ በልማትም በወታደራዊ ተግባርም የአገሪቱን የመሬት ብልት በሚዝባ አጥንቻለሁ፡፡ ችግር አልነበረብኝም፡፡ ትልቁ ችግር ወደዚህ አይነት አስቸጋሪ ሁኔታ ያመራን እንደሆነ ከውጭ የሚያስፈልገንን መሳሪያ የማስገባትና ሌሎች ሁኔታዎችን የማመቻቸት ለጦርነቱ ውጤታማነትና ቅድመ ሁኔታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡ ይህ ከፍተኛ ሚስጥር ስለሆነ ጉዳዩን ከማንኛውም ጋር ለመነጋገር ሌላ ችግር ነበር፡፡ ይህን ጉዳይ ያነሳነውና የተወያየንበት ሶስት ሰዎች ብቻ ነበርን፡ ይህንንም የተወያየንበት ሰፋ ባለ አጀንዳ ይዘነው ሳይሆን አንደ አጋጣሚ የተወያየንበት ነበር፡፡ ጉዳዩን በውል የያዝኩት ግን እኔ ራሴ ነበርኩ፡፡ ይህንን ጉዳይ አንድ ቀን አንስተን ስንወያይ አንድ ጓድ «ጓድ መንግስቱ ይቅርታ ይደረግልኝ፡፡ ከዚህ ጊዜና ከዚህ እድሜ በኋላ አዲስ አበባንና መንበረ መንግስቱን ለቀን ጫካ ገብተን በጉሬላ መልከ አንደገና በጉሬላ ውጊያ እንመጣለን ለሚለው በበኩሌ ዝግጁ አይደለሁም» ይላል፡፡ ‹እሱ የአንተ የግለሰብ ጉዳይ ነው፡፡ እኛ የምናወራው አንድ አገር ሲያደርግ የሚችለውን የጦር ሰትራቴጂ በተመለከተ ነው፡፡ እነዚህ ወንበዴዎች ይንን የመሰለ ጀግናና ዘመናዊ መሳሪያ የታጠቀ ሰራዊት በዚህ መልኩ በውጊያ ሲረቱ እኛም በአፃፋው በሚገባቸው ቋንቋ በተሻለ መንገድ ድራሻቸውን ልናጠፋቸው እንትላለን፡፡ በአነስተኛ መስዋትነት የእጃቸውን ሰጥተን ትምህርት የሚያገኙበትን አጋጣሚ መፍጠር እንቸላለን፡፡ ይህ የውጊያ ድል አንጂ የጦርነት ድል አይደለም፡፡ ስለዚህ የምንነጋገረው አገራዊ ስትራቴጂ እንጂ የግለሰብ ሁኔታ አይደለም› የሚል መልስ እሰጣለሁ፡፡

(ቢታመንም ባይታመንም ጦርነቱን የሚያሸንፉት ሻዕቢያና ወያኔ ሳይሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብና የአንድነት ኃይሎች ናቸው፡፡ ይህ ባለፈው ስትራቴጅያችን ያየነው ሲሆን ወደፊትም የህዝቡን መስዋዕትነት የሚጠይቅ ካልሆነ በስተቀር ከዚህ የሚለወጥ ነገር ይኖራል ብዬ አላስብም፡፥ ምናልባት አኛ የተሸነፍነው፣ ለሻዕቢያና ለወያኔም የተሳካላቸው ውጊያ እንጂ ጦርነት አይደለም፡፡ ጦርነቱን የሚያሸንፈው ህዝብ ነው፡፡ በመሆኑም ይህንን ትታቸሁ የተሰማራችሁበትን የስራ ድርሻ በሚገባ እየሰራችሁ አሁን ወዳነሳነው ወደመጨረሻው አማራጭ የማንሄድበትን አጋጣሚ አመቻቹ» አላቸዋለሁ፥

310

ው» እንዴት ከሀገሬ በሴራ ወጣሁ?

በዚህ ምሸት፤ በግምት ከምሸቱ ሶስት ሰዓት ገደማ ከአጎቴ ከአምባሳደር አስራት ስልክ

ይደወልልኛል፡፡ ከእኔም በተጨማሪ ለሴሎች ጓዶቹ በተለይም ለእነ ተስፋዬ ዲንቃ፣ ተስፋዬ ወልደስላሴ ወዘተረፈ ይደውላል፡፡ እንዴት ነው ሁኔታው?» ይለኛል፡፡ ረጥሩ አይደለም» አለዋለሁ፡፡ ‹ይገባኛል!

አኛም

ከዚህ እንቅልፍ

አጥተናል፡፡

ስለዚህ

ገላጋይ ስለምትሉት

አገር

ከዚያው የተለያዩ ጓዶችና ወዳጆች እየደወሉ የሚነግሩኝ ነገር በጣም አሳሳቢና አደገኛ ነገር ሳይሆን አይቀርም» ይለኛል፡፡ «ምን በእኔ ላይ የተተኮረውን ማለትህ ነውን አለዋለሁ፡፡

እናንተም

ልታውቁት

ትቸሉ

ይሆናል፡፡

በስልከ

አስቸጋሪ

መጥቼ የሚባለውን ጠቅላላውን ነገር ብገልጽ?› ይለኛል፡፡

ስለሆነ

ቢፈቀድልኝና

‹‹ጠቃሚ ነገር ከያዝከ በቶሎ ብትመጣ ይሻላል፡፡ ውለህ ካደርክ አታገኘኝም፡፥፡ ብዙ ፕሮግራሞች ስላሉኝ ከተማ አልገኝም» አለውና ከአንድ ቀን በኋላ ይመጣል፡፡ ገነት ሆቴል ነው ያረፈው፡፡ አሱም በአጋጣሚ የእነ ፕሮፌሰር መስፍንን ጉድ ጉድ ማለት ያያል፡፥ ቀድመው የሚተዋ፥ሠቁ ሰዎች ስለሆኑ ያነጋግረዋል፡፡ ፕሮፌሰር መስፍን አንድ ቀን አኔን ቢሮዬ መጥቶ እንዳለኝ እሱንም «ወያኔ አዲስ አበባ ከመግባቱ በፊት ከዚህ

ሰራዊትና ህዝብ ጋር የሚሆነውን ለመሆን ነው ቀድመን የመጣነው» የሚለውን ቋንቋ

ደግሞ ይናገራል፡፡ ለአስራት ከዚህ በላይ መቼም መናገር አይችልም፡፥ አሰራት ካለው ግንኙነት አኳያ በበነገታው (የበለጠ ስዕል ለማግኘት ይመስለኛል፡፡ ይህን የሚነግረኝ

ወደኋላ

ነው)

የህዝብ

ደህንነት

አባላቶች

በግልፅ

ለመናገር

ምከትሱን

ያገኝና

ሲያነጋግረው፣ .‹በእናንተስ በኩል እንዴት ነው ሁኔታው»› ብሎ ይጠይቀዋል፡፡ እኛ በምዕራብ ሸዋና በሰሜን ሸዋ አየተዋጋን እኔ በዘመቻ ከፍል ውዬ ስመጣ አምባሳደር አስራት የደህንነት ጥበቃ ምከትሉ ደብረ ዘይት፣ ሰንዳፋ፣ ሆለታ ተይዘዋል ብሎ

ይነግረዋል፡፡ አምባሳደር አስራት .አንዴ ይህ አውነት ነው አንዴ»› ብሎ ይጠይቀኛል፡፡ . አኔም ምን ማለትህ ነው? እነሱ ከተያዙማ የእኛም አጅ ተይዚል ማለት ነው፡፡ እኔኮ አሁን ከዘመቻ ከፍል ነው የምመጣው፡፡ ከእያንዳንዱ የጦር ግንባር ጋርኮ በሰዓት

በሰዓት ቁጥጥርና ግንኙነት አለኝ፡፡ ማን ነው ይህንን ያለህ»› ስለው ያለውን ሰው ይነግረኛል፡፡ በዚህ ምከንያት ትንሸ ትዕግስት አጣና ለተስፋዬ ወልደስላሴ ደውዬ «እናንተ ሰዎች ምንድን ነው የምትወናበዱት? 114

ምንድን ነው ህዝቡን የምትረብሹት?

የአንተ ምከትል ሰአንዱ ደውሎ (አስራትን ላለማጋለጥና ላለማጋፈጥ ብዬ ነው) ያልተያዙትን ቦታዎች ተያዙ ብሷል» ስለው፤ «ስህተት ይመስለኛል፡፡ ሆኖም ከሆነ የሚያስፈልገውን እርምጃ እወስዳለሁ» ይለኛል፡ ፣ የሚገርመው ነገር በኋላ ጠላት የተጫወተው ጎዳና እና የተጠቀመበት ስልት ልከ ከሳምንት በፊት ይህ የደህንነት ሰው የተነበየውና ያለው ሁኔታ እንደሆነ ስሰማ ተገርሜያለሁ፡፡ ይህ የመረጃ ግምቱ ነው፣ ወይንስ ደግሞ በምን መንስኤ ነው ይህንን መተንበይ የቻለው የሚለውን በሚገባ -መመርመር የሚገባና ፍርዱንም ለህዝብ መስጠት የሚገባ ይመስለኛል፡፡ አምባሳደር አስራት ወደ አዲስ አበባ የመጣበትና የነገረኝ ነገር አሜሪካኖች ያለ ምንም መደበቅ በቀጥታ የነገሩኝን እንጂ ከዛ የተለየ ሆኖ አላገኘሁትም፡፥ አምባሳደር አስራት በእርግጥ ከነገሩ ከብደት አንፃር ሚስጥር አድርጎ ነው ይዞት የመጣው፡፡ በዚህ ረገድ አዲስ ነገር አልነበረም፡፡

«ከዚህ በተረፈ ከዚህ ሆጄ የምረዳህ የለም፡፡ ህዝቡ እንደሚለው በአውሮፕላን፣ በሄሊኮፍተር አዘውትረህ በየ ከልሱ ትዘዋወራለህ፡፡ የፀጥታው ሁኔታ አስተማማኝ አይደለም፡፡ ጠላትና ወዳጅን ለመለየት የሚያቸልበት ጊዜ አይደለም፡፡ በመሆኑም ይህ ሰው አንድ ቦታ ወድቆ ጉድ ሲያደርገን ይቸላል እያሉ በቅርብ የሚያውቁኝ ሰዎች በዚህ ሁለት ቀን ሆቴል ድረስ መጥተው አሳስበውኛል፡፡ እና ብትችል ለስራ ሌሉች ጓዶችን እየላከ አንተ ትንሸ ተቆጥበህ ብትመራ የሚሻል እንደሆነ ከብዙ ደጋፊዎችና ተቆርቋሪዎች የሰማሁት ስለሆነ ይህን ማድረስ አለብሻ፡፥ የእኔም አስተያየት ነው» ይለኛል፡፡

,ግድ የለም፡፡ ይህንን እንደ አግባቡ ለማድረግ አሞከራለሁ» አልኩት፡፡ «እኔ ለስራ፤ ማለትም ለአንተ ልነግርህ የመጣሁት ነገር ይህን ያህል ጠቃሚ

- አላገኘሁትም፡፡

በሌላ

መልኩ

ከዚህ

ሆቴል

ተቀምጩ

አገሪቱንም

ሆነ

ሆኖ አንተን

የምረዳበት አጋጣሚ የለም፡፡ ለአቅመ አዳም ያልበቁ ልጆችንም በባዕድ አገር በትቼ መጥቻለሁ፡፡ አንደማየው የሚቀጥለው ቻርተር (የአውሮፕላን መጓጓዣን የሚሰነብት ነው፡፡ የሚቻል ከሆነ አንድ አነስተኛ መጓጓዣ ተፈልጎ ናይሮቢ ድረስ ቢያደርሰኝ ከዛ ወደዛ ሄጄ ስራዬን ሰመቀጠል አስባለሁ፡፥ በዚህ በኩል እርዳታ ቢደረግልኝና ቢፈቀድልኝ› ይልና ጥያቄ ያቀርብልኛል፡፡ እኔም ,አስራት! እንዲህ አይነት ትንንሽ አውሮፕላኖች የጦር አዛኙችን በማዘዋወር፣ በቅኝትና በመሳሰሉት ስራዎች ላይ በጣም በጣም የተያዙ ናቸው፥ በአውነቱ በዚህ መልኩ አንተን የሚያገለግልህ አውሮፕላን ያለ አይመስለኝም፡፡ አይገባም፡፥- ወደድከም- ጠላህም የሚነገረው ነገርም በእውነቱ ሲያሳስብህ የሚቀጥለውን ቻርተር መጠበቅ ግድ ይሆናል» እንባባላለን፡፡ በዚህም መልከ አንድ 442

ሁለት ሶስት ቀን ይሰነብታል፡፡ ነገሮች እየተስፋፉ ይሄዳሉ፡፡ እኛም በተለያዩ ቦታዎቸ ጦርነቶች ይለዋወጡብናል፡፡ ለማሳወቅ የምፈልገው ባለቤቴ አብዮት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከአዢ እስከምወጣበት ጊዜ ድረስ በደግም በከፉም የሚፈጠረውን ማንኛውንም

ነገር አኩል

ተሳታፊ ነቸ፡፡ አራተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ ኢህአፓና ደጋፊዎቹ በጥይት ሲደበድቡና ሲወርዱብኝ ባደረባት ድንጋጤና ስሜት ከፍተኛ በሽታ ላይ ወድቃለች፡፡ በኋላም እነ ጀኔራል ተፈሪና ሌሎችም ከደርግ ከውስጥ በገቡና ከውጭም ሆነው በፈጠሩት ችግር ግቢ ውስጥ በምንታኮስበትና በምንራኮትበት ወቅት እዚያው በጥቂት ሜትር ውስጥ አብራኝ የምትኖር እሷ ነች፡ ከፍተኛ ችግርና አደጋ የደረሰባት ሰው ነቾ፡፡ በዚህ የተነሳ ሁለት ጊዜ ከፍተኛ ኦፕሬሽን ያስፈለጋትና ከሰውነቷ አካላትም የተወሰኑ ነገሮች የጎደሏት፣ ብዙ የጤና ችግር ያለባት ነች፡፡ አሁን ደግሞ ወያኔ በፈጠረው ሁኔታ በበለጠ ትቸገራለች፡፡ እኔ አዘውትሬ ቤት አልውልም፡፡ ይህንን ተመለከትኩና .«አንተ በዚህ አጋጣሚ ከተገኘህ እሷ ከአንተ ጋር ብትሄድና ከልጆቿ ጋር ተገናኝታ፣ እኛ ከዚህ በነፃ እየተንቀሳቀስን ብንሰራ እንደትልቅ እርዳታ እቆጥረዋለሁ» እለዋለሁ፡፡ ከእሱ ጋር እንስማማለን፡፡ ባለቤቴ በዚህ ረገድ በፍፁም አይቻልም» ትላለች፡፡ ሆኖም ካለው ሁኔታ አኳያ አግባብተናት እንድትሄድ ይደረጋል፡፡ እኔ የመጨረሻ ሁኔታ ላይ ከደረስን ምን ማድረግ አለብን ከሚለው ስትራቴጅና በተለይም ከባህር መገናኛ አኳያ ክኬንያ፣ ከጂቡቲና ከሰሜን ሶማሊያ መሪዎች ጋር ያልተወሰነ ቀጠሮ እንዲያዝ አጠይቅና በደቡብ ኢትዮጵያ ብላቴ በተባለው የሚሰለጥኑትን ወዶ ዘማች የከፍተኛ ተቋማት ተማሪዎች አንደኛ የስልጠና እና የስንቅ እንዲሁም የመንፈሳቸውን ሁኔታ ለመረዳት፣ ሁለተኛ ስለ አገሪቱ ጠቅላላ

ሁኔታ በማስረዳት ለትግሉ ለማዘጋጀት ሲሆን እዚያው ውዬ በማደር ምናልባት እነዚህ ወጣቶች ካላቸው ወጣትነት፣ የአካል ብቃት፣ ከፍተኛ ትምህርት በበኩሌ ጥሩ የጉሬላ መሪ እርሾ ይሆናሉ፡። ከየ ብሄረሰቡ የወጡ ግን ለአንድነት የቆሙ በመሆናቸውም ህዝቡን በመቀስቀስ ከፍተኛ ሚና ይኖራቸዋል የሚል እምነት ስለነበረኝ ያሉበትና የሚሰለጥኑበት ቦታ ከምንፈልገው ቦታ አንዱ ስለሆነ በሰፊው አነጋግራለሁ የሚል እቅድ አውጥቼ ለሌሎቹም ጓዶች አስረድቻለሁ፡፡ በቅድሚያ ግን በዚህ ሸፋን ፕሬዝደንት አራፍ ሞዬን በአስቸኳይና በሚስጥር ለአንድ ሰዓት ያህል አነጋግሬ ወደ ብሳቴን ለመመለስ

ግንቦት 13,983 ዓ.ም ከጠዋቱ

ሁለት ሰዓት አካባቢ ገደማ በአንዲት ፈጣንና አነስተኛ አውሮፕላን ምርጥና ጠንካራ አጃቢዎቹን ይዢ እኔ የጦር ሜዳ ጃኬትና በላዬ ላይ ያለውን ወታደራዊ ልብስ እነሱ ደግሞ አካባቢው ሞቃት ነው በማለት ቀለል ያለ ልብስ ለብሰው የነፍስ ወከፍ 113

መሳሪያቸውን ብቻ ይዘዋል፡፡ ጉዳዩ በከፍተኛ ሚስጥር መያዝ ስላለበትና የሚያበረን ፓይለትም የአብዮቱ እድሜውን በሙሉ ማለት ይቻላል በጦር ሜዳው፣ በማሰልጠኛው፣ በልማት መስኮች ያልተለየኝ ግሩም ፓይለት ተመርጦ ስለነበረ ብላቴ ሸለቆ አካባቢ ስንደርስ «ከፐሬዝደንት አራፍ ሞዬ ለብርቱ የአገር ጉዳይ ቀጠሮና የሚስጥር ግንኙነት የማድረግ ቀጠሮ ስላለኝ ለአጭር ጊዜ አነጋግሬያቸው እንመለሳለን ስለው፤ ‹የጊዜና የነዳጅ ቸግር አይኖርም፡፡ ነገር ግን የከልሉን ካርታ ባለመያዜ ችግር ይገጥመኛል» አለኝ፡፡ . «ቦታው በጣም ቅርብና ደጋግመን የተመላለስንበት ስለሆነ የሩዶልፍን ሀይቅ ይዘህ መሄድ ነው፡፡ በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር አይመስለኝም» ስለውም፣ ‹ሕሞከራለሁኔ› ብሎ ባልሳሳት ስድስት ሰዓት ተኩል ገደማ ናይሮቢ አየር ማረፊያ እንደርሳለን፡፡ ' «ንግግሩ እስከ ሰባት ሰዓት ተኩል ቢፈጅብኝ በጊዜ ብላቴን ተመልሰን እንደርሳለን ጠብቁን› እንልልና የሰነድ መያዢያ ቦርሳችንና ከሁለት ወታደሮች ጋር ትጥቃችንን አውጥላን ላይ በመተው በናይሮቢ ከተማ የደህንነት ሹምና የከተማው ፖሊስ ኮሚሸነር ታጅቤ ፕሬዝደንቱ ፅ/ቤት እደርሳለሁ፡-- የመጣሁበትን ሁኔታና የሚፈለገውን ነገር አስረዳለሁ፡፡ «እዚህ ድረስ የሚያደርስ ሁኔታ ላይ ደረሳቸሁ ወይ»› በማለት በአውነቱ በጣም ያዝናሉ፣ ይደናገጣሉ፡፡ እኔም «ይህም ላይሆን ይቸላል፡፡ ከሆነም የእርስዎን ታላቅ ትብብር እጠይቃለሁ፡፡ ይህንን ስራ የሚረዱን በጣም ታማኝ፣ ባለሙያዎች የሆኑ ሰዎቸ፣ ልዩና ዘመናዊ መገናኛም ያስፈልገናል›› አያልኩ ሳስረዳቸው ፕሮቶኮላቸው መጥቶ በስዋህሊኛ ቋንቋ ያነጋግራቸውና .ይቅርታ በጣም ለአስቸኳይ ጉዳይ ተፈልጌያለሁ፡፡ ብዙ ጊዜ አይወስድብኝም፡፥ አስከዚያው ምግብ ቢጤ ብትበሱኔ› ይሉና ይሄዳሉ፡፡ ተኩል ሰዓት ያህል ቆይተው ከፐሮቶኮሱና ከሴሎቹ ሁለት ሚኒስትሮች ጋር ይመጡና በአውነቱ ባልጠበኩት ሁኔታ ይንቀጠቀጣሱ፡፡ አልገባኝም፡፡

‹ምንድን ነው ነገሩ? የተፈጠረ ቸግር እለ ወይ?›› ብዬ አጠይቃለሁ፡፡ በበኩሌም ያንን ያህል ከባድ ሚስጥር ለማካፈል ለምን ሚኒስትሮቻቸውን ይዘው መጡ ብየም ቅር አሰኛለሁ፡፡ ሰውዬው የመወሰን ነፃነትና በመሪነት ደረጃም ያላቸውን እምነት አጠራጠራለሁ፡፡

ነገር ግን ሁኔታው

ከዚህ የተለየ ነው፡፡

«በኢትዮጵያ ለውጥ አለ፡፡

ሌቴናል ጀኔነል ተስፋዬ ዝኪዳን ርዕሰ ብሄር ሆኗል» ይሉኛል፡፡ አብረውኝ ከሄዱትና ውጭ ከነበሩት አንዱ ደውሎ ‹‹የኬንያ የቤተ-መንግስቱ ሰዎችና የጥበቃ ሰዎች ከልከለውኝ እንጂ እርስዎን ለማግኘት በዚህ አካባቢ ነበርኩ» ይለኛል፡፡ ጊገ4

በኢትዮጵያ

ሰዓት አቆጣጠር

ያነብልኛል፡፡ ፕሬዝደንት

ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ የተሰራጨውን

ሃራፍ ሞዬና ሌሎቹንም

ለአጭር

ዜና መልዕከት

ጊዜ ይቅርታ

በመጠየቅ

አለይና አዲስ አበባ፣ ቤቴም ሴላም ቦታ ሁሉ እደውላለሁ፡፡ ሰው አላገኝም፡፡ መልሼ መላልሼ ስደውል አንድ ጻዲት ሴት አገኘሁ፡፡ ‹‹ምንድን ነው ነገሩ? እንዲህ ያለ ዜና ሰማን? ለመሆኑ በህይወት አሉ አንዴ?› ስትለኝ፣ ‹ድምፄን መለየት አልቻልሽም? በህይወት ስላለሁማ ነው የደወልኩትና የማናግርሽ› ብዬ እመልስላታለሁ፡፡

«ለመሆኑ የት አገር ነው ያሉትኔ»› ስትለኝ፣ ‹ናይሮቢ፣ ኬንያ ሄጄ እኔም አሁን የሰማሽውን ሰማሁ» እላታለሁ፡፡ «ከባለስልጣን ጓዶች ማንንም ላገኝ አልቻልኩም፡፡ ወያኔ አዲስ አበባ ገባ እንዴ? ከተማው ደህና ነው ወይ›› ብዬ ስጠይቅ፣ እስካሁን ከተማው ደህና ነውነ› ትለኛለች፡፡ «እነ መንግስቱ ገመቹና እነ እከሌ፣ እከሌስ አሉ ወይየ የግቢው ሰራዊት እንዴት ነው? ኤርትራስ እንዴት ነው› ብዬ ስጠይቅ ስለ ኤርትራ የምናውቀው ነገር የለም፡፥ ስለጓድ መንግስቱም አላውቅም፡፡ የግቢው ወታደሮች ይተራመሳሱ፡፡ ግን ባካባቢው ይታያሉ፡፡ ባለስልጣናቱ በዘመቻ ከፍል አስቸኳይ ስብሰባ አለ ተብሎ ከ3 ሰዓት ጀምሮ ተሰብስበዋል» ትለኛለች፡፡ ዲገዖጵዖሀ#ያ ሪ/

እኔ ከቦሌ የተነሳሁት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ከ20 ላይ ነው፡፡ ይህንን ውሳኔ (ሌ/ጄ ተሰፋዬ ገ/ኪዳንን በእኔ ለመተካት) ለመስጠት ጓዶች የተሰበሰቡት ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ነው፡፡ እኔ በዚህ ጊዜ ናይሮቢ ቀርቶ ዝዋይም አልደረስኩም፡፡፥ አንደገመትኩትና በኋላም በትከከል እንዳጣራሁት በከፍተኛ ሚስጥር ያዝኩት የምለው ሚስጥር የሚያውቁት ሶስት

ሰዎች

ብቻ

ናቸው፡፡፥

የዚህ

መሃንዲስ

ማን

አንደሆነ

አሰካሁን

ለአኔ

ግልፅ

አይደለም፡፡ ነገሩ ቀደም ብሎ የታሰበና የታቀደ ስለመሆኑ ግን ግልፅ ይመስለኛል፡፡ የተሰጠው መግለጫ ብዙ ተፅዕኖ ስለተደረገብኝ ለሰላም ስል ከአገሬ ወጥቼ ሄጃለሁ አላለሁ፤ በፈንታቸው ሌ/ጄ ተስፋዬ ገ/ኪዳን የአገሪቱ ርዕሰ ብሄር ሆነዋል የሚል ነው፡ ፥ እኔ በዚህ ሁኔታ ፅፌ የተውኩት ማስታወሻ ወይንም ደብዳቤ የለም፡፡ ህዝቡ የሚቸል ከሆነ መንግስቱ ፅፎ ተወው የተባለው ማስታወሻ አለ ወይ? ካለስ የእኔ ብዕር ወይም የእጅ ፅሁፍ ነው ወይ? ይህ መጣራት ያለበት፣ ህዝቡን የምጠይቀው ትልቁና አንዱ ጉዳይ ነው፡፡

445

ከአጠገቤ ማንም የለም፡፡ ብዙ ሀሳብ አሰብኩ፡፡ ብዙ ሳይሉ በተፅዕኖ ነው የወጣው ማለታቸውም ደህና ነው ብዬ አሰብኩ፡፡ የመጣሁበትን ጉዳይ ትቼ በመጣሁበት አውሮፕላን ለመመለስ ወሰንኩና ከአጃቢዎቹ ጋር ስነጋገርበት አብዛኛዎቹ በዚህ ሀሳብ

አልተስማመም፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ እጅና እግሬን ይዢ ብሄድስ አጠቅማለሁ? ምንስ ይፈጠራል? ምንስ አለውጣለሁ? አሁን መንግስቱንና ተስፋዬን ሳይሆን የኢትዮጵያን ችግርና ስጋት ነበር፡፡ በእነሱም ላይ ተፅዕኖ አለ፡ የመንግስቱና የኢህዲሪ መለወጥ መፍትሄ ነው ተብሎ ታምኗል፡፡ ከሆነ ደህና! ግን አይመስለኝም፡፡ ኤርትራም እንግዲህ ተገነጠለ፣ ዝንጀሮ ወረራት፣

ኢትዮጵያን ምን መለወጥ ያለብን አንደሚታወቀው እንደተባለውም አዲስ አበባንም

ይህ ሁሱ ደምና ድካም ውጤቱ ይህ ሆነነ› በማለት ከአጃቢዎቼ

ጋር ተሰባስበን በጣም እናዝናለን፡፡ አንዳንዶቹም ያለቅሳሉ፡፡ አንደገና ፕሬዝደንት አራፍ ሞይን አንድገናኝ አጠይቃለሁ፡፡ እኔ በቤተ መንግስታቸው ፎቅ ላይ ስሆን፣ አሳቸው በታቸኛው ወለል ቢሯቸው ከሚኒስትሮቻቸው ጋር ናቐው፡፡ «ከተቻለ ለፕሮቶኮል ፕሬዝደንቱን በግል ነው ማነጋገር የምፈልገው» እላለሁ፡፡ በዚሁ መሰረት ወዲያውኑ

ይመጣሱሉ፡፡

«ፕሬዝደንት አራፍ ሞዬ፤ ወንድሜ! ይህንን የመሰለውን ጉዳይ ከእርስዎ አንዱ፣ አፍሪካዊ ወንድሜ ሌላ የምገልዕለት ሰው የለም፡፡ ቀድሞ እንደገለፅኩልዎት የአገራችን ሁኔታ ልዩና ውስብስብ ነው፡፡ ሰላምና መልቲ ፓርቲ በማለት ከውስጥም ከውጭም ከፍተኛ ተፅዕኖ አለ› (መልቲ ፓርቲ የሚለው እሳቸውንም ከፍተኛ ጫና የጣላቸው -ስለሆነ መገንዘባቸው አስፈላጊ ነው በሜል ነው) አሁን ስልጣን ላይ የመጣው ጻዴ፣ ወንድሜ ነው፡፡ በተፅዕኖ የተደረገ ሊሆን ይችላል፡፡ ሌሎቹም ጓዶቼ የሸንጓቶን አባላትና የአንድነት ኃይሎች ናቸው፡፡ ችግሩ የሰው መለዋወጥ አይደለም፡፡ የሁላችንም ችግር በአገሪቱ ላይ ያንዣበበው አደጋ ነው፡፡ አሁን የምጠይቀዎት ለኢትዮጵያ ታላቅ ውለታና

ወሳኝነትም

ያለው

ነው፡፡-

በአጣዳፊ

መሳሪያ

ያስፈልጋል፡፡

ሰራዊቱን

በአስቸኳይ መልሶ ማቋቋም ያስፈልገናል፡፡ ህዝቡን በስፋትና በአስቸኳይ ማስታጠቅ ያስፈልገናል፡ፊ፡ በተለይ በወንበዴ ያልተወረረውን ከልል በፅኑ መከላከልና ሌላ ቤዝና መምሪያም ማቋቋም ያስፈልገናል፡፡ ጉዳዩ እኔ ከመጣሁና ቀደም ብዬ ከገለፅኩልዎት ሌላ የበለጠ ችግርና ትልቅ ለውጥም መኖሩ ለእርስዎም ግልፅ ይመስለኛል፡፡ ከዚህ አንፃር በተጨማሪ ላስቸግርዎት ተገድጃለሁ» አላቸዋለሁ፡፡

ምን ማድረግ እቸላለሁ”›› ሲሉኝ፣ አንድ ልዩ መጓጓዣ በሚስጥርና በአጣዳፊ ወደነዚህ፣ ወደነዚህ አገሮች መሄድ እፈልጋለሁ» አላቸዋለሁ፡፡ ይህ ከመሳሪያ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ እንደምገምተውና 316

በኋላም እንደተረዳሁት የኬንያ የስለላ ድርጅቶች ሁኔታውን ወዲያውኑ ለሲአይኤ አስረድተዋል፡፡ ከዛም ከጥቂት ቆይታ በኋላ አራፍ ሞዬ ከሚኒስትሮቻቸው ጋር ሆነው

ይመጡና ‹አዝናለሁ፡፡ ይህንን ማድረግ አልቻልንም፡፡ ስለማጓጓዣው ፍጥነትና ሌሎች ቴከኒካዊ ጉዳዮች ከመደርደር ባሻገር በእኛም ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለ፡፡ ሌላም ከፍተኛ ችግር የሚያስከትል ይሆናል» ይሉኛል፡፡ ‹እኔኮ አገሬን ከዚህ ችግር ለማውጣት አሁን አዲስ አበባ ስልጣን ይዘናል ያሱትን ጓዶቼን፣ ሰራዊቱንና ህዝቡን ለመርዳት እንጂ ሌላ ችግር ለመፍጠር አይደለም፡ በእነሱ ከአዲስ አበባ በኬንያ ላይ የሚደርስ ቸግር እንደሌለ ይመኑኝ» ስል፣ እሱን ማለቴ አይደለም፡፡ ተፅፅኖውና ችግሩ ከሌላ አኳያ ነው» ይሱኛል፡፡ እኔም «ይህ ከሆነ ለዚህ ሊያግዙኝ የሚችሉት ጓድ ሮበርት ሙጋቤ ስለሆኑ ሀራሬ የሚያደርሰኝ አንድ ፈጣን መጓጓዣ ይፍቀዱልኝና አሳቸው ይህንን የሚያግዙኝ ይመስለኛል» ብዬ ስጠይቅ፤ ምናልባት ይህ የሚገድ ላይሆን ይችላል» ብለው ይለዩኛል፡፡ ይህንንም አየመከሩበት ይመስለኛል፣ ብዙ ይቆቀያሱ፡፡ ይመሻል፡፡ በአውነቱ እኔም ትዕግስት አጣሁ፡፡ ሪምንድን ነው ችግሩ ይህንንም ማድረግ አልተቻላችሁም?› ስል፣ ‹አውሮፕላኑን

እስከናዘጋጅ፣

ገንዘብ

ከባንከ

እስኪወጣ

ነው

ወዘተረፈ

ነው,

አባላለሁ፡፡ በነገራችን ላይ አሜሪካኖች አብረው ነው የሚመከሩት፡፥ እነሱም የእኔን ወደ

ሀረሬ

መሄድ

ይስማማሉ፡፡

ከአሜሪካም

ጋር ግንኙነት

ይደረግና

ዚምባቡዌ

መንግስቱን ብትቀበሉት አንቃወምም ይባላሉ፡፡ በዚህ ውስጥ ለእኔ ያልገባኝና ያንን ያህል ያረፈድኩበት ምከንያት ጓድ ሮበርት ሙጋቤ ከምሸቱ በ5 ሰዓት ለስራ ጉዳይ ወደ አውሮፓ ለመሄድ እየተዘጋጁ ኖረዋል፡፡ እኔን ከናይሮቢ ወደ ሀረሬ የሚወስደኝ አውሮፕላን እንዲዘገይ ይደረግና አኔ ከምሽቱ 6 ሰዓት ሀራሬ እንደደረስኩኝ .ጓድ ሙጋቤን በአስቸኳይ ማግኘት አፈልጋለሁ› ስል፣ ሐአንድ ሰዓት በፊት ወደ አውሮፓ ሄደዋል» እባላለሁ፡፡ አንዳንድ ጉዳዮችን ለማስፈፀም ስሞከር ያለነው ሰዎች ምንም ማድረግ አንቸልምኔነ› አባላለሁ፡፡ ዜናውን የሰማ ጋዜጠኛ ሁሉ አየር ማረፊያውን ወሮታል፡፡ ተኮልኩሏል( እነሱን በማስወገድና በመከላከል ከስንት ቆይታ በኋላ ኢትዮጵያ ኤምባሲ -በሰውር እንድደርስ ይደረጋል፡፡ እንደደረስኩ ለተስፋዬ ገብረኪዳንና ከአንድ ከፍተኛ ባለስልጣን ጓድ ስደውል ተስፍዬ ዝኪዳን ዘመቻ ከፍል አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ሲሆን ሌላው ጓድ (ሲቪል ነው) ያገኘሁት ከቤቱ ነው፡፡ ለተስፋዬ ገ/ኪዳን የደወልኩትን ስልከ ያነሳው ተስፋዬ ወልደስላሴ ነበር፡፡ ከእሱ ጋር አንዳችም ቃላት ሳንለዋወጥ .ተስፋዬ ገዝ/ኪዳንን አቅርብልኝ› አለዋለሁ፡፡ አናም ያገናኘናል፡፡ 417

‹‹ተስፋዩ?›

አቤት!› ይላል፡፡ «ምንድን ነው የምትሰሩት? ምንድን ነው ያደረጋችሁት? አንተም፤! አንተም?! ሌሎቹ

እንኳ የውጊያውንና የወንበዴውን ሁኔታ አያውቁትም፡፡ አንተ ግን ታውቀዋለህ፡፡ አንተም?! ደግሞስ በእውነቱ ይህ መፍትሄ ከሆነ እኔ ለስልጣን አንደማልታገል ታውቃኃለህ፡፡ ደርግ ኢህዲሪን ሲመሰርት በድልና በከብር ስልጣን ለህዝብ ሰጥተን እአንውጣ፣ ቢያስፈልግ ህዝቡ ታስፈልጋላችሁ ብሎ ይጥራን ብዬ ሀሳብ ሳቀርብ በፅኑ እንደተቃወምከኝና አንደወቀስከኝ የምታስታውስ ይመስለኛል፡፡ ዛሬ ይህ መፍትሄ ይሆናል ብላችሁ አመናችሁበትኦ› ብዬ ስጠይቀው፣ ፈሰእኔ የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ ምንድን ነው ለመሆኑ የሆነውን ብሎ ይጠይኛል። ንተ ንገረኝ እንጂ፡፡ እኔን ለምን መልሰህ ትጠይቀኛለህ፡፡ ርዕሰ ብሄር አይደለህም እንዴ? ስለው፤ ተስፋዬ ያለበትን ሁኔታ፣ ችግር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ግራም እንደተጋባ ከንግግሩ መረዳት እችላለሁ፡፡ «ምነው እኔ ያቀድኩትንና ናይሮቢ የመጣሁበትን ምከንያት እነ እከሌ እነ እከሌ አያውቁም? በእርግጥ አንተ ኤርትራም ስለነበርከ፣ የተገናኘነውም ለጥቂት ቀናት ስለነበር አልነገርኩህም፡፡ አሁን እንዴት ናችሁ?» ስለው፣ ምንም አዲስና የተቫለ ነገር የለም፡፡ እርስዎ ሲወጡ ከነበረው ተባብሶ ይገኛል» ይለኛል፡፡ ሁሉም ወደ ቤቱ ሰላም በስሃን እንደሚመጣለት ካመነ ሰንብቷል፡፡ ‹‹እንተ እንዋጋ፣ እንከላከል ከሚሉት ጓዶች መካከል አንዱ ነበርከ፡፣ በኩሌ ሰላም የሚባለው ስልትና የትልቁ አገር ዓላማ ሁላችሁንም ለመጠራረግ ነው» ብዬ አስረድቻለሁ፡፡ «ለመሆኑ ህዝቡን መሳሪያ አደላችሁት#›

አዎን እያደልነው ነው!› «ውጊያው እንደሚታወቀው ለእኛ አልሰመረም፡፡ ከእንግዲህ ማሰብ ያለብን ለጦርነቱ ዝግጅት ነው፡፡ እኔም የመጣሁት ለዚህ ነበር፡፡ የተጠቃነውና የተሸነፍነው በውጭ ጠላቶቻቸንና

በወንበዴዎች

ሳይሆን

በእውነቱ

በራሳችን ነው፡፡

ከዚህ የተረፈውን፤

ከዚሀ በሳይ በስልከ መናገር አይቻልም፡፡ በተቻለ መጠን በነገው ቀን ሰፋ ያለ እቅዴን እልከልሃለሁ፡፥ ይኸውም ውጊያው አሁን ባለበት ሁኔታ እያለ በውጊያው አሸነፍንም፤ አላሸነፍን፣ መከትንም አልመከትን ጦርነት ለማስቀጠል የሚያስቸለውን እቅዴንና ስትራቴጅውን

ማለቴ

ነው፡፥ ከሚታመኑና

ሁነኛ ከሆኑ

ሰዎች ጋር ተነጋግራችሁ፣

ሀሳባቸሁን ወዲያውኑ ግለፁልኝ፡፡ እኔ በተቻለ መጠን እቅዴን በነገው ዕለት እልካለሁ፡፡ አንተ በአሁኑ ወቅት ከእነማን ጋር እንደቆምክ አላውቅም›› እልና አሁንም 118

በድጋሜ ‹የተሸነፍነው በውጊያ አይደለም፡፡ የተሸነፍነው በወሬና በውስጥ ቡርቦራ ነው, እለዋለሁ፡፡ አሱም ‹በአስቸኳይ ለሰው ይላኩልኝ፡፡ ከተቻለ ነገ›› ይልና እንለያያለን፡፡ ሴላው ከፍተኛ ባለስልጣንና ሲቪል ላልኩት ጓዴም ,አንተም በሰላም ስም የተቆፈረልህን ጉድጓድ ከማንም በላይ ታውቃለህ፡፡ የነገርከኝንም ታስታውሳለህ፡፡ የእኛ ነገር እንዲህ ሆነ" ያሳዝናል! ከተሳካላቸሁና የኢትዮጵያን አንድነት ማስጠበቅ ከቻላቸሁ በጣም ታላቅ ነዝር ነው አንደሰራችሁ የምቆጥረው፡፡ ለዚህ ከበጀ የተፈረደብኝን ፍርድና መስዋዕትነት ለመቀበል ዝግጁ ነኝ፡፡ ግን አይመስለኝም፡፡ ተስፋዬን አግኝቼ የወደፊቱን አቅዴንና ስለ ጦርነቱ ነግሬዋለሁ ወዘተረፈ» ስለው፣ በተለመደ ጓዳዊ ስሜትና ትህትና ‹ከዚህ ሁሉ ስቃይና ድካም በኋላ ይህን ሁሉ ማድረግ ይቻላል? በእውነቱ እስከዛሬም ይቺን አገር ታላቅ እናደርጋለን፣ ታላቅ እናደርጋለን ብለን ያባከነው ጊዜ ከንቱ ነው፡፡ ተሳስተናል፡፡ የእኔ የሚቀለኝ ወረቀት ከመጥፋት

መዋጋት

ነው፡

ጥርሴን

የነቀልኩትም

በዚሁ

ሙያ

አንለያያለን፡፡ በነጋታው አዲሰና ያልተጠበቀ ዜና እሰማለሁ፡፡ ፲ኛ. ለሰላም ተብሎ ባደረበት ተፅዕኖ ሄደ የተባለው መንግስቱ ጥሎን ሄደ

ነው,

ይባላል፡፡

2ኛ. እኔን ያነጋገሩኝ ሰዎች ያደረባቸውን ስሜትና በዛ ውስጥ የሰፈረውን አስተያየት (የዚህን መሃንዲስ አላውቅም፡፥ ምን እንደሆነም አልገባኝም፡፡) የሰዎቹ አሰተያየት ግን መለጋጡ ግልፅ ይሆናል፡፡ እኔን ያስተናገደውን አምባሳደር እንደ አንድ ትልቅ ሰውና መሪ ይህን በማድረጉ ከስራ አባረነዋል ተብሎ ለኢትዮጵያ ህዝብ በሚዲያ ይታወጃል፡፡ የአንድ አምባሳደር መጠራት ወይንም መባረር ለህዝብ ሲነገር ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡: ይህን የሚያደርገው ወያኔ አይደለም፡፡ የአንድት ኃይሎችና ጓዶቼ የምላቸው ናቸው፡፡

3ኛ. ከቤቴ የነበሩ የምረዳቸው ድሃ ዘመዶቼ፣ ያውም ደግሞ ህፃናት የሚለብሱትን ጨርቅ ይነጠቃሉ፡፡ ከቤት የነበሩ እንሰሳት ሳይቀሩ ይባረራሉ፡፡ ቤቱ ይመዘበራል፡፡ በሙሉ ይዘረፋል፡፡

4ኛ. ፎቶ ግራፌ ከእየ ቦታው እየወረደ ይከሰከሳል፡፡ ተዘቅዝቆ ይሰቀላል፡፡

5ኛ. ታላቁ ሶቬት ታላቅና ወዳጅ በነበርን ጊዜ ለመንግስቱ ኃይለማርያም ከብርና ጥቅም ሳይሆን ኢትዮጵያን ከመወረርና ከመገንጠል ለማዳን 419

እለውና

በእውነቱ ከፍተኛ ውለታና እርዳታ ያደረገልን ባለውለታ ህዝብ በመሆኑ ይህንን በሚገባ ገምግመንና አስተውሰለን፣ ሁላችንም ተስማምተን የኢትዮጵያና

የሶቭዬት ወዳጅነት መታሰቢያ

ተብሎ የቆመውን የፈላስፋ

ሀውልት ያፈርሳሉ፡፡ ይህ ለምን እንደሆነና የዚህም መሃንዲስ

ማን እንደሆነ

አስካሁን አላውቅም፡፡ ግምቴ፡አንደኛ ምናልባት የእኔ ጠላቶች ከአገሪቱ ጠላትነት ተሰይተው ታይተው እነሱን በማስደሰት የፖለቲካ ስራ መሰራቱ ይሆናል፡፡ ሁለተኛ ሰራዊቱንና ህዝቡን በእንደዚህ አይነት መንገድ በማወናበድ ፈትተውት ስልጣናቸው፣ የጦር ኃይሉና መከላከያው ሲበተንባቸው፣ የሚያደርጉት ሲያጡ «የለም እኛ አላባረርነውም፡፡ እሱ ነው ጥሏችሁ የሄደው» ለማለት ሁኔታውን ያሻሻሉ መስሏቸው ሊሆን ይትላል፡፡ ያም ሆነ ይህ ደካማነት፣ ተሸናፊነት ከሁሉም በላይ እጅግ የተሳሳተ መረጃና የተሳሳተ ግምት ታላቅ ስህተት መሆኑን እኔ ከምገልፀው ተግባርና ታሪከ ገልፆታል፡፡ ያሰቡት እቅድ ሁሉ አንዱም አልሰራም፡፡ በደከሙበትና በደሙበት አገር ወንበዴ የጦር ወንጀለኞች ብሎ እንደበግ አጎራቸው፡፡ ኤርትራ ተገነጠሰ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ተከፋፈለ፣ አፈረ፣ አንገቱን አቀረቀረ፡፡

ውጤቱ

ይህ ነው!

ያዲታየዮያ##77 ሪይ/

ይህ የዘረዘርኩት ሁሉ በምንም ኤይነት የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር የደፋጣጮችና የከሃዲዎች አረም ለብሶ የሚቀር ሀቅ አይደለም፡፡ ወዳጅ ብቻ ሳይሆን ብዙ መሪዎች፣ ጠላትም የሚያውቀው በማያወላዳ መረጃ የተመሰረተ ሀቅ ነው፡፥ ይህንንም ስገልጥና ሳጋልጥ ህይወቴን፣ ቤተሰቤንም ሰውቼ መሆኑን፣ አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ የኢትዮጵያን ህዝብና የአንድነት ኃይሎችን አምቼ መሆኑን ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሚስተው አይመስለኝም ታስሬያለሁ፡፡ ይህንን እስር ቤት ሰብሬ አወጣለሁ የሚል እምነት አለኝ፡፡ በኢትዮጵያውያን አርዳታ እሰብረዋለሁ፡፡ ወይንም ይሄ ባይሳካ የመጨረሻውን እንቅልፍ አንቀላፋለሁ፡፡ ይህ ቢሆን አሁንም ለቤተሰብና ለልጆቼ አሁንም የኢትዮጵያን ህዝብ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ያሸነፉን ወንበዴዎችና የውጭ ጠላቶች አይደሉም፡፡ እኛ ራሳችን ነን፣ በራችንን ከፍተን፣ አንጀት ጉበታችንን ገልብጠን ሰጥተን፣ በራሳችን ከመተማመንና ከማመን ይልቅ ጠላትን አምነን፣ በውስጥ አርበኞች ተቦርቡረን፣ ህሲና አጥተን አገራቸን በመሸጣችን ነው፡፡ የተሸነፍነው ውጊያውን እንጂ ጦርነቱን አይደለም፡፡ 120

ጦርነቱን የሚያሸንፉት የኢትዮጵያ በመጠኑም በአፍሪካ ግንባር ቀደም በእኔ አስተያየት ቢያስፈልግ፣ ይቻላል፡፡ በእኔ እምነት ግን ዋናው ቆራጥነት፣

ህዝብና የአንድነት ኃይሎች ናቸው፡፡ በአይነቱም መሳሪያ ነበረን፡፡ ያ መሳሪያ ለእኛም አልሰራም፡፡ ያንን መሳሪያ አሁንም ለኢትዮጵያ ህዝብ ማቅረብ ቁም ነገር መሳሪያ አይደለም፡፡ አውነት፣ እምነት፣

ፅናትና ልብ ነው፡፡ ህዝቡ የሚሰጠውን

ውሳኔና የሚሰጠውን

አስተያየት

ጊዜ ከመባከኑና ብዙ ነገር ከመበላሸቱ በፊት አሁንም አጣዳፊ መልሱን በመጠባበቅ እገኛለሁ፡፡ ዝግጅቴን ኢትዮጵያዊ ነኝ ያለ ሁሉ አየሰማ እንዲያሰማ፣ አንዲያስነብብ፣ አያባዛ አንዲያሰራጭ አሁንም ለኢትዮጵያዊ አደራና ጥያቄ አቀርባለሁ፡፥ ትግሉ ይቀጥላል፣ አመሰግናለሁ! ቃ ስለ 102 ከፍለ ጦር የባህረ ነጋሽ ኤርትራ

ውጊያ ከሸፈት አድርጌ

ስገልፅ የህብረተሰባዊት

ጀግናና

የዐ የአየር ወለድ ከፍለ ጦርና የአየሩን ሚና በተመለከተ አንዲታወቅ የምፈልገው፡ሀ/ ተስፋዬ ሀብተማርያም በኤርትራ የዘመቻ ምከር ቤት የአየር ወለድ ውጊያን በተመለከተ ከአማካሪና አቀነባባሪ እንዲሁም ለውጊያው የሚያስፈልገውን ቅድመ ሁኔታ አዘጋጅ እንጂ ጦሩን የመራው በኋላም በመፈንቅለ መንግስቱ አየር ወለዱን ወደ አዲስ አበባ ይዞ የመጣው የከፍለ ጦሩ ምክትል አዛዥ የነበረው ስለሆነ ምንም እንኳ እንዳልኩት ለጀነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም ደጋግሜና አጥብቄ ትዕዛዝ ብሰጥም በኋላ ለተፈጠረው ታክቲካዊ ስህተት በቀጥታ ተጠያቂው እሱ ነው፡፡

ለተከፈተው ጦርነትና በየ ቦታው ለተፈጠሩት ችግሮች ሁሉ እያጋፈጡት፣ ይህንን ጦር ለማደራጀት፣ ለማብሰል፣ እና የሚፈለገውን ወሳኝ አላማ እንዲጫወት ለማድረግ የምናደርገው ጥረት ከመተጓሉሱ በላይ ይህ ጦር ጀግናና የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለውለታ፣

ምርጥ ከሆኑት ከፍሎች አንዱ ከመሆኑም ሴላ ለመፈንቅለ መንግስት በሻጥር፣ በመሳሪያነት ደልለውና አታልለው ሲያዘጋጁት በተቃራኒው ይህን ሴራ አከሽፎ ኤርትራን ያዳነ ባለውለታ ጦር መሆኑ እንዲታወቅ ነው፡፡

121

ው የእነ ጅሚ ካርተር ሴራ በጅሚ ካርተርና በእኔ መካከል በእማኝ ፊት፣ በአፍሪካ አዳራሽ ለመጨረሻ ጊዜ ያደረግነውን የሀሳብ ልውውጥና ከወንበዴዎች ጋር ይህንን ያህል ወገናዊትና ግንኙነት በመግለፅና ገላጋይም ሆኖ የኢትዮጵያን መንግስት ከመወንጀሉ ሌላ ገና ትግራይ ውስጥ እየተዋጋን «ፕሬዝደንት መንግስቱ አሁንም ይህንን ያህል እምነትና ተሰፋ አለህ

ወይ»› ብሎ ሲጠይቀኝ ‹ይህ ሰው የማን ወገን ነው? ምን ያህል ስለ ወንበዴውና ስለ እኛ ቢያውቅ ነው»› ከሚለውና

በኋላም ተግባርና ታሪከ ከገለፀው ሌላ ሳልገልፀው

ያለፍኩት ሁለት ጉዳይ አለ፡፡

አንደኛው ሳዲቅ አልማላዲ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር በነበረበት ወቅት ነው፣ በነገራችን ላይ አዲስ አበባ ከነበሩት ተወካዮች ይልቅ የዚህ ሁሉ ሴራ መሃንዲስና የዘመቻ ሞሰስ (ሙሴ) ማለትም የኢትዮጵያን ፈላሻዎች ለማስኮብለል በተደረገው የተቀነባበረ ሴራ አቀነባባሪው ካርቱም ያለው የአሜሪካ አምባሳደር ሲሆን የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የእሱ ወንድም የሆነው የአገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር፣ የገንጣይና አስገንጣይ መሪዎችና ካርተር በአሜሪካ ኤምባሲ ቀንና ሌሊት በዝግ ስብሰባ በኢትዮጵያ ላይ ስለሚያካሂዱት ዘመቻ ስለወንበዴዎች ቅንጅት፣ ስለሱዳን የውስጥ ጦርነት፣ ፈላሻን አሁንም በድጋሜ ማስኮብለል ስለሚቻልበት ሁኔታ ወዘተረፈ ሰፊ ውይይት መደረጉን፣ ከሁለት ወዳጅ፣ ብቃትና አስተማማኝነት ካላቸው መረጃዎች ስለ ውይይቱ ይዘት የተገነዘብን ብቻ ሳንሆን በተለይ በጣም ቅርብ ወዳጅ አገር ብቻ ሳይሆን በግለሰብ ደረጃም በጣም የምናቀርበው፣ በሀገራችን ብዙ ጊዜ ያስተናገድነው ሰው፣ ለኢትዮጵያ በአጠቀላይ፣ እንዲሁም ለእኔ በተለይ ታላቅ ጓዳዊ ስሜትና ፍቅር የነበረው ሰው በራሱ አነሳሽነት ጠይቆ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ ወይንም ከመምጣቱ በላይ ጓድ አሻግሬም በሰላም ልዑካንነት -ወደዚህ ሀገር ተልኮ በነበረበት ጊዜ

ወንበዴዎቹ ስለኛ ስልትና ስትራቴጅ፣ መሳሪያዎችና የጦር አሰላለፍ፣ ያላቸውን አውቀትና መረጃ ያለ ማጋነን «መንግስቱ ኃ/ማርያም ኢትዮጵያን አየር ኃይልና አንዲሁም ባልተጠበቀ ጊዜ ጦር እያፈሰሰ ያስቸገረን የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የእኛን ጥረት አስከዛሬ እየለዋወጠ የገቱንና ያስቸገሩን ይሁኑ እንጅ የኢትዮጵያን የጦር መሪዎችና ባለስልጣናት ሌላው ቀርቶ የለበሱትን ገላ ነከ ልብስም ጭምር ነው የምናውቀው» ብለው ያቀረቡልኝ ትንተና እና መረጃ፣ ያላቸው አብሪትና በራሳቸው ያላቸው እምነት እጅጉን አስገርሞኛል ብሎ የነገረን ሰው ፈቃዳችሁ ከሆነ እስቲ እኔም ራሴ ከእነሱ ጋር ባለኝ ግንኙነትና ኤርትራ በመሄድ በመካከላቸው ልግባና ያተበታቸውንና ያስመካቸውን ሁኔታ ገምግሜ ባቀረብላችሁ መልካም ይመስለኛል 122

ብሎ ሀሳብ ካቀረበ በኋላ አኛም በጉዳዩ ተስማምተን ይህ ሳይሆን ሁለቱ የመኖች በመቀላቀላቸውና የዚህም ሰው የስራ ሁኔታ አጓጉል በመሆኑ ሳይሳካ ቀረ፡፡ ሌላው ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲቅ አልማሃዲ በጀነራል በሽር ከተገለበጠ በኋላ በደረሰበት ጥቃትና ባደረበት ቁጭት የእኛም፣ የሱዳን ነፃ እውጭ ንቅናቄ ደጋፊና ተባባሪም ሆኖ ለመቅረብ በነበረው ፍላጎት በካርቱም የአሜሪካን ኤምባሲ የተነጋገሩበትን ማናቸውንም ነዝር ሳያስቀር ካሰረዳን በኋላ በእሱ አነጋገር ይህንን ‹ሸይጣን› በብርቱ ልትጠብቁትና ልትጠነቀቁት ያሻል ሲል የገለፀልንን ሳልገልጽ

አላልፍም።

በሞስኮ

የሬድዮ ጣቢያ

የኢትዮጵያ

ከመጀመሪያው አስከ መጨረሻው

እንድነት ደጋፊ

ነኝ በማለት

ለአንድነት

የታገለውን መንግሰት ደርግ እያሉ የተናገሩት ዶ/ር

ገዳሙ ነኝ ያሉ ግለሰብና ሌሎቹም ስለ ካርተር ስብዕና ያንን ያህል ሲናገሩና ካርተር የሚያንቀሳቀሰውን ሞተር ያን ያህል ሲነቅፉ አነዚህ ሰዎች ካርተርን ምን ያህል ቢያውቁት ነው? የሚል ፀፀት ያደረብኝ ከመሆኑም ሌላ እነዚህና ሴሎች ግለሰብና ሴሎቹም አያውቁት እንደሆነ ኢትዮጵያ እስካሉ ድረስ በኢትዮጵያዊነቴ በብርቱ እንዲጠነቀቁና እንዲያስቡበት አጥብቄ አሳስባለሁ፡፡

423

ኑ የገንጣይዮችና የ.አንድነት ኃይሎች› ጥምረት ስለ ኢትዮጵያ አንድነት እንታገላለን የሚሉና ኢትዮጵያን እንበታትናለን የሚሉ ገንጣይ አስገንጣዮች አልፎ አልፎ በአንድ ጉዳይ ላይ አንድ አቋም ሲይዙና አንድ አይነት ቃል ወይም አንድ ስም ሲጠቀሙ እንሰማለን፡፡ ያውም ደግሞ ምሁራኖች፡፡ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ፡፡ ይህም ስለ ደርግ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አንድነት ደጋፊዎች ለመሆኑ የሻዕቢያን የፖለቲካ ፕሮግራም ይህንን ለማስፈፀም ያወጣውን ይፋ የሆነ ስልትና ስትራቴጅ ተመልክተዋል ወይ? አንብበዋል ወይ? ከሴላቸው ቢጠይቁ ልናቀርብላቸው እንቸላለን፡፡ እንዲሁም የወያኔን የፖለቲካ ፕሮግራም፣ ይህንን ፕሮግራም ለማስፈፀም ያቀደውን ስልትና ስትራቴጅ አንብበዋል ወይ? ይህም ከሌላቸው ልናቀርብላቸው እንችላለን፡፡

ኢሳያስ አፈወረቅ በ970 ዓ.ም ‹የእነ አፄ ኃይለስላሴና የእነ እንዳልካቸውን መንግስት ጥቂት ወራት ብናገኝና ቢቆዩ ደርግ የሚባል ነገር ሳናውቀውና ሳንጠብቀው ባይፈጠር ኖሮ ወይንም ደግሞ ጣልቃ ባይገባ ኖሮ የኢትዮጵያን መንግስት በአጭር ጊዜ ውስጥ አንበርከክን፣ አላማችንን እስካሁን አስፈፅመን ነበር፡፡ እስካሁን ኤርትራን ነፃ ለማውጣት የነበረን እድል በወራት ሳይሆን በሳምንትና በቀናት የሚቆጠር ነበር፡፡ ሌላው ጠላታችን የሶቭዬት ህብረት ነው፡፡ እኛ የምንዋጋለት አላማና በአጠቃላይ ስትራቴጅካዊ ግቡና የጋራ ጠቀሜታው የእኛ ብቻ ሳይሆን ከአረብ አገሮች ጥቅምና ትግል ጋር የተቀናጀ ነው፡፡ አንድ ፓኬሽ ሲሆን ታላቅና የማይበገር ፈተና ገጥሞናል፡፡ በማቴሪያልም፣ በዲፕሎማሲም፣ የአረቡ ዓለም በገፍና በአስቸኳይ ከመጥፋታችን በፊት ሊረዳን ይገባል›› ሲሉ ኡስማን ሳቤና ኢሳያስ አፈወርቅ የአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ ያቀረቡትን የእርዳታ ጥያቄ ስነድ ተመልከተዋል ወይ? አንብበዋል ወይ? ይህም የሌላቸው እንደሆነ ልናቀርብላቸው ዝግጁ ነን፡፡ በመጀመሪያው ውጊያ የኤርትራ ነፃ አውጭ የተባለው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰራዊት ድል ሲያደርጋቸው ይከተር በረከት በኢንግዚህ ዜና ማሰራጫ (ቢቢሲ) ያውም ሰፋ ያለ መድረከ ተሰጥቶት መላው የኢትዮጵያ ህዝብና ዓለም እያዳመጠ በእኛ ድል ማግስት ማለት ነው፣ ደርግ የሚባል ያልተጠበቀና ያልታሰበ ኃይል ከአንበሳ መንጋጋ ስጋ ፈልቅቆ የዘመናት ትግላችንን መና አስቀረው፡፡ ለእኔ የማውጣት ያህል ነው ብሎ ያደረገውን ለቅሶ በውነቱ ማስታወስ የሚገባ ይመስለኛል፡ : ይህንንም ያላዳመጣቸሁ ካላቸሁ ቢያስፈልግ ቅጅውን መስጠት እንችላለን፡፡ ወይንም ራሱን ቢቢሲ ቤተ መዘከር ጠይቆ ማግኘት ይቻላል፡፡ ሻዕቢያና ወያኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ መሆናቸው፣ ኢትዮጵያውያን ቀርቶ ዓለም ተገንዝቦታል፡፡ ከዚህ 424

ሴላ አንዱ ሌላውን ለመርዳት ምን ሊያደርግ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል? አንድን ሀገር ለማፍረስ ትብብር ወይንም ቅንጅት ማለት ከዚህ ሌላ ምን ሊሆን ይቸላል? የምንታገላቸው እነዚህን በታኞች፣ የኢትዮጵያ አንድነት ፀሮችና የውጭ ቅጥረኞች፣ ገንጣይ አስገንጣዮች ለምን ይህንን እንዳሉና ደርግንም ለምን እንደሚጠሉት፣ ለምን አንደሚፈሩት፣ ለምን እንደሚያወግዙት ምከንያቱ ግልፅ ነው፡፡ የአንድነት ኃይሎች በእነሱና በእኛ ያለን ልዩነት ኢትዮጵያ በምን አቅጣጫና እንዴት ትደግ ከሚለው ልዩነት በመለስ በኢትዮጵያ አንድነት አንድ አቋም እስካለን ድረስ በእውነቱ ደርግን

30 አመት ከታገሉት ገንጣይ አስገንጣዮች ጋር አብሮ ማገዝና ስም መስት ምን ያህል

የፖለቲካ ግንዛቤ እንደሆነ ግራ የሚያጋባ ብቻ ሳይሆን የአንድነትም ችግር ውስጥ

የሚጥል አወዛጋቢ ትንተና ነው፡፡

ሻዕቢያና ወያኔ ለተመሳሳይ አላማ ሲቆሙ የእንድነት ኃይሎቸም ከእነሱ ጋር ቆመዋል፡፡ ሻዕቢያዎች ወያኔን በማቋቋም ላይ ከመሆኑም ሴላ በጋራ ወያኔና ሻዕቢያ ተቀናጅተው ጀብሃን ወግተው ከፍተኛ ጉዳት፣ ከእኛም ሰራዊት ጋር በማድረስ በአብዛኛው ከውጊያው መስከ ውጭ አስወጡት፡፡ እዚህ ላይ የሚያስረዳው ሻዕቢያና

የሻዕቢያ መሪዎች ምን አይነት ባህሪ እንዳላቸው ነው፡:፥ ቀድሞ ማርከሲስት፣ አብዮተኛ፡ ዴሞክራት፣ ሀገር ወዳድ፣ ከኤርትራ ከልልም አልፎ በኢትዮጵያ የሰፈነውን የኃይለስላሴ ስርዓት በመቃወም የኢትዮጵያን የለውጥ ፈላጊ፣ የህዝብ ወገኖችና ወጣት መኮርኮር፣ ከዛ ቀጥሎ የደጋውንና የከርስቲያኑ ህብረተሰብ ተቆርቋሪ በመሆን ቆለኛውን ለመበቀል መሰማራት፣ ብሎም ኤርትራን እንገንጥላለን ብሎ ፀረ መንግስትና ፀረ አንድነት ሆኖ መቆም፣ ከዚህም በኋላ ደግሞ ለአንድ ዓላም ቆመው መውጋት፣ ከዛም በኋላ ደግሞ ከኤርትራ ውጭ ያለውን ወያኔን በመርዳት ጦርነቱን ወደ መሃል

ሀገር ለመስፋፋት፣ ትግራይ ትግሪኝ የሚለውን ለማሳካት ጀብሃን ከድቶ ከወያኔ ጋር

መቀናጀት፣ ወዘተረፈ፡፡

"

የሻዕብያ ባህሪ፣ የሻዕብያ ከሃዲነት፣ የሻዕብያ እስስት መልኩ ተተርኮ የሚያልቅ አይመስለኝም፡፡ የጠላት ጠላት ወዳጅ ነው በሚል የሻዕቢያን ማንነትና ምንነት አያወቁ፣ የኢትዮጵያን አንድነትና አብዮት ጠንከሮ አስከወጋ ድረስ በማለት፤ ቀድመው ያላደረጉለትን የእርዳታ አሸንዳቸውን፣ ስለከፈቱለት የበለጠ ይጠናከራል፡፡ ይገብዛል፡ ፡

በዚህ ረገድ የወንበዴዎቹ ረጅዎች በሁለት ይከፈላል፡፡ አንደኛው ከፍል እንዳልኩት

የኢትዮጵያን አንድነትና አብዮት እስከወጋ ድረስ ማንም ይሁን ማን መርዳት አለብን

የሚሉ ናቸው፡፥ ሌሎቹ ደግሞ ሰአንዱ ወይንም ለሴላው ወገናዊ በመሆን በሀይማኖት፤ በርዕዮት ዓለም ወዘተ የቆሙ ናቸው፡፥ ሶስተኛው ደግሞ ሁለቱ ቡድኖች ከተከፋፈሉ በኢትዮጵያ አብዮትና አንድነት ላይ ጫና መፍጠር ስለማይቸሉ በተቻለ .425

መጠን ሁለቱን በማቀራረብ በኢትዮጵያ ላይ እንዲነሱ ማድረግ ነው፡፡ የሚሰጧቸው እርዳታም ይህን በግዴታነትና በተፅዕኖ ያስቀመጠ ነው፡፡ የርዕዳታ መጠናቸውንና አይነታቸውንም በዚህ ነው የሚወሰኑት፡፡ እንደ ቀድሞው ከመርዳትና ከማደራጀት ፈንታ ትጥቃቸውን በማስፈታትና እነሱን በመከታተል በጀብሃ ላይ ከፍተኛ በደልና ግፍ ይፈፅማል፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት የእኛን የሰላም ጥሪ አስመልክቶ ጀብሃ የሰጠውን መልስ ስለተገነዘቡ ነው፡፡ በሌላ በኩል ጀብሃዎች በኢትዮጵያ ልንከደው የማንቸለው

ለውጥ

አለ ብለው

በማመናቸው፣

ሶስተኛ ቀደም

ባለው

ጊዜ ለእነሱ

በኋላም ለእኛ ወዳጅ የሆኑት ሶሻሊስት ሀገሮች በጉዳዩ ገብተው «አብዮት አብዮትን መውጋት የለበትምና ቸግሩን ዴሞክራሲያዊና አብዮታዊ በመሆነ መንገድ መፍታት ይቻል ዘንድ በሻዕቢያ ላይ ተፅዕኖ በማድረግ እኛ እና አብዮታዊ መንግስት እስከተስማማን ድረስ እርዱን» የሚል ሀሳባቸውን ከሰሙ በኋላ በጀብሃዎች ላይ ' ከፍተኛ ተፅዕኖ ያሳድሩባቸዋል፡፡ ይህንን ብዬ ስናገር የጀብሃ አባላትና አካላት ሁሉም ተመሳሳይ አቋም አላቸው ለማለት ሳይሆን አብዛኛዎቹ አገር ወዳጆቹ፣ አስተዋይና ዴሞከራቶቹ፣ በተከፈተው ጦርነት የወደመውንና አስካሁን ድረስ ጠቅላላው ህልውናውን እያጣ ያለው የቆላው

ህብረተሰብ በመሆኑ በጦርነቱ ጦስ ሞት፣ ርሃብና ስቃይ በገፍና በከፉ የደረሰበት ' አሁንም የቆላው ህዝብ በመሆኑ አብዛኛው በተለያዩ የአረብ ሀገራት በተለይም በሱዳን ስደተኛ በመሆን በውርደት፣ በቸግር፣ በስቃይና በሁለተኛ ዜግነት እየኖሩ የተማረሩ ስደተኞችና እንዲሁም በአገር ውስጥ ነዋሪ የሆኑት የቆላው ክፍል ዜጎቻችን ሁሱ የተባበሩበት ሁኔታ ሲሆን የእነሱ ችግር፣ በመካከላቸው ያለው ያለመግባባትና መከፋፈል አንዲሁም የጀመሩትን የሰላም መፍትሄ ከዚህ መንግስት ጋር ዳር እንዳያደርሱ የሚቃወሙ የአረብ አገሮች በተለይም ሱዳኖች ሆነው ለረዥም ጊዜ በመካከላችን እንቅፋት ፈጥረው በህገ መንግስቱ ላይ የሰፈሩትን የሰላም መፍትሄዎች ተቀብሎ እንደ አፋር ህዝብ፣ በራስ ገዝ አስተዳደር ከተቀረው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር አከብሮ የጋራ አድሉን በጋራ ሰመወሰን እንዳይችል ብዙ ሰርተዋል፡፡ ደርግን ከገንጣይ አስገንጣዮችጋር አብሮ ማውገዝ አንዴት ያለ የፖለቲካ ትንታኔ ነው? ከዚህም ባሻገር አንድ ሬድዮ ጣቢያ ላይ ሆኖ በማውራት የኢትዮጵያን ችግር መፍታት ይቻላል ተብሎ ታስቦ ከሆነ አሁንም ከዚህ ውድቀትና አዘቅት አልተማርንም ማለት ይቻላል፡፡ ይታወቅ እንደሆነ አኮ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በነቂስ ወጥቶ ለ39 አመት የታገለው ኃይል ነው። ወንበዴ አና ተፈጥሮ ብቻ ሳይሆን ከኋላውም የተሰለፈውን ኃይል መገንዘብ ተገቢ ነው፡፡ በዚህ አይነት ትንተና እና ግንዛቤ ነው ኢትዮጵያን ካለቸበት ቸግር የምናወጣትና የአንድነት ኃይሎች የምናብረወ? 426 ..

ቢታመንበትም ባይታመንበትም ደርግ ባልቃፍረከረከና ባልተንኮታኮተ ነበር፡፡



ቢኖር

ደርግ ማን ነው?

127

ኖሮ በዚህ አይነት

የኢትዮጵያ

ኃይል

ቿሮሮችዮሮቫንን።።.፡

128

መቼም ዛሬ ካለፈ በኋላ በነበር መናገሩ ብዙ ሊያናግርና ሊያስተች ይቸላል፡፡

በእኔ እምነት ግን ተግባር የገለፀው ይመስለኛል፡፡ በገባው ተስፋና ቃል ኪዳን መሰረት

የኢትዮጵያ ህዝብ በተቀዳጀው

ወታደራዊና ዴሞከራሲያዊ

ድሎች ላይ አንዳችም

ሽንፈትና እንክን አንዳልደረሰ ግን ህያው ምስከር ነኝ፡፡ ከዚህ ሌላ የኢትዮጵያ ህዝብ

ለደርግ ያለውን ስሜት በትክከል አናውቃለን? ይታወቃል? በገጽና ፊት ለፊት በህዝብ የወረደብን የወቀሳና የሂስ ናዳ ደርግ ተልዕኮውን ማለትም መጀመሪያ የኢትዮጵያን አንድነት፣ ማህበራዊ ደህንነት፣ ሰላም በኢትዮጵያ ህዝብ አሸናፊነት ሳይደመድም ሰላም፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ግንባታና በመሳሰሉት የጀመረውን ተልዕኮ ሳያደርስ ቀረ፡፡ ቁርጠኛ የአንድነት ኃይሎች ከሆናችሁ የህዝቡን ስሜትና፣ ቁጭት፣ ስነልቦና

ማወቅ

ከፈለጋቸሁ

ኢሰፓኮንና

ኢሰፓን

ስናቋቁም

የነበረውን

አስታውሱ፡፥

ደርግ

ወታደራዊ ከፍል ነው፡፡ የአንድ ማህበረሰብ ከፍል ነው፡፡ ተልዕኮውም ይህን ኋላ ቀር የሆነ ፊውዳላዊ የሆነ ስርዓት አፈራርሶ ህብረተሰባችንን ወደ 2፲ኛው ከፍለ ዘመን ለማሸጋገርና ስልጣንን ለህዝብ ለማመቻቸት ቃል የገባ ኃይል ነው፡፡ በግድ ወደዚያው የፖለቲካ አስተዳደርና ዘይቤ መግባት አለብን ብለን ለማስረዳት ስንታገል ህዝቡ በጠቅላላ በተለይ ለመጥቀስ እፈልጋለሁ፣ ከሺ በላይ የሚሆኑ ሰዎች መታዘብ ይቸሳሱ፣ በተለይ የወለጋ፣ የከፋ፣ የጋሞጎፋ፣ የባሌ፣ የአርሲ፣ የጎንደር፣ የጎጃም፣ ወዘተረፈ

በኢሰፓኮ

የመጀመሪያው

ዝግጅት

ደግሞ

ስለ

ኢህዲሪ

አደረጃጀት፣

የማዕከላዊ ኮሚቴውንና ሌሎችም ለጉዳዩ አግባብና ከፍ ያሰ አስተዋፅኦ ይኖራቸዋል ያልናቸውን የፓርቲያችን ዋና ከፍልና ምክትል የመምሪያ ኃላፊዎች ሰብስበን በነበርንበት ጊዜ የእነዚህ ሰዎች ቅምር አብዛኛዎቹ ላቅ ያለ የህግ አውቀት ያላቸው፣

የፖለቲካ ምሁሮችና ሶሶሎጅስቶች እንዲሁም በጣም የነቁ ሰዎች ነበሩ፡፡ አብዛኛዎቹ ያቀረቡት በአላማው ሁላችንም ያመንንበት፣ ቃል የገባንበትና የተነሳሳንበት ነው፡፡ ነገር ግን ካለው የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ አንድ ሰው ሁለት አግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ ላይ ሊወጣ አይቸልም፡: የኢትዮጵያ የአንድነት ጠላቶቿና የእርምጃ

ገቺ እንቅፋቶቿ

አልተወገዱም

ከማለታቸው

ሌላ፣

ከእነዚህ ጋር ደግሞ

ኢትዮጵያን በውል የሚያውቁ አዛውንቶች ሳይቀሩ ያቀርቡት ሀሳብ መጀመሪያ ነገር ህገ መንግስት ከማፅደቃቸንና ህዝባዊ መንግስት ከማቋቋማችን በፊት .ይህ ህገ መንግስትና

ይህ ህጋዊ መንግስት

በፅናትና በተመቻቸ

ሁኔታ አገሪቱን ለመምራት

የሚያስቸለውን ቅድመ ሁኔታ ለማመቻቸት እነፒህ አረሞች መነቃቀል አለባቸው፡፡

ከዚህ በተረፈ ከእነሱ ጋር የሚደረገው ትግልና በሌላ በኩል ደግሞ ህጋዊና ፍትሃዊ

በመሆነ መንገድ የቀረው ህዝብ ለማስተዳደር የሚደረገው ጥረት፣ በሁለቱ መካከል

የሚደረገው ፍትጊያ ሀገሪቱን ወደ ባሰ አደጋ ይጥላታል በሚል ያቀረቡት አስተያየት 129

በጣም ከባድና ሰፊ ነበር፡፡ በጊዜው ግን አንድ ጊዜ ለህዝብ የገባነው ቃል ነው፣ ሁለቱንም በየፊናው መታገሉ አስፈላጊ ነው፣ አንዱ ከሴላው ጋር ተደጋጋፊ ነው እያልን መለስነው እንጂ በዛሬው ሁኔታ እነዚህ ሰዎች ትከከል መሆናቸውን ታሪክ ያረጋገጠው ማስረጃ ነው፡፡

ከእነዚህ

በላይ በኢትዮጵያ

ህጋዊ፣

ዴሞክራሲያዊ

ህገ መንግስትና

ህዝብን

በወከለው ህብረተሰብ ውስጥ ደርግ የተለየበት ወይንም ደርግ እየተባለ የሚጠራበት

ሁኔታ ለእኔም ለህዝቡም ሊገባን አልቻለም፡፡ ከሁሉም በፊት ደርግ በጊዜያዊነትና በህዝብ ጥሪ ህዝቡን ከፊውዳሎች ባርነትና ሎሌነት ነፃ ለማውጣት፣ ሀገሪቱን ሊቀራመቱ የተነሱት የውስጥና የውጭ ኃይሎች ለመግታት፣ ብሎም ህዝቡ ስልጣን እንዲይዝ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ሀይል ሆኖ በሙሉ በሚንቀሳቀስበት ወቅት እንኳን ቁጥራችን 120 ነበር፡፡ እዚህ ላይ ደርግ የሚባለው በዚህ አይነት ከሰራዊቱ ተመርጦ የውሳኔ ሀይልና ህጋዊ ህልውና ያለውን ሰው ነው ወይንስ ከኢትዮጵያ ህዝብ

የወጣው መለዮ ለባሽ ሁሉ ነው? እዚህ ላይ አውነቱ ግልፅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ደርግ ተብሎ የሚታወቀው 120 ሰው ነው፡፡ 120ዎቹ ሰዎች ለኢትዮጵያ አንድነት በረጅም ጊዜ ውስጥ በተደረገው ከፍተኛ ፍልሚያና የኢትዮጵያ ህዝብ የአገሩና የመሬቱ ባለቤት

እንዲሆን እንዲሁም ዴሞከራሲያዊ መብቱን እንዲቀዳጅ ከህዝቡ ጋር በተለያዩ ጦርነቶች አብረው ወድቀዋል፡፡ ጥቂቶቹ ደግሞ የውጭ መሳሪያ በመሆን ለጊዜያዊ መናኛ ጥቅምና ስልጣን እርስ በእርስ ሲራኮቱ የተቀነሱ ሆነው በአሁኑ ጊዜ የደርግ አባሎች የሚባሉት ያውም ደግሞ - በፖለቲካ ስልጣን ላይ የሴሉት ጠቅላላ ቁጥራቸው አርባ ነው፡፡ ዛሬ ደርግ አየተባለ

የሚጠራው ማንን ነው? ወይንም ደግሞ በአጠቃላይ የፓርቲው አባላትና የህዝቡ ተመራጮች ሁሉ ከእሱም ውጭ በውስጥም ሆነ በውጭ ተሳታፊ ባለመሆናቸው ምከንያት ደርግ ተብሏል ወይንስ ከእነሱ ውጭ መጀመሪያ የነበሩትን ነው ደርግ ተብሎ የሚነገረው? ወይንም ደግሞ ደግርን ይመራው የነበረውና ያቋቋመው መንግስቱ ኃይለማርያም አሁንም በህገ መንግስቱና በህዝቡ ፍላጎትና ምርጫ አመራር ላይ በመቀመጡ፣ በአጠቃላይ ግለሰቡን ደርግ አድርጎ በመውሰዱ ነው? ወይንስ ከዚህበተለየ አስተሳሰብ ነው? ወቶ አደር የተባለው በአጠቃላይ ወይንም እንደ 20ኛው ከፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የጦር ኃይል በዘመናዊ ደንብና አስተዳደር ከመደራጀቱ በፊት ለቤቱ፣ ለርዕስቱ፣ ለነፃነቱ ጊዜው በፈቀደ መጠን ወቶ አደር እየተባለ፣ ነገር ግን የአገሪቱ ታጣቂ ገበሬ በሚተዳደርበት ከልልና በሚሰጠው አመራር ከተት እየተባለ ነው፡፡ ሌላው ቢቀር ከጥቁሩ ዓለም የምንኮራበትንና የምንመካበትን አፒዢና በጀግንነት፣ በነፃነትና ለአንድነት 430

የሚደረግ ተጋድሎ የወረስን፣ የዘመቻ፣ የወታደር ወይንም የታጣቂ በአጠቃላይ የትዳር ጓደኛውና በተለይ የተከበሩ፣ የተወደሱና ከህብረተሰቡ መካከል በበዓልና በአንዳንድ ህብረተሰባዊ ስርዓቶች የተለየ ስም፣ ቦታና- ከብር የተሰጣቸውና እነሱም በተግባራቸውም ሲኮሩ በህብረተሰቡ ዘንድም የተከበሩ ብቻ ሳይሆን ለዘመናት አንቱ የተባሉ ስመ ጥር መሪዎችና ጀግኖችም በየ ደረጃው ከኢትዮጵያ ሊበቅሉ የቻሉት በዚህ ሁኔታ ሆኖ ሳለ ዛሬ ወደ ኋላ ይህ ጎድኑን እያስቆጠረ፣ ሳይማር ያስተማራቸው፣ የተወሰኑ እምቡሮች ከለየላቸው የሀገሪቱ የአንድነትና የሰላም ፀሮች ጋር ወግነው ደርግ፣ ወታደር፣ ዲከታተር እያሉ ለአገሩ በደሙ የሚዋጀውን ዜና በዚህ ሁኔታ የሚያጥላሱትና የሚያራከሱ በምን ምክንያትና መንስኤ ነው? አገሪቱ እንዴት አንድትታፈር፣ እንድትከበርና እንድትኖር ተፈልጎ ነው?

ዛሬስ በኃይል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የሚረግጠውን፤ የሚጨፈጭፈውንና የሚመዘብረውን የወንበዴ ሰራዊት የምንመታው፣ የምንመልሰው በምን እና እንዴት ነው? ለአገሩ ወታደራዊ ግልጋሎት የሰጠን፤ ወታደራዊ ልምድ ያለውና በወታደራዊ አመራር ላይ የነበረ፣ በነገራቸው አመራር፣ በፖለቲካና ማህበራዊ ጉዳይ አንዳይሳተፉና የዜግነት መብታቸው እንዲነጠቁ ከተደረገ ወይንም እንዲደረግ ከሆነ፣ የጦር ወንጀለኞች ተብለው ከተወነጀሉ፣ ይህን አቆርቋዥና መርዝ የሆነ ፕሮፖጋንዳ የሚያሰራጨው ወዳጅ ነው ልዩ ዓላማ ያለው ጠላት? ለአገራቸው በመወጋት፣ ምትከ የሌላትን ህይወት በሰጡ፣ መወገዝና መከሰስ፣ እንዲሁም መርከስ ያለባቸው ከሆነ

በመጀመሪያ ይህንን ስምና እጣ ማግኘት ያለባቸው እነ ቸርቸል፣ እነ አይዘን ሀወር፣ እነ ገማል አብደልናስር፣ እንደደጎልና በተለይም እነ ፕሬዝደንት ቡሸ ወዘተ መሆን አለባቸው፡፥ ይህ በረቀቁ መንገድ በረዥሙ ማለትም ለመጭው የቅኝ ግዛት አስተዳደር ታስቦ ታላቁን የመንጎል ህዝብ ታሪከ ብንመረምር ኢትዮጵያን ካለፈችው

ፈታኝ የትግል አያሌ ምዕተ ዓመታት ወደፈፊትም፣ አሁንም ከሚጠብቃትና ከምትኖርበት የጅኦ ፖለቲካ አቀማመጥ አንየር የጴንጤ፣ የጆሃ፣ የመፀሃፍ ተሸካሚዎች፣ አንደ አታሞ ሲመቷቸው ብቻ ድምፅ የሚስጡ የግዑዛን ሀገር እንዳትሆን ብርቱ ስጋቴን ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለአንድነት ኃይሎች ስገልፅ ይህ ደግሞ ለተወሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ለተወሰኑ ግለሰቦች ብቻ የሚተው ሳይሆን መላው የኢትዮጵያ ህዝብና እያንዳንዱ ቤተሰብ እና ኢትዮጵያዊ እንዴት አንደሚቀርፅና እንደሚፈጥር በብርቱ የሚያሳስብ ከባህር የሰፋና የጠለቀ፣ ብርቱ ጥናትና ምርምር፣ ያላቋረጠ ጥረት የሚጠይቅ አንድን ህዝብ የማነፅ፣ የመገንባትና የማኖር

ተግባር

ይመስለኛል፡፡

ይህንን

የምልበትን

አሁን

ከፊታችን

ብቻ

እንኳ

የተደገሰልን ጥፋትና ጥቃት እንዴት እንከላከል በሚለው አጭርና ተጨባጭ ማስረጃ 131

ወደኋላ እገልየለሁ፡፡ ይህን ማሳሰቢያ ከማጠቃለሌም በፊት ደርግና የደርግ ሰራዊት እየተባለ የሚተቸውና የሚወገዘው፡ባለፈው ጊዜ ማንም ባቦካው ችግርና በተቀጣጠለውና እሳት ገብቶ አሱ እየተቃጠለ እሳቱን ለማጥፋት፣ ህዝብና ሀገርን ለማዳን የታገለና የተሰዋ ነው፡፡ እሳቱን ያልጫረና ለችግሩ ምከንያት አለመሆኑን ማንም በምንም አይነት ቢተረጉመው፥፣ ቢያለባብሰው ታሪከ ግን አንደማይረሳው መታወቅ ያለበት ይመስለኛል፡፡ ደርግና የደርግ

ሰራዊት

በህዝብ

ጥያቄ፣

ፈቃድ፣

ቅስቀሳ

አርዳታና

አዝማችነት

በጎሳ፣

በሀይማኖት ወይንም በሌላ ነገር እንደዛሬው ሳይከፋፈሉ ከእያንዳንዱ የኢትዮጵያ ቤተሰብ የወጡ የኢትዮጵያ የቀውጢ ልጆች እንጂ ከሌላ ፕላኔት የመጡ ወይንም በትግራይና በኤርትራ ከልል ርዕስታቸውን ለማቅናት የወጡ ጉልተኞች አለመሆናቸው ግልፅ ነው፡፡ ዛሬ ገንጣይ አስገንጣዮችና ከእነሱ ፍርፋሪ ይተርፈናል ብለው ወይንም ቤትና ርዕስት፣ የፖለቲካ ስልጣንና የዘውድ ተስፈኞች ሊያወናብዱት የሚሞከሩት የኢትዮጵያ ህዝብ ይህንን የሚስት፣ ወይንም ጣቱን የሚጠባ ህፃን፣ አለመሆኑንም መታወቅ ያለበት ይመስለኛል፡፡

የኢትዮጵያን አንድ አምስተኛ ከልል ተስፋፊዎች ሲወሩ መላው ኤርትራ በወንበዴዎች ተከቦ በ0 ኪሎ ሜትር ቀለበት ውስጥ ስንከላከልና የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ ሲረባረብ ዛሬ የወያኔንና የሻዕቢያን ኢትዮጵያን ለማጥፋት የነደፈውን ቻርተር ተቀብለውና አሻንጉሊት ሆነው የተቀመጡት በዛን ወቅት የት ነበሩ? በእውነቱ ማን አባረራቸው? ውጭስ ሄደው ቢያንስ የህብረተሰቡን ከፍሎችና የመደብ ፀሮቻቸውን አንኳ ቢቃወሙ፣ ግን ለተወለዱባት አገር ምን አደረጉ? የእነሱ ግብ አሁን ወያኔ በፈጠረላቸው ወሳኝ ሁኔታ የቦሌ አየር ማረፊያ መድረስና በተከፋፈለች ኢትዮጵያ መኖር ነው? ይህ ካልሆነ እንዴት ህዝብ ባልመረጠው፣ ባልወከለው፣ በኃይልና በአብሪት ከጠላት በተገኘ መሳሪያ የኢትዮጵያን ልጆችና ንፁሃን እየፈጀ ህገ መንግስትና ህጋዊ መንግስት አፍርሶ፣ የአገሪቱን መገነጣጠል አወድሶ ለቆመ፣ ወንበዴ

ያድራሉ፣

ወይንም

ይውላሉ፣

ፍርዱንና

አተዋለሁ፡፡

መልሱን

አሁንም

|

432

ለኢትዮጵያ

ህዝብ



የፈቂያ##፣ ሠጋ

እኛ የኢትዮጵያን አብዮት ከኢትዮጵያ እንድነት ለይተን አናይም፡፡ የኢትዮጵያን

እንድነት ደግሞ ከኢትዮጵያ ህዝብና ብሄረሰቦች እሴትና የጋራ አድገት ውጭ ይሆናል የሚል እምነትም የለንም፡፡ አንዴ ሟቹ አቤ ጉበኛ «አይ ዴሞከራሲ! ጣፋጭና ውብ

ጣዕም ያላት ቃላት ስንቱ ተጠቀመባትነ› እንዳለው ዴሞከራሲን እኛም የተቀረው ዓለምም፣ ግለሰቦችም እንደመሰላቸው፣ እየተረጎሙና ለእነሱ እንደጠቀማቸው አያሰቡ ይጠቀሙባታል፡፡ ይህን ስል ይህን አስተሳሰብ በቃል አጋኖና በአድናቆት የማቅረብ

- ሀሳብ የሰኝም፡፡

ምክንያቱም ምንም አደረግን ምን የሰው አስተሳሰብና ተፈጥሮ ነውና፡፡ አበው ውሻ በበላበት ይጮኻል›› ይላሉ ወይንም ..ከአህያ የዋለች ጊደት ፈስ ተምራ ትገባለች› ይላሉ፡፥ ይህ የመሃይምና የሸማግሌዎቸ፣ ' ከዘፈቀደ የተወረወረ ተረት ሳይሆን ከህይወት፣ ከአድሜ፣ ከልምድ፥፣ ከተፈጥሮ ችሎታ የመነጨ ትርጉምና ሳይንሳዊ የሆነ አባባል ነው ብየ አምናለሁ፡፡ እኔንም ኃላፊነት፣ ታሪክ ጊዜና አድሜ

ያስተማረኝና ያስገነዘበኝ ይህንኑ ነው፡። አብርሃም ሊንከን ዘረኝነትንና ባርነትን በመቃወም ህይወቱን እስከ ማጣት ሲታገል እንዲህ ብሎ ነበር ,፡"ከፎኮፍ ር3።'፥ ክፍ 8 ርዐክክክዝ 9ፐ 8ክሃ በ356 ከ3ሸ 5138ህፎ ከ፳/6 ኩርፎ› ብሎ ነበር፡፡ ትርጉሙም ለሰፊው ወገቴኔ «በአንድ ሀገር ከፊሉ ባሪያ ከፊሉ ነፃ ሆኖ ሀገርና አንድነት ሊኖር

አይችልም» ማለት ነው፡፡ አብርሃም ሊንከን ይህንን ሲል የአሜሪካ ነጮች ያኔም የዓለም መሪ ነን፣ የዴሞከራሲ ጠበቃና መምህር ነን፣ ከማለት አልፈው ይህንንም

አስተሳሰባቸውንም

የሰው

ልጅ

በጎ ተግባር

አድርገው

ብዙ

ሽህ

ህዝብና

መጠኑ

ያልታወቀ ንብረት ያወደመ የእርስ በእርስ ጦርነት በሰሜንና በደቡቡ - መካከል በመጨረሻ እውነት መሰረቱን አይሰትምና ዘረኞች ተሸነፉ፡፡ ይህንን የአሜሪካ ታሪከ ማስታወስ የፈለኩት ከፊሉ ሽርጣም ሶማሊ፣ ወላሞ፣ ጉዴላ፣ ሻንቅላ፣ ጋላ ወዘተ ሲባል ሌላው አዳ ሀማሴን፣ ትግሬ፣ ጨዋ የአማራ ልጅ በሚባልበት እገር አንድ ህዝብና ጠንካራ አገር መኖር አንደማይቸልና 'የጊዜ ጉዳይ

አንጂ የተለያዩ ገዥ መደቦች

ብቻ

በጥቅም መተሳሰር፣

የሀገሪቱን ህዝብ መበደልና

አንድን ህዝብና አንዲት ጠንካራ አሃዳዊ ጠንካራ እገር መመስረት አንደማይችል ለእኛ ገና በጠዋቱ ግልፅ ነበር፡፡ ዋናውን የኢትዮጵያ ህዝብ ዋልታ፣ ማገርና ግርግር የሆነው ህዝብና ጥቅም ማጣጣም ነው፤ የኢትዮጵያ አንድነትና ጥንካሬ መሰረት ብለን ስለምናምን የኢትዮጵያን አብዮትና አንድነት ለይተን አይተን አናውቅም፡፡ ይህ አስተሳሰብ ለሌሎቹ እንደማይዋጥላቸው ለእኔ ግልፅ ቢሆንም ለመሆኑ ይህ ባይሆን 433

ኖሮ የሶማሊያ ወራሪ የሀገራችን አንድ አምስተኛ ከፍል በወረረበት በአጭር ጊዜ ረግጦ ለማስወጣትና ወንበዴዎችን ከአስር ኪሎ ሜትር ከበባ ሰብረን ለማሳደድ የሚያብር ህዝብ ይኖር ነበር ወይ? የሚለውን ጥያቄ አቀርባለሁ፡፡ ሌላው

ስለ ዴሞከራሲ

ነው፡፡

ይህ እንደ ህዝብና ግለሰብ ልዩነት የተለያየ ጥቅምና ትርጉም ሊኖረው ይችላል፡፡ አዲስ ነገርም አይደለም፡፡

ግን ሁሉም

ጊዜ፣ ቦታ፣ እድገት፣ አቅምና ከግንዛቤ ጋር የሚገሄድ

እንጂ በአንድ ወቅት እነ ፕላቶና አርስቶትል ሲያስተምሩ እብዶች እየተባሱ እንደተጠሉበት ጊዜ ዛሬም ዴሞክራሲን በግለሰብም በህብረተሰብም የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ ለምሳሌ የመደራጀት፣

የመሰለፍ፣

የመናገር በሁሉም

ነገር የመሳተፍ

ወዘተ፡፡

እኔ ዴሞክራት እንደመሆኔ መጠን የዚህ ሁሉ ደጋፊ እንጂ ተቃዋሚ አይደለሁም፡፡ ግን ጊዜ፣ ቦታ፣ ጉዳትና ጠቀሜታ፣ ፍትሃዊ፣ እድገት፣ ወግና ስርዓት ሊኖረው ይገባል፡ ፡ ቅደም ተከተልም ሊኖረው ይገባል የሚል እምነት አለኝ፡፡

ሁ ስለ ልጆቼና ስለ አጎቴ አንዳንድ ነገሮች

ኮ/ር መንግስቱ ኃለማሪያም 134

በእውነቱ የኢትዮጵያ ችግር ኋላ ቀርነታችን፣ መመቀኛኘታችን ነው ወይንስ አንደነታችን፣ ኋላ ቀርነታችን፣ ምቀኝነታችን፣ የተፈጥሮ ባሪያ መሆናችን ብቻ ሳይሆን ሌሎችን አፍሪካውያን እህትና ወንድሞቻችን ስናማ እንደነበረው ቅጥረኛ ከመሆናችን ባሻገር የቅኝ ተገዥነት መንፈስ መላበሳችን፣ የሚለውን አንዳንድ ጥያቄዎችን እንዳብራራ ይፈቀድልኝ፡፡

ስለ አጎቴ ማለትም የአባቴ ወንድም ስለሆነው አምባሳደር አስራት ወልዴ እኔ ብዙ ልናገር አልፈልግም፡፡ ይህ ሰው ባለፉት ጊዜያት አገሪቱ ከፍ ያለ ትኩረት ሰጥታቸው ለነበሩ የሶስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ስራ መሪ ነበር፡፡ ከዛም በትምህርት

ሚኒስትር ውስጥ የመላው ኢትዮጵያ ቴክኒካልና ሾኬሽሸናል የትምህርት ቤቶች መምሪያ ኃላፊ የነበረ ሰው ነው፡፡ በትምህርት ሚኒስትር ጠቅላላ የትምህርት ጊዜውን ወይንም

አገልግሎቱን ባልሳሳት ከ35-40 አመት ያህል ጊዜውን ያሳለፈና በትምህርቱም የማስትሬት ዲግሪ ያለው ሰው ነው፡፡ ይህ ሲሆን እኔ እንደተራ ወጣት የመስከ መኮንን ሆፔ በየ በርሃው ስዞር የነበርኩ እንጂ እሱን ልረዳ ቀርቶ በስጋ ዝምድናችንም የምንገናኘው በአመታት ውስጥ፣ በተራራቀ ጊዜና በአጋጣሚ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ አብዮት ከፈነዳ በኋላ የመኢሶን አባል ነኝ የሚል በእውነት የማን ድርጅት አባል እንደሆነ የማይታወቅ፣

ጤነኛ አዕምሮ ያለው መሆኑን

የሚያጠራጥር፣

ደም የተጠማ

ግለሰብ የአዲስ አበባን ህዝብ ነፍሰ ጡር ሳይቀር ራሱና የታጠቁ ወንበዴዎችን ይዞ በየ ቀበሌው እየዞረ ሲገድል የነበረ ግለሰብ እሱንና ብዙ ምሁራንን ሰብስቦ ሊገድል ሲል ህዝቡ ያዳነው ሰው ነው፡፡

1355

አብዮቱ ከተቀጣጠለ በኋላ አስራት ወልዴን ለትምህርት ተጠሪነት ለስድስት ወር ያህል ሶቭዬት ለፖለቲካ ትምህርት ኋላም የፓርቲው የቁጥጥርና የአዲት ምከትል

ኃላፊነት ከዛም ለሶቬት ህብረት አምባሳደርነት፣ ከዛም ለዚምባብዌ አምባሳደርነት የመረጠውና የመደበው መንግስቱ ኃይለማርያም ወይንስ ሌሎች በኮሜቴ ይህንን

ተግባር የሚያከናውኑ አካላት? አብዛኛውን ጓድ ጎሹ ወልዴና ሌሎችም በውጭም በአገር ውስጥም ያሉት ቢጠየቁ ሀቁን ሊመሰከሩ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡ ጉዳዩ ይህ ሆኖ ሳለ ዚምባብዌ በእኔ ተልዕኮ እርሻ፣ ከ6 በላይ የሆኑ አፓርታማ ህንጻዎች፣ የከብት እርባታ እንዲያሰናዳና እኔንም መከሮ በእቅድ ከአገር እንዲያወጣ ወያኔ ሳይሆን የአንድነት ኃይሎችና ጓዶች የምንላቸው እና የውጭ ጠላቶች ናኝተውታል፡፡ ለመሆኑ የስጋ ዝምድና ይኑረን እንጅ ማንም እንደሚያውቀው እኔና አምባሳደር አስራት በሀሳብ በፍፁም አንድ ልንሆን የማንቸል ሰዎች ካለመሆናችንም ባሻገር በእሱ የምመራ ሰው አልነበርኩም፡፡ አይደለሁምም፡፡ አምባሳደር አስራት ዚምባቡዌ ለስራ ከተመደበ እኔ ወደ ዚምባቡዌ እስከመጣ ድረስ 7 ወሩ ብቻ ነበር፡፡ የእኔና የራሱን ጥቅም ሊያዘጋጅና ሲያደላድል ቀርቶ በኢትዮጵያ አንዲት ጎጆ እንደሌለው እስከ ቅርብ ጊዜ

ድረስ

ትዳርም

ያልያዘ፣

በየ ከፍለ

አገሩ

በመቶዎቹ የሚቆጠሩ የረዥም ጊዜ ጓዶቹና

ሲናውዝ

የኖረ፣

ግለሰብ

መሆኑን

የስራ ባልደረቦቹ የሚያውቁት ስለሆነ

ህዝቡ ከፈለገ እነዚህን አካላት ጠይቆ ሊረዳ አንደሚቸል ግልፅ ነው፡፡ በዜምባቡዌ

አንኳንስ እኔና እሱ ቀርቶ ነፃነት አለን የሚሱት የሀገሪቱ ባለስልጣናት ከጠረጴዛና ከስልከ- በቀረ ያላቸውን ንብረትና የሚያዙበትን መብት መኖሩን በጣም እጠራጠራለሁ፡፡ የእኔና አምባሳደር አስራት ኑሮና ህይወት የኢትዮጵያ ህዝብ ከህዝብ የወጣቱ መልዕከተኞቸ፣ ሀቀኛ ጋዜጠኞችና መርማሪዎች ልኮ አውነቱን ያውቅ ዘንድ የመጓጓዣ ችግር ካለ አፍሪካዊ ወንድሞቼን በመለመን ላዘጋጅ ዝግጁ መሆኔን በዚህ አጋጣሚ ለመግለፅ አወዳለሁ፡፡

እኔ ከኢትዮጵያ ህዝብ የምከልለውና የምሸፍነው አንዳችም ነገር የለኝም፡፡ በእኔም በእኔ ስልጣንና ጥረት ብዙ የድሃ ልጆች፣ ባህር ማዶ ሄደው ብዙ ትምህርት ሲማሩና ይቅርታ ይደረግልኝ ጫማቸውን ይቅርና የጫማቸውን ሹራብ መለወጥ ይሳናቸውን የነበሩ ግለሰቦች በኢትዮጵያ ሲዝናኑባትና ባለንብረት ሲሆኑባት ይህ ሰራተኛውንና ገበሬውንም ይጨምራል፡፡

አኔ ልጆቼን ለትምህርት አንኳን ለማብቃት ወይንም ለመርዳት፣ የበቃሁ ሰው አለመሆኔን ህዝቡ ሊያውቀው ይገባል፡፡ ባለቤቴ የቤት እመቤት በመሆኗና በአብዮቱ ምከንያት ትምህርቷን ለማቋረጥ በመገደዷ፣ ብቻ ሳይሆን ከእኔ በባሰ አስረኛም በመሆኗ በትርፍ ጊዜያቸው እንዲረዷት አንዳንድ መምህራኖችን በመላክ ጻድ ጎሹ 136

ወልዴ የረዳኝ መሆኑን የምክድ ባለውለታ አድር እቆጥረዋለሁ

አይመስለኝም፡፡

ይህን

በማረድረጉም

በበኩሌ

ሶስት ልጆች አሉኝ፡፡

ሁለቱ ሴቶች ከአብዮቱ በፊት የተወለዱ ሲሆኑ - ዛሬ ትልቋ የ2] አመት፣ ተከታዩዋ የ69 አመት፣ ወጣቶች ናቸው፡፡ አብዮቱ ሲፈነዳ ትልቋ የ6 አመት፣ ትንሹዋ የ4 አመት ህፃናት ሆነው ሳለ፣ ከእድሜ አቻዎቻቸው ጋር ወደ ትምህርት ቤት ሄደው

ትምህርት ለመገብየት ባለመቻላቸው ከእናታቸው ጋር በአንድ ቅጥር ግቢና በአንድ ቤት ታስረው ወርቃማ የልጅነት ጊዜያቸውን ለፋ አመት ያሀል አባከነዋል፡፡ የደርግ አባሎች ይህንን በውል ስለሚያውቁት አምባሳደር ነሲቡ ታዬ በሶቭዬት ህብረት አምባሳር ሆኖ ሲሾም ወስዶ የተቻለውን በማድረግ አምባሳደር ነሲቡ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዛው እንዲያከናውኑ ካደረገ በኋላ በስራ ጉዳይ ወደ አገር ቤት ሲመለስ ዛሬ ይህ ግለሰብ የመከላከያ ኢንዱስትሪ ኮሚሸን ሆኖ በሚሰራበት ጊዜ ለወያኔ እጄን አልሰጥም በማለት ራሱን የሰዋ ጓድ ነው፡፡ የተቀረውን ትምህርታቸውን በተፈጠረው አንፃራዊ ሰላምና አመች ሁኔታ በናዝሬት ትምህርት

ቤት እንዲቀጥሉ

ይደረጋል፡፡

የቤት ፍቅርና ወግ ያዩ እድለኛ

ህፃናትም አልነበሩም፡፡ ከአኔ በመወለዳቸው ብቻ ካልሆነ በስተቀር አባታቸው እኔ ሳልሆን ነሲቡ ነዑ ማለት ይቻላል፡፡ በዚህ አይነት ከመለስተኛ ደረጃ ትምህርት ከደረሱና ነፍስ ካወቁ በኋላ ሶሼት መቀመጥ ባለመፈለጋቸውና እናታቸውም በናፍቆት በመሰቃየቷ አምባሳደር ነሲቡ በስራ ጉዳይ ወደ አገር ሲመለስ እነሱም ተመልሰው መጡ፡፡ ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በናዝሬት ትምህርት ቤት ሲከታተሉ ምሳሌ ለመሆን የሚመላለሱበት መጓጓዣ ለጥበቃ ሲባል በወር 75 ብር ከደመወዜ እከፍል ነበር፡፡ የሚጓጓዙበት ታከሲ ነበር፡፡ የዚህ ታከሲ አሸከርካሪ ሾፌር ‹አባታቸሁ ለምንድን ነው ይህንን የሚያደርጉት? ይህስ ገንዘብ የሚገባውና የሚጠቅመው ማንን ነው?› እያለ ይጠይቅ ነበር፡፥ ዛሬም ይህ ግለሰብ ቢጠየቅ ሊያስረዳ ይቸላል፡፡ ምሳሌ ለመሆን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብ ቢያምንም ባያምንም የቅርብ የቤት ረዳቶቼና የህዝብ ደህንነት ሰራተኞቸ እንዲሁም የግቢው ጥበቃ ሰራዊት ሊያስረዳ አንደሚቸለው ለስራ ከምገለገልበት ሌላ አሮጌዋ የአፄ ኃይለስላሴ አውቶሞቢል ለበዓል፣ ከምትሰጠኝ አገልግሎት ሌላ፤ በስራ መልከ ከተመደበልኝ ላንድሮበርና ቂዮታ ተሸከርካሪዎቹ ሌላ የግሌ አንዲትም ተሸከርካሪ አልነበረኝም፡፤ የማይካድና ህዝብም እንዲያውቅልኝ የምፈልገው ከመፈንቅለ መንግሰቱ በኋላ ልጆቼ ከፍተኛ የህሊና ቸግር ላይ ይወድቃሱ፡፡ በተለይ ሁሉንም አዘውትሬ .ልጆች እኔ 137

እንደምታውቁት የማወርሳችሁ ገንዘብ፣ ቤት ወይንም ሌላ ንብረት የለም፡፡ የማወርሳችሁ ለህዝብ ያለኝን ወገናዊ ስሜትና ትምህርት ነው፡፡ ስለዚህ በትምህርታችሁ በርትታችሁ መማርና በቂ አውቀት ቀስማችሁ እናንተም ሀገራችሁን ማገልገል ይኖርባችኋል» በሚል ከማፅናናት ሌላ፣ «በሌላ በኩል የእኔ የግል ጠላቶች ሳይሆኑ በጥቅምና በስልጣን የተጋጨናቸው ጠላቶች ስላሉ፣ መጠበቃችሁ የግድ ነው፡ ፡ እንደምገምተው አባታችሁም፣ እናታቸሁም የኢትዮጵያ ህዝብ ነው፡፡ እናንተን የሚያሳፍርና አንገታቸሁን የሚስደፋ ተግባር ሳይሆን የሚያኮራቸሁ ተግባር ነው ያከናወንኩት

የሚያኮራቸሁ

ብዬ አምናለሁ፡፡

ነው»

በሚል

ስለዚህ የፈፀምኩት

ከማጽናናት

ጋር

ወይንም

ምከር

እየፈፀምኩት

አዘውትሬ

ያለሁት

አነግራቸውና

አፅናናቸው ነበር፡፡

በትልቋ ልጄ ከመፈንቅለ መንግስቱ በኋላ አንድ ትልቅ ጥያቄ ይቀርብልኛል፡፡ ይህም «አባዬ ህዝቡ አለላችሁ፡፡ እኔ ባልኖር ያሳድጋቸኋል፣ ያስተምራቸኋል፣ ይንከባከባቸኋል፣ ትኮራላቸሁ እንጂ አንገታቸሁን አታቀረቅሩም ብለህ ነበር፡፡ ዛሬ አንተ በቁም አያለህ መማር አልቻልንም፡፡ ሁሉም የሚመለከተን እንደ ጦጣ ነው› የሚል ነበር፡፡ ከልጆቹ ጋር አብረው የሚማሩት አብዛኛዎቹ ከመፈንቅለ መንግስቱ ሴራ ተካፋይ የሆኑትና የታሰሩት ሰዎች ቤተሰቦችና ልጆች ስለሆኑ ነው፡፡ ይህንን የምለው

የአገራችን

ችግር

ስለሆነና

ታላቅ

ሆኖ

ሳይሆን

የቤተሰቡን ስቃይ ይገምት በሚል ነው፡፡ ለልጄ የምሰጠው ቤታችሁና በሌላውም የህብረተሰብ ከፍል ውስጥ አባቶቻቸው ሲታገሉ የወደቁ ብዙ ከመሆናቸው በላይ አሁንም ደግሞ ናቸው፡፡ እኛ በምናከናውነው ህዝባዊ ተግባር ተጠቃሚው የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው፡፡ እነዚህ ለጊዜው ችግር

ግን

ወላጅ

ይፍረደኝ፣

መልስ «በትምህርት ለኢትዮጵያ አንድነት የሚታገሉት ብዙዎች ከ90 በመቶው በላይ ፈጠሩብን፣ አገለሉን

የምትሏቸው ልጆች በእውነቱ የኢትዮጵያን ህዝብ የሚወከሉ አይደሉም፡፡ የኢትዮጵያ

ህዝብ ከእናንተም ከእኔም ጋር ነው» የሜል ነው፡፡ ሌላው የዚህ ሴራ ጎንጓኝ ይሁኑ ወይንም በጎ የሰሩ ሰዎች አሁንም በአገር ውስጥ በውጭም ያሉ እኔ በማላውቀውና ባልወሰንኩት ሁኔታ (በበት መንፈስ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ የነገሩ ቀስቃሽ ጓድ ፍቅረ ስላሴ ነው) ከተገዛ ብዙ ጊዜ የሆነው፣ በእነሱ አቀራረብ እጅግ ያረጀና በጣም የበሰበሰ፣ አገልግሎቱም በአሁኑ ጊዜ በቂ 'ያልሆነና ለሚገባው ተግባር ያልመጠነ በጀኔቭ ያለው የኤምባሲ ህንጻችን ቦታውና ቤቱ ተሸጦ ያለ ተጨማሪ ወጭ የተሻለ ቦታና ቤት መግዛት እና ሁኔታውን ማሻሻል ይቸላል በሚል የሚኒስቴሮች ምከር ቤት ይወሰናል፡፡ አንዳንድ ግለሰቦች ዛሬ ሀሳባቸውን ለውጠው፣ ያው መቼም የግንባር ቀደም ኢላማቸው ስላደረጉኝ ነገሩን 138

በእኔ ላይ መደፍደፍና መዋሸት ካልፈለጉ በቀር አብዛኛው ቅራኔያቸው ከእኔ ጋር ሳይሆን በበኩሌ የራስ ልጅ ሆነ፣ የፊታውራሪ፣ የደጃዝማች ሆነ መገመት ያለበት በቤተሰቡ ሳይሆን በራሱ በማንነቱ፣ ለአገሩ ባለው ፍቅርና በስራ ብቃቱ ነው የሚል አስተሳሰብ ስለነበረኝ፣ እነዚህ ግን ከአንዳንድ ግለሰቦች ጋር በሚፈጥሩት ውዝግብ በየወቅቱ አየኮበለሉ በሄዱ መጠን ይህም ጉዳይ ይነሳና «መንግስቱ ኃይለማርያም በጀኔቭ ቤት እየሰራ ነው›› የሚል ዜና ይሰራጫል፡፡ ትንሹ ልጄ የ2 ዓመት ልጅ ነው፡፡ አንተ አባትህ ጀኔቭ ቤት እየሰራ ነው ይባላል» ብለው ይጠይቁታል፡፡ ይህ ህፃን

ከዚያ በፊት ከጓደኞቹ ጋር አብሮ ይበላል፣ አብሮ ይዘላል፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ገጥሞትና ሰምቶ አያውቅም፡፡ በዚህ ጨቅላ አዕምሮ ይህንን ስለሰማ በጣም ይነካና ለእኔ ወይንም ለእናቱ ሳይሆን እህቶቹን ቀርቦ «ልጆች እንዲህ እያሉ ጮኹብኝ፡፡ እውነት ነው እንዴነ› ይላል፡፡ ብቸኝነት ይሰማዋል፡፡ ትምህርት ቤቱ ያስጠላዋል በትምህርት ደረጃውም

እሱ ይበሳጫል፣

እያሸቆለቆለ መምጣት

ይጀምራል፡፡

በዚህ ሁሉ በአብዛኛው

ብዙ ኃላፊነት አለበት፣ አባቱ እንዳይሰማ እየተባለ የምትሰቃየው

አናት ነኮ።

ስለሆነም አምባሳደር

አስራት

ወደ ዚምባብዌ

በአምባሳደርነት እንዲመጣና

አንዲዛወር ሲደረግ በደበብና ምስራቅ ሀገሮች መካከል በተፈጠረው የኢኮኖሚ ህብረትና ንግድ መሰረት፣ በሁለቱ ሀገራትና መሪዎች መካከል በተፈጠረው ጠንካራ

ግንኙነት በተለይም ኢትዮጵያ ውስጥ የመሰረትነው ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ወታደራዊ ኢንዱስትሪ ጥሬ እቃ እንደመዳብ፣ አንደ ኒኬንና እንደ ብረት ባሉት በኩል ደግሞ ከደቡብ አፍሪካ ሀገሮች ሊፈጠር ከሚገባው ግንኙነት ከሚኖረው ጠቀሜታ ባሻገር የሁለትዮሽ ግንኙነት አንዲፈጠር ቁም ነገር ይሰራል በማለት የተመደበ ሰው ነበር፡፡ በዚሁ ጊዜ ውስጥ ለዚህ ስራ ሲሰማራ እነዚህንም ሰዎች በሰላም አንጻራዊ በሆነ ነፃነትና ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ብትረዳኝ ብዬ አጠይቀዋለሁ፡፡ በዚህ መሰረት እሱም እዚያው ወደ ሀረሬ ይመጣል፡፡ ትልቋ ልጄ በኢትዮጵያ ስርዓተ ትምህርት የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናን ያጠናቀቀቸው በከፍተኛ ብር ማለትም 3.6 አግኝታ በመሆኑ በፈለገቸችውና በከፍተኛ ደረጃ ትምህርቷን የመቀጠል አድል ያላት ሆና ሳለ የዚምባቡዌ ዩኒቨርሲቲ ሊቀበላት ስላልቻለ ዛሬም ሌላ ሁለት አመት ያለ ስራ ጊዜዋን በማባከን፣ አእምሮዋም በመዛግ

ላይ ያለ መሆኑን እገልየፃለሁ፡፡ ይህንን ስገልፅ በታላቅ ይቅርታ ነው፡: ይታመናል ብዬ

እንደገምተውና እንደማምነው የታሪከ አጋጣሚ፣ የህዝብ አደራና የስራ ከፍፍል ካልሆነ በስተቀረ ከተቀረው፣ ከተገኘሁበትና ከተወለድኩበት ተራና ሰራተኛ መደብ ችግር ለይቼና አልቄ ለማየት ያለመሆኑን፣ ለልጆቼ ቀርቶ የሀገሪቱ አቅም በፈቀደ 439

መጠን

በብዙ

ሺህ

የድሃ ልጆች

ብዙ

የማድረጌን

ያህል

የሀገሬንና

የእኔ ሁኔታ

የማይገነዘቡ ህፃናት የሚያደርስባቸውን ስሜትና በህዝቡ መካከል በተለይ ወላጅ የሆነው እንዲፈርድ በማለት የፀዳ ስሜን ለማጉደፍ አሁንም ጠላቶቼ የሚያናፍሱት መሆኑን ለማስረዳት ብቻ ነው፡፡በሌላ በኩል እኔ እንደ ሌሎቹ የዓለም ገዥ ነን ለሚሉ አምባገነኖች፣ ዘረኞችና የዕጅ አዙር ቅኝ ገዥዎች ሲያነጥሳቸው ማሃረብ ማቅረብ፣ ህዝቡን አስንቄና አዋርጄ ለተገዥነትና ለብዝበዛ ማግጄ የራሴን ስም፣ ጥቅምና ቆዳ ያዋደድኩ፣ ማደሩን ያጣሁበት ወይንም ይህን የመሰለ የፖለቲካ ቁማር መጫወት ያልገባኝና የተሳነኝ ሆፔ ሳልሆን ለአፍሪካና ለጥቁር ህዝብ በተለይ ለሶስተኛው ዓለም ባጠቃላይ

የምጠይቅ በአሜሪካ የሆኑትንና የሌላቸው

ያውም

የእድገት

የግራ ፖለቲካ ባንኮች ገንዘብ ምንም ነገር መሆኑን ህዝቡ

አቅጣጫ

እንደህዝቡ

ምርጫ

የምል፣

የህሊና

ነፃነት

አራማጅ ፖለቲከኛ በመሆኔ በጀኔቭ፣ በእንግሊዝ ወይንም ማስቀመጥ፣ ቤትና ንብረት ለማፍራት ቀርቶ ከፖለቲካ ነፃ የማያውቁትን፣ የማይጠየቁትን ህፃናት በዚህ ዓለም ቦታ ይረዳዋል፣ መረዳትም አለበት የሚል እምነት አለኝ፡፡

140

ጩ እኔማ ከሞትኩ እና ከታሰርኩ ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፡፡፡ በበኩሌ ክንዴን እስካልተንተራስኩ እና ትንፋሼ እስካልቆመ 7! ድረስ ለአናት ሀገሬ ለወገኔ እናገራለሁ፡፡ እታገላለሁ፡፡ ሀገሬን

ህይወት.

እና

ወገኔን

በዚህ

የመጨረሻውንም.

ሁኔታ

በቁሜ እንቅልፍ

ከማየትና

: አመርጣለሁ፡፡

ከመጽሕፉ

ኮ/ል መንግስቱ

ከዚህ

የተወሰደ

ኃ/ማሪያም 7



|ቭ

|

|

|.

ሣራፊክ

ሂ አታሟዎች

ዋጋው5075ብር



|

|4



-ሺ ገው ። መ:

፤ | ኒ

[

1. ዘዘላምሆ-